Translation is not possible.

ስትሞት ዓለምን ትገላገላታለህ? ወይስ እሷ አንተን ትገላገልሃለች?

┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄

#gaza #palestine #freepalestine #quran

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ዚክር (አላህን ማስታወስ) ቀልብን ያክማል፡፡

┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄

#gaza #palestine #freepalestine

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

‹‹ኢስላምን ብታገለግሉትም ባታገለግሉትም ነስር ማግኘቱ የማይቀር ነው፤

እናንተ ግን ያለ ኢስላም ትዋረዳላችሁ፤ ትሸነፋላችሁም››

ሸይኽ አህመድ ዲዳት ረሂመሁላህ!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይሄ ድንቅ ልጅ ነቢል ይባላል። ሰለምቴ ነው። 'የእኔ መንገድ...' ፕሮግራም ላይ ቃለመጠየቅ አድርጓል። ርጋታው ደስ ይላል። ንግግሩ ቁጥብና በግድ አድምጡኝ የሚል ነው። ብቻ ብዙ ነገሩ ያስገርማል። ለማመን የሚቸግሩ ታሪኮች ባለቤት ነው። አላህ ለ'ኛ ከውልደታችን ጀምሮ ሙስሊም ለሆንን ፣ ሙስሊም ነን ለምን ሰዎች መማሪያ'ና መቀየሪ ሰበብ እንዲሆን ያስገኘልን ልጅ ይመስለኛል ነቢል !

ብዙዎቻች ከዛሬ ነገ እጀምረዋለሁ ስንል ፣ አንዴ አምልጦናል ስንል ፣ አሁንማ አይምሮዬም እሺ አይለኝም ስንል ፣ ሰበብ እየደረደርን ፣ ለዓመታት እየፈለግነው የምንሸሸውን ፣ እየወደድነው የምንፈራውን ቁርዓን እሱ በ18 ቀን አክትሟል። አትገረምም ወይ ? ሰምተህኛል 18 ሳምንት ወይም 18 ወር አይደለም ያልኩህ። 18 ቀን ነው። ' እንዴት ይሄ ሊሆን ቻለ ?' ለሚለው ጥያቄ መልሱ ሊሆን የሚችለው አንድ ነው። እሱም አላህ ከልባችን ከወደድነው ምንም ነገር ሊያገራልን መቻሉ ነው። እንጂ ይሄ 'አንድ ሰው ጊዜውን ስለሰጠ ብቻ...' የሚችለው'ና የሚወጣው ነገር አይደለም !

ይሄ የነቢል ታሪክ ቁርዓንን በተመለከተ ለብዙዎቻችን ሙስሊሞች መነሳሻ ሊሆን የሚገባው ነው። እራሳችንን የምንፈትሽበት ማስተያያ ነው። እኛ ከልባችን ከፈለግነው ለጌታችን አላህ ዕድሜያችን ፣ ፊደል አለመቁጠራችን ምናምን ጉዳዩ አይደለም። ከልብ መፈለጋችን ብቻ ፣ ጥረታችን ብቻ በቂው ነው። ሁሉን ቻይ ለሆነው ጌታ የራሱን ቅዱስ ቃል ከልባችን ለማኖር የእኛ ልባችንን መክፈት ብቻ በቂው ነው !@mustejab

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከመከራህ ባሻገር…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَا مِنْ مُصِيبَةٍ تُصِيبُ الْمُسْلِمَ إِلَّا كَفَّرَ اللَّهُ بِهَا عَنْهُ، حَتَّى الشَّوْكَةِ يُشَاكُهَا﴾

“አንድ ሙስሊም ከመከራ ምንም አያገኘውም፤ ሌላው ቢቀር እሾኽ እንኳ ቢወጋው አላህ በሱ ሰበብ ምህረት ቢያደርግለት እንጂ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 5640

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group