UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሁሉም ሰው በሞተበት ሁኔታ ሆኖ ይቀሰቀሳል !!ረሱል:-(ﷺ)

عہليہة ألصہلأة وألسہلأمہ♥️

┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄

#islam #gaza #quran

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Oduu Ammee!!

Miseensonni Paarlaamaa Kooriyaa kibbaa mootiin Kooriyaa kibbaa King Joon ummata Falasxiin Gaazaa cinaa akka dhaabbatan gaafatan. Mootichi ummata Falasxiin cinaa akka dhaabbatu mirkaneessan! Kooriyaa kibbaa Biyya Falasxiin (State of Palestine) beekkamtii akka kennitu biyyi isaanii ifoomsan. King Joon ummata Falasxiin Gaazaa cinaa ni dhaabbanna jadhan!! Yakka waraanaa Israael ummata nagaa Falasxiin irratti raawwachaa jirtus balaalleffanna!...💪👏

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንዳንድ ሰዎች፣ ግብፅ ለምን ፍልስጤሞችን በሯን ከፍታ አልተቀበለቻቸውም? አረቦችስ ለምን መጠለያ አይሰጧቸውም? ፍልስጤሞች መጥፎ ሰዎች ስለሆኑና ስለሚጠሏቸው አይደለምን? ወይም አረቦች የአሜሪካና የእስራኤል ደጋፊ ስለሆኑ አይደለምን? ይላሉ።

እውነታው ግን እንደዛ አይደለም። ፍልስጥኤማውያን አላህን ፈሪ፣ ቸርና ፍቅር ህዝቦች ናቸው። አዶልፍ ሂትለር በጥቂት አመታት ውስጥ 6 ሚሊየን አይሁዶችን ሲጨፈጭፍና አለም በሙሉ አይሁዶቹን አር እንደነካው እንጨት ሲፀየፋቸው፣ ፍልስጥኤማውያን ናቸው ቤታችን ቤታችሁ ነው፣ ቤታችንን ለሁለት ተካፍለን መኖር እንችላለን ብለው የተቀበሏቸው።

ስለዚህ ፍልስጥኤማውያንን አረቦች ብቻም ሳይሆኑ መላው የሰው ዘር ይወዳቸዋል።

ስለዚህ ግብፅ ለምን ድንበሯን አልከፈተችላቸውም?

ግብፅ ድንበሯን የዘጋችሁ የእስራኤልን ሴራ ቀድማ ስለምታውቅ ነው። እስራኤልና አሜሪካ ፍልስጥኤማውያኑን በቀላሉ አስለቅቀው አገሪቷን መጠቅለል ፈልገው ነበር። ይህን እቅድ ግን ግብፅ ስለተረዳች፣ "ሲጀመር ንፁሃን ዜጎችን ከቀያቸው ማፈናቀል ወንጀል ነው። ይሄ ጉዳይ ጦር ሊያማዝዘንም ይችላል" ብላ ኮምጨጭ ያለ መግለጫ የሰጠችው።

ግብፅ ብትፈቅድና 2.2 ሚሊዮን የጋዛ ህዝብ ወደ ሲናይ በረሃ ቢሰደድ፣ በሚቀጥለው ደግሞ እስራኤል በዌስት ባንክ የሚኖሩ ፍልስጥኤማውያንን "ቀያችሁን ለቅቃችሁ ውጡልኝ" ማለቷ አይቀርም። ምክንያቱም እስራኤል ሁሉንም አረቦች ከአገራቸው አፈናቅላ የፍልስጤም ምድርን ፅዮናውያን ብቻ የሚኖሩበት አገር ማድረግ ትፈልጋለች። ቢኒያሚን ኔታኒያሁንና መሰሎቹ የዘመናችን መጥፎ ሰዎች መሆናቸውን የምናውቀው በዚህ ነው።

እስራኤል ባደባባይ "ወደ ሲናይ በረሃ ተሰደዱ" ስትል አወጀች። ይህን ሲናገሩ ትንሽ እንኳን አልሰቀጠጣቸውም። "ሀማስን ካጠፋን በኃላ እንደገና አገሪቷን ገንብተን ስንጨርስ ትመለሳላችሁ።" አሏቸው። ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት ይሉሃል ይሄን ጊዜ ነው እንግድህ።

ጋዛን ከወሰዱ በኋላ ዙርያውን በሰማይ ጠቀስ አጥር አጥረውና ወታደር አቁመው እንቁልልጫችሁ ሊጫወቱባቸው ነበር ያሰቡት።

አንዴ ከፍልስጤም ተሰዶ ወደ አረብ አገር የተበተነና መጠለያ ካንፕ ውስጥ የገባ ሰው ተመልሶ አገሩን እንደማይረግጥ ይታወቃል። ግብፅም ይህን ስለምታውቅ እቅዱን አክሽፋዋለች።

የሀማስ መሪዎችም ለፍልስጤማውያን "አገራችሁን ለቅቃችሁ በመሄድ የእስራኤል ሴራ ተባባሪ እንዳትሆኑ!" በማለት አስጠንቅቀዋል።

አሜሪካ 50 ግዛት አላት፣ ለእስራኤል ካዘነችላት ለምን አንዱን ግዛት አልሰጠቻትም? አውሮፓውያኑም ከ 44 በላይ አገራት አላቸው ታድያ አይሁዶችን ከፍልስጤሞች አገር አውጥተው ለምን አልወሰዷቸውም? አሜሪካና አውሮፓ አይሁዶቹ የአረቦችን አገር ቀምተው እንድወስዱት ይፈልጋሉ።

ከዚያም በዚያ ውስጥ ያለውን ያልተነካ የነዳጅና የዘይት ሀብት ተቀራምተው ይዘርፋሉ። ለዚያ ነው አሜሪካና አውሮፓ ፍልስጥኤማውያኑን ተባብረው የሚወጉት። እቅዳቸው የነዳጅ ሀብቱን ለመቀራመትና አድስ የንግድ መስመር ለመክፈት ነው። እስራኤል አገሩን ስትወስድ አሜሪካና አውሮፓ የተፈጥሮ ሀብቱን ይቀራመታሉ።

አረቦች ደግሞ ይሄን ሴራ ቀድመው ደርሰውበታል። ከዚህም ቀደም የደረሰባቸው ግፍ ነው።

አይሁዶች የሄዱበት አገር ላይ ኢኮኖሚውን ህገወጥ በሆነ መልኩ ይቆጣጠራሉ፣ በገንዘብ ሃይል መንግስትን ለመገልበጥ ያሴራሉ። በዚያ ላይ ከሀድዎችና ነብሰ ገዳዮች ናቸው። ለዚያ ነው አለም በሙ የሚጠላቸው። ክፉዎች ናቸው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
6 month Translate
Translation is not possible.

A mother embraces her little daughter after surviving an airstrike in the Gaza Strip. 2.11.23

‎أمٌ تحتضن ابنتها الصّغيرة بعد النّجاة من القصف في قطاع غزّة..

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጋዛ እንደት ዋለች _

፨ ጦርነቱ በአየርም በምድርም በባህርም ተፋፍሞ ቀጥሏል ። እስራኤል ከባህርና ከአየር በሚሳኤል ከምድር ደግሞ በከባድ መሳሪያዎች ታግዛ ጋዛን እየደበደበች ትገኛለች ። ግና ንፁሀንን ከመፍጀት ያለፈ ስኬትን ማስመዝገብ ተስኗት እጅግ ከባድ መከላከል ገጥሟታል !

፨ በዛሬው እለት ሀማስ አንድን ከፍተኛ የእስራኤል የጦር አመራር ገድሏል ። ዛሬ ሀማስ የገደለው የእስራኤል ጦር መሪ የ 188ኛ መካናይዝድ ብርጌድ 53ኛ ባታሊዮን ዋና አዛዥ የሆነውን ሌተናል ኮሎኔል ሳልማን ሀባካን ነው ። ይህም እስራኤል ጦርነቱ ከተጀመረ በሗላ የተገደለባት ሌላኛው ትልቅ የጦር መሪ ሆኗል ። ይህ በእንድህ እንዳለ ዛሬ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር በሰጠው መግለጫ ትላንትና ዛሬ የተገደሉት የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 22 መድረሱን አሳውቋል ።

፨ በአሁኑ ሰአት ጋዛ ላይ እጅግ አልህ አስጨራሽ ትንቅን እየተካሄደ ነው ። የእስራኤል ሚዲያዎች በአሁኑ ሰአት እያወጡት ባለው ዘገባ " ከዚህ በፊት ተደርጎ የማይታወቅ ጦርነት አጋጥሞናል ወታደሮቻችን እጅግ ከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛሉ መላው እስራኤላዊያን ለወታደሮቻችን ፀልዩ " ሲሉ አሳውቀዋል ። አሁን ሀማስና እስራኤል የሞት ሽረት ትግል ላይ ናቸው ።

፨ ሀማስ ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ መሆኑን አሳውቋል ። " ያሲን " በተሰኜው ሚሳኤሉም በርካታ የእስራኤል ታንኮችን ማውደሙን አሳውቋል ።

፨ ሂዝቡሏህ በዛሬው እለት በፈፀመው ተደጋጋሚ የሚሳኤል ጥቃት በእስራኤል ከተሞች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል ። የእስራኤል ከተሞች በእሳት ተያይዘው ሲነዱ ታይተዋል ። ሂዝቡሏህ ይፋዊ ጦርነት ለማወጅ የሰይድ ሀሰን ነስረሏህን ትእዛዝ እየጠበቀ ነው ተብሏል ። እስካሁን ሂዝቡሏህ በርካታ ጥቃቶችን በእስራኤል ላይ ማድረሱን የቀጠለ ሲሆን እስራኤልም አፀፋውን እየመለሰች ነው ።

፨ የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር ዩአቭ ጋላንት " እንደዚህ አይነት ከባድ ጦርነት አልጠበቅንም ነበር " ብሏል ። እርሱ እንዳለው ሀማስ በማይጠበቅ መልኩ እጅግ ራሱን አደራጅቶና ለሁሉም ነገር ተዘጋጅቶ ነው የጠበቀን ብሏል ።

#seid_mohammed_alhabeshiy

Send as a message
Share on my page
Share in the group