UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

قال ابن عثيمين رحمه الله :

« حتى تكون التوبة توبةً نصوحاً ‏يجب علينا - إذا كنا صادقين مع الله - سبحانه وتعالى - في التوبة - أن نُقلع عن الذنوب والمعاصي إقلاعاً حقيقياً ، ونكرهها ، ونندم على فعلها ».

‏📚 شرح رياض الصالحين (م١، ص١٠٠)

#مع_الله

=

https://t.me/https_Asselefya1

Telegram: Contact @https_Asselefya1

Telegram: Contact @https_Asselefya1

« النساء السلفية اغلى من الذهب الأحمر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ❝የሰለፊይ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው።❞ ውስጧ በዐቂዳ፣ በሱና የጠራ በሀያእ በእውቀት፣ልቧ የጎመራ በሠለፎች መንገድ፣ እምነቷን ተያዘች አማኟ እህቴ እሷማ ውድ ነች አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓ @As_selefyaa1_bot
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ችግራችን የእምነታችንን ድክመት ካለማወቃችን ጋር ሳይሆን፡ድክመታችን ገብቶን ለማጠንከር አለመስራታችን ላይ ነው።ብዙዎችቻን ለምንሰራቸው መጥፎ ተግባራቶች፡ምክንያቱ የእምነታችን መዳከም እንደሆነ እያወቅን እርሱን ችግር ለመቅረፍ እምነትን ለማማፋት አንሰራም።በስንፍና ላይ ስንፍና ይደራረብብናል።ድክመታችንን እያወቀን እጅ አጣጥፈን ዝም እንላለን።አላህ ቀጣይነት ያለው ጥንካሬን ይስጠን።

=

አቡ_ዑበይዳ፦  t.me/AbuOubeida

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የጤና ባለሞያውን ህይወት እንታደግ!

አብዱ! ትላንት የጤና እክል ገጥሟቸው ድጋፉን እርዳታውን ለሹ ሁሉ ቀድሞ የሚደርስ ለህይወት መቀጠል ያለውን ሁሉ የሰጠ የጤና ባለሞያ ነበር።

ለአመታት በጤና ባለሞያነት በቆየባቸው አመታት አቅም የሌላቸውን ያለክፍያ እስከማስተናገድ ይደርስም ነበር!!

ዛሬ ግን ድጋፍ የሚጠይቅበት ጊዜ ላይ ደርሷል! ሁለቱ ኩላሊቶቹ ስራ በማቆማቸው፣ ህይወቱ አደጋ ላይ ነው! በዲያሌሲስ ለሶስት ወራት ቢቆይም ወጭውን መሸፈን ወደማይችልበት ደረጃ ተሻጋግሯል!!

ንቅለተከላ እንዲደረግለት አስገዳጅ ሆኗል!!

በአሁኑ ሰአትም በአዲስ አበባ ላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል(መገናኛ 24 አካባቢ) በሳምንት ሁለት ጊዜ ዲያሌሲስ እያከናወነ ይገኛል!

ካለን ላይ ቀንሰን እንታደገው ብላችሁ በተጠቀሰው አካውንት የላካችሁ፣ ስክሪን ሹት በውስጥ ላኩልን!!

ውድ ቤተሰቦቹ፣ ጌደኞቹና በስስት የሚናፍቃቸው ልጆቹ እንዲሁም የሱን የሞያ ድጋፍ የሚሹ ሁሉ ይጠብቁታልና ፣ አነሰ በዛ ሳንል የቻልነውን እናድርግ!!

1000584320323 Abdurehman seid/አብዱረህማን ሰይድ የሱፍ /የኢትዮጵያ ንግድ  ባንክ/

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ስሜታችንን እንቆጣጠር!

~

ብዙ ሰው ሲወድ ድንበር ያልፋል። ሲጠላም ድንበር ያልፋል። ለማንም ያለን ውዴታም ይሁን ጥላቻ ድንበር አሳልፎ ጥፋት ላይ እንዳይጥለን ጥንቃቄ ይኑረን። ኢማሙ አሕመድ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦

لا تَغلوا في شَيء حتى الحبّ والبُغض!

"በምንም ነገር ላይ ድንበር አትለፉ፣ በመውደድ እና በመጥላት ላይ ቢሆን እንኳ።"

[መሳኢሉል ኢማም አሕመድ ቢሪዋየቲ ኢብኒሂ ሷሊሕ፡ ቁ. 252]

Ibnu Munewor

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Bint Aragaw shared a
Translation is not possible.

ባል እቤት ሲገባ ሚስቱ ስታለቅስ ያገኛትና ለምን እንደምታለቅስ ሲጠይቃት፦ "እዚህ ዛፍ ላይ ያለው አሞራ ያለ ሂጃብ ሆኜ ሲያየኝ ግዜ ወንጅል ሆኖ ታየኝ። ለዛ ነው ማለቅሰው" ብላ መለሰችለት።

ባልም በዚህ ቁጥብነቷ ተደስቶ እቅፍ አደረጋትና ግንባሯን ሳማት። ከዚያም ወዲያው መፍለጫ ይዞ ወጣ'ና አሞራው ሚያርፍበትን ዛፍ እንዳልነበረ አድርጎ ቆረጠው።

°

#እናላችሁ! ከዕለታት አንድ ቀን ባል ስራ በግዜ ጨርሶ ቤት ከች ሲል.... ያችን ቁጥቧን ሚስቱን ያችን አሞራ አየኝ ብላ ቂያማ ምታቆመውን ሚስቱን ከውሽማዋ ጋር ተኝታ ያገኛታል።

°

ምንም አላደረገም ትቶ ወጣ፣ወደ ሩቅ ሀገርም ሄደ። እና የሆነ ከተማ ሲገባ በጣም ብዙ ሰዎች እቤተ መንግስት በር ተሰብስበው ያገኛቸውና

ለምን እንደተሰበሰቡ ይጠይቃቸዋል። "የንጉሱ ወርቅ ማስቀመጫ ተዘርፎ ነው" ብለው መለሱለት።

°

በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ የሆነ ሰውዬ ጤነኛ/normal ነው ግን በእንብርክኩ ሲንፏቀቅ ያይና፦ "ይህ ሰው ለምን ቆሞ አይራመድም?" ብሎ ጠየቃቸው። እነሱም፦"አይ ይህማ የከተማችን ትልቅ ሸይኽ ነው በእግሩ ማይራመደው ምናልባት ሳያውቅ በእግሩ ጉንዳን እንዳይገድል ሰግቶ ነው" ብለው መለሱለት።

አአአአዎ በቃ እዝች'ጋ ተነቃቁ.....

ሰውየውም፦ "ወላሂ ሌባውን አገኘውት" ብሎ ጮኸ። ንጉሱም ጋ በፍጥበት ገባ'ና፦ "ያኛው ሸይኽ ተብዬ ነው ንብረትህን የሰረቀህ ከፈለግክ

አስፈትሸውና ውሸቴን ከሆን አንገቴን ቁረጠው" አለ። ወታደሮችም በንጉሱ ትዕዛዝ ሸይኽ ተብዬውን ፈትሸው እቃውን አገኙ።

ንጉሱም ለሰውዬው፦ "እንዴት ልታውቅ ቻልክ?" አለው። ሰውዬውም፦ "ቁጥብነት እና መልካምነትን እንዲህ [ድንበር ባለፈ ሁኔታ] ስታገኘው ከጀርባው ትልቅ ክህደት እንዳለ ያመላክታል" ብሎ መለሰለት።

የሚገባው ይገባዋል

ጆይን

https://t.me/SileTidarEnmekaker

Telegram: Contact @SileTidarEnmekaker

Telegram: Contact @SileTidarEnmekaker

ትዳር የአማኞች ምሽግ
Send as a message
Share on my page
Share in the group