Ebrahim Shukre Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔴ዛሬ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር በሰጠው መግለጫ ትላንትና ዛሬ የተገደሉት የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 22 መድረሱንና ከባድ ውጊያ ውስጥ እንዳሉ አሳውቋል።

✔️   በአሁኑ ሰአት ጋዛ ላይ እጅግ አልህ አስጨራሽ ትንቅን እየተካሄደ ነው። የእስራኤል ሚዲያዎች ባወጡት ዘገባ " ከዚህ በፊት ተደርጎ የማይታወቅ ጦርነት አጋጥሞናል ወታደሮቻችን እጅግ ከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛሉ መላው እስራኤላዊያን ለወታደሮቻችን ፀልዩ " ሲሉ አሳውቀዋል። አሁን ሀማስና እስራኤል የሞት ሽረት ትግል ላይ ናቸው።

✔️   ሀማስ ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ መሆኑን አሳውቋል። " ያሲን " በተሰኜው ሚሳኤሉም በርካታ የእስራኤል ታንኮችን ማውደሙን አሳውቋል።

✔️  ሂዝቡሏህ በዛሬው እለት በፈፀመው ተደጋጋሚ የሚሳኤል ጥቃት በእስራኤል ከተሞች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል ። የእስራኤል ከተሞች በእሳት ተያይዘው ሲነዱ ታይተዋል። ሂዝቡሏህ ይፋዊ ጦርነት ለማወጅ የሰይድ ሀሰን ነስረሏህን ትእዛዝ እየጠበቀ ነው ተብሏል። እስካሁን ሂዝቡሏህ በርካታ ጥቃቶችን በእስራኤል ላይ ማድረሱን የቀጠለ ሲሆን እስራኤልም አፀፋውን እየመለሰች ነው።

✔️  የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር ዩአቭ ጋላንት " እንደዚህ አይነት ከባድ ጦርነት አልጠበቅንም ነበር " ብሏል ። እርሱ እንዳለው ሀማስ በማይጠበቅ መልኩ እጅግ ራሱን አደራጅቶና ለሁሉም ነገር ተዘጋጅቶ ነው የጠበቀን ብሏል ።

ፎሎ አድርጉትሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እ

ይደርሳቹሃል ፔጃችንን ይቀላቀሉ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጥያቄ ለወንዶች🙍‍♂

ለምንድነው ግን🤔

እንተ ልቅ ሆነህ ቁጥብ ሴት ምትፈልገው

አንተ አላዋቂ(በእውቀቱ የማይጠቀም) ሆነህ

አሊም የሆነችዋን ምትመኘው

አንተ ከባሌ እስከ ቦሌ

ከጉለሌ እስከ ሸጎሌ በ whatsApp በ tg

በ fb .....ኧረ በስንቱ🤦‍♀

ያገር ሴት እያተራመስክ የስንቱን ክብር እያጎደፍክ  ለማግባት ምትፈልጋት ግን አይኗን የሰረች ወንድ ያልቀረበች ክብሯን የጠበቀች ከ እስቲንጃ ውሀ ውጭ ያልነካት ውጭ ማታውቅ የቤት ልጅ ....

በፍፁም❌❌❌❌

ሁሉም ግጣም አለው ላንተ ማትመጥንህን መመኘት ሞኝነት ነው 🥴

"እንደ መርየም አይነቷን ሴት ከተመኘህ

ዩሱፍን ሆነህ ፈልጋት"‼️‼️

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንድ ሸይኽ ሴቶችን ወደ ሒጃብና መገላለጥን እንዲተዉ

እየመከሯቸውና እያስተማሯቸው ነበር።

ከመካከላቸው አንዷ

" ለምን ወንዶች አይናቸውን አይሰብሩም?" በማለት ቅሬታዋን

አቀረበች ።

.

- ሸይኹም : " እስቲ አንድ ነገር አስቢ ልጄ ፣ አንድ ማር ያለው

እቃ አጠገብሽ ሆኖ ዝንቦች ቢሰባሰቡበት እንዴት ዝንቦቹን

ከማሩ ላይ ታባሪያለሽ?" ብለው ጠየቋት

እሷም  እቃውን እሸፍናለሁ " በማለት መለሰችለት ።

- ሸይኹም : " ልክ እንደዛውም ሴት ልጅ መልካም ነገሮቿን

ብትሸፍን የሰው ዝንቦች ይሄዱላታል " ብለው መለሱላት ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#አንብቤው_ከተመቸኝ_ላካፍላችሁ!

🔙 ሀዘን እና ትካዜ ወደ ኋላ ጣላቸው!

🌱ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እንዲህ ይላል፦

✍"ሀዘን ቁርኣን ውስጥ በክልከላ መልኩ ወይም በማራቅ መልኩ ቢኾን እንጂ አልተጠቀሰም

ልክ አላህ እንዳለው

{ وَلَا تَهِنُوا وَلَا تَحْزَنُوا }

{አትስነፉ አትዘኑም}

{ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ }

{ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም}"

🔵የዚህ ሁሉ ሚስጥሩ

👉🏽 ሸይጣን ከሚያስደስተው ነገር ሁሉ ትልቁ ሙዕሚን የኾነ ሰው አዝኖ ማየቱ ነው። ከዚያም ከመንገዱና ከጉዞው ሊገታው።

🔵በእርግጥም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከሐዘን ተጠብቀዋል

"اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن"

[አላህ ሆይ እኔ ከሀዘንና ከጭንቀት በአንተ እጠበቃለሁ] በማለት

🌱ኢብኑል ቀይም በድጋሚ እንዲህ ይላል፦

✍"ሀዘን ብሎ ማለት

ቀልብን ያደክማል፣ ቆራጥነትን ያከሽፋል፣ ፍላጎትን ይጎዳል፣ ወደ ሸይጣንም ምንም ተወዳጅ ነገር የለም ሙዕሚን አዝኖ እንደ ማየት"

💡ስለኾነም፦

🍎ሀዘንን ራቁ!

   መልካምን ከጅሉ!

      በአላህ ላይ መልካም ግምት ይኑራችሁ!

       አላህ ዘንድ ባለው ተማመኑ

          በአላህም ላይ ተመኩ

              በአላህ ፍቃድ በሁሉም ሁኔታ ደስተኞች ትኾናላችሁ

💡ብትመለከት፦

✍አላህ ብዙ ነገራቶች ሳትጠይቀው ሰጥቶሃል። ስለዚህ አላህ የምትፈልገውን ነገር እንደ ማይከለክልህ እርግጠኛ ሁን። ምን አልባት ግን አለ መሰጠትህ የተሻለልህ ካልኾነ በስተቀር።

🌱ምን አልባት፦

✍አንተ ተኝተህ ሳለህ የሰማይ በሮች ላንተ ዱዐ በሚያደርጉልህ ሰዎች እየተንኳኩልህ ይኾናል።

👉🏽ድሃ ኾኖ የረዳኸው፣

  👉🏽አዝኖ ያስደሰትከው፣

    👉🏽የተጣበበ ኾኖ ያቃለልክለት፣

       👉🏽እያለፈ ብቻ ፈገግ ያልክለት

🤲እጁን ዘርግቶ እየለመነልህ ሊኾን ይችላል።

👇🏾

👉🏽መልካምን ከመስራት መቼም አትቆጠብ

🌱ከቀደምቶች አንዱ እንዲህ ይላል፦

✍"አላህ የኾነ ነገር እጠይቀዋለሁ, ያንን ነገር ከሰጠኝ አንዴ እደሰታለሁ፤  ያንን ነገር ካልሰጠኝ ግን አስር ጊዜ እደሰታለሁ፤ ምክንያቱም መሰጠቴ የእኔ ፍላጎት ነበር አለመሰጠቴ ደግሞ የአላህ ፍላጎት ነው።"

🌱ሌላኛው ደግሞ እንዲህ ይላል፦

✍"ህይወት አጭር ናት።

      👉🏽በሀዘን፣

         👉🏽በጭንቀትና

            👉🏽በጥበት

                👉🏽አታሳጥራት"

🤝በያላችሁበት የአላህ እዝነትና ጥበቃ አይለያችሁ🤲

Send as a message
Share on my page
Share in the group