UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

(وَمَاۤ أُوتِیتُم مِّن شَیۡءࣲ فَمَتَـٰعُ ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَا وَزِینَتُهَاۚ وَمَا عِندَ ٱللَّهِ خَیۡرࣱ وَأَبۡقَىٰۤۚ أَفَلَا تَعۡقِلُونَ)

{ከማንኛውም ነገር የተሰጣችሁት የቅርቢቱ ሕይወት ጥቅምና ጌጧ ነው፡፡ አላህ ዘንድ ያለውም (ምንዳ) በጣም በላጭና ዘውታሪ ነው። አታውቁምን?}

[አልቀሶስ፡ 60]

~

http://t.me/Ewket_brhan_new

Telegram: Contact @Ewket_brhan_new

Telegram: Contact @Ewket_brhan_new

☞ይህ ቻናል ቁርኣንን እና ሀድስን በሰለፎች አረዳድ እንዲሁም የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን እና የታማኝ የሱና መሻይኾች ኡስታዞች አስተምሮቶች ፅሁፎች የሚገኝበት ቻናል ነው። ይ ቀ ላ ቀ ሉ ↓ ↓ ↓ ↓ http://t.me/Ewket_brhan_new
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የሚጥል ህመም ያለበት ሰው ፆም

~

አንድ ፆመኛ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ውስጥ የሆነ ያክል ሰዓት ራስን መሳት ቢያጋጥመው ፆሙ ላይ ችግር የለውም፣ ይቆጠራል። ሙሉ ቀን ራሱን ሳያውቅ ካሳለፈ ግን ፆሙ አይቆጠርም። የላቀው አላህ ፆመኛን እንዲህ ሲል ነው የገለፀው:-

يَتْرُكُ طَعَامَهُ وَشَرَابَهُ وَشَهْوَتَهُ مِنْ أَجْلِي

"ምግቡንም፣ መጠጡንም፣ ስሜቱንም ለኔ ሲል ይተዋል።" [አልቡኻሪይ፡ 1894] [ሙስሊም፡ 1151

ሙሉ ቀን ራሱን የማያውቅ ሰው እዚህ ኒያ ውስጥ የለም።

ስለዚህ ሲሻለው ሌላ ጊዜ ቀዷእ ያወጣል። ማስረጃው አላህ እንዲህ ማለቱ ነው:-

{فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِیضًا أَوۡ عَلَىٰ سَفَرࣲ فَعِدَّةࣱ مِّنۡ أَیَّامٍ أُخَرَۚ}

"ከእናንተም ውሰጥ ህመምተኛ ወይም በጉዞ ላይ የሆነ ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መፆም አለበት።" [አልበቀረህ: 184]

የሚጥል በሽታ ያለበት አካል በፆሙ ክፍለ ጊዜ መድሃኒት የሚወስድ ከሆነ እንዴት ያድርግ? በሰሑር እና ፊጥራ ሰዓት ላይ አመቻችቶ መድሃኒቱን የሚወስድበት አማራጭ ካለው መፆም ግዴታው ነው። በየ 12 ሰዓቱ የሚወሰደውን መድሃኒት በዚህ መልኩ የሚወስዱ አሉ። መጀመሪያ ሰሞን ከሚሰማ ስሜት ውጭ ከቆይታ በኋላ `ኖርማል' ይሆናል ይላሉ። ሰዓቱን በትክክል ጠብቆ ባይወስድ ጉዳት የሚኖረው ከሆነ ግን ማፍጠር ይገባል። ምክንያቱም አላህ እንዲህ ይላል፦

{فَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ مَا ٱسۡتَطَعۡتُمۡ}

"አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት።" [አተጋቡን: 16]

ስለዚህ ከውሳኔ በፊት ታማኝና ብቁ ሃኪም ማማከርና ምክረ ሃሳቡን መውሰድ ይገባል።

በመድሃኒቱ ሰበብ ያፈጠረ ሰው ህክምናውን ሲያጠናቅቅ ቀዷእ ያወጣል። ህመሙ ቋሚ ከሆነ ወይም ቀዷእ ለማውጣት በሚከብድ መጠን ብዙ አመታትን የሚወስድ ከሆነ ለእያንዳንዱ ቀን አንዳንድ ምስኪን ማብላት ይችላል። ወሏሁ አዕለም።

=

ቴሌግራም:-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

2 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የረመዳን ወር ልቅና!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِنَّ هذا الشهرَ قدْ حضَرَكُمْ، وَفيهِ ليلَةٌ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شهْرٍ، مَنْ حُرِمَها فَقَدْ حُرِمَ الخيرَ كُلَّهُ، ولا يُحْرَمُ خيرَها إلّا محرومٌ﴾

“ይህ ወር ለናንተ መጥቶላችኋል። በዚህ ወር ውስጥ ከአንድ ሺህ ወር የምትበልጥ አንድ ሌሊት አለች። የእርሷን መልካም ነገር የተነፈገ ሰው በእርግጥ (መልካም የተባለ ነገር ሁሉ) ተነፍጓል። መልካም ነገር የተነፈገ ደግሞ አይኖርም፤ መልካምን የተነፈገ ቢሆን እንጂ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ: 6647

✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

🌐፦ https://bit.ly/4ayf0xJ

💬፦ https://bit.ly/486xnrS

🌐፦ https://bit.ly/41zEZkk

🌐፦ https://bit.ly/4arMbTx

🌐፦ https://bit.ly/41tIUPv

🌐፦ https://bit.ly/3UTTSwh

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

Telegram: Contact @BuhariMuslimAmharic

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል። ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
Send as a message
Share on my page
Share in the group
umu Hamudi shared a
Translation is not possible.

በቁርኣን አንዱ በሌላው ድምፅን ከፍ ማድረግ

~

ሶላት ስንሰግድ አጠገባችን ሌላ ሰጋጅ ካለ እንዳንወሰውስ ድምፃችንን ዝቅ ልናደርግ ይገባል። ልክ እንዲሁ መስጂድ ውስጥ - ለምሳሌ ጁሙዐ ቀን ሊሆን ይችላል - ቁርኣን ስንቀራ ሌሎችን በሚረብሽ መጠን ድምፃችንከፍ ያለ መሆን የለበትም። ነብያችን ﷺ በአንድ ወቅት ኢዕቲካፍ ላይ ነበሩ። ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እየቀሩ ሰሟቸው። መጋረጃቸውን ገለጥ አድርገው እንዲህ አሉ፦

أَلَا إِنَّ كُلَّكُمْ مُنَاجٍ رَبَّهُ، فَلَا يُؤْذِيَنَّ بَعْضُكُمْ بَعْضًا، وَلَا يَرْفَعْ بَعْضُكُمْ عَلَى بَعْضٍ فِي الْقِرَاءَةِ ، أَوْ قَالَ: فِي الصَّلَاةِ

"ንቁ! እያንዳንዳችሁ ከጌታው ጋር ነው እየተንሾካሾከ ያለው። ስለዚህ አንዳችሁ ሌላውን አያስቸግር። ከፊላችሁ በከፊሉ ላይ በቂራኣ - ወይም በሶላት - አይጩህ። [አቡ ዳውድ፡ 1332]

በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ እንዲህ ብለዋል፦

أما إن أحدكم إذا قام في الصلاة، فإنه يناجي ربه، فليعلم أحدكم ما يناجي ربه، ولا يجهر بعضكم على بعض بالقراءة في الصلاة

"አንዳችሁ ለሶላት ሲቆም ከጌታው ጋር ነው የሚንሾካሾከው። ስለሆነም ከጌታው ጋር የሚንሾካሾክበትን ይወቅ። ከፊላችሁ በከፊሉ ላይ በሶላት ውስጥ በቁርኣን አይጩህ።" [ሙስነድ አሕመድ፡ 11896]

ስለዚህ ሌሎች ሰጋጆች ባሉበት ጀማዐ ሶላት ላይ ያለፈንን ስንመልስ፣ ወይም ካጠገባችን ሌሎች ቁርኣን የሚቀሩ ሲኖሩ ድምፃችንን ዝቅ በማድረግ ልንቀራ ይገባል። ጁሙዐን እየጠበቁ በድምፅ ማጉያ ቁርኣንን ከመስጂድ መክፈትም እንዲሁ ተገቢ አይደለም።

ልክ እንዲሁ በየቤታችን ሆነን ሶላት የሚሰግድ ባለበት እየተንጫጩ ማውራትም የተለመደ ነው። ይህም መታረም ያለበት ነው። በቁርኣን አንዱ በሌላው ላይ እንዲጮህ ካልተፈቀደ በሌላ ወሬ፣ ያውም ሶላት ላይ ያለን አካል መወስወስ ግልፅ የሆነ ጥፋት ነው። ለሶላት ክብር ሊኖረን ይገባል። ልጆቻችንንም እንዲሁ አደብ ማስተማር አለብን።

Ibnu Munewor

=

* የቴሌግራም ቻናል

https://t.me/IbnuMunewor

* የዋትሳፕ ቻናል፦

https://whatsapp.com/channel/0....029VaA3X1e5kg7BlsJbo

* ፌስቡክ

https://www.facebook.com/Ibnu.....Munewor?mibextid=ZbW

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group