UMMA TOKEN INVESTOR

Ebrahim Shukre Сhanged his profile picture
1 years
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
🔴ዛሬ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር በሰጠው መግለጫ ትላንትና ዛሬ የተገደሉት የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 22 መድረሱንና ከባድ ውጊያ ውስጥ እንዳሉ አሳውቋል።
✔️   በአሁኑ ሰአት ጋዛ ላይ እጅግ አልህ አስጨራሽ ትንቅን እየተካሄደ ነው። የእስራኤል ሚዲያዎች ባወጡት ዘገባ " ከዚህ በፊት ተደርጎ የማይታወቅ ጦርነት አጋጥሞናል ወታደሮቻችን እጅግ ከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛሉ መላው እስራኤላዊያን ለወታደሮቻችን ፀልዩ " ሲሉ አሳውቀዋል። አሁን ሀማስና እስራኤል የሞት ሽረት ትግል ላይ ናቸው።
✔️   ሀማስ ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ መሆኑን አሳውቋል። " ያሲን " በተሰኜው ሚሳኤሉም በርካታ የእስራኤል ታንኮችን ማውደሙን አሳውቋል።
✔️  ሂዝቡሏህ በዛሬው እለት በፈፀመው ተደጋጋሚ የሚሳኤል ጥቃት በእስራኤል ከተሞች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል ። የእስራኤል ከተሞች በእሳት ተያይዘው ሲነዱ ታይተዋል። ሂዝቡሏህ ይፋዊ ጦርነት ለማወጅ የሰይድ ሀሰን ነስረሏህን ትእዛዝ እየጠበቀ ነው ተብሏል። እስካሁን ሂዝቡሏህ በርካታ ጥቃቶችን በእስራኤል ላይ ማድረሱን የቀጠለ ሲሆን እስራኤልም አፀፋውን እየመለሰች ነው።
✔️  የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር ዩአቭ ጋላንት " እንደዚህ አይነት ከባድ ጦርነት አልጠበቅንም ነበር " ብሏል ። እርሱ እንዳለው ሀማስ በማይጠበቅ መልኩ እጅግ ራሱን አደራጅቶና ለሁሉም ነገር ተዘጋጅቶ ነው የጠበቀን ብሏል ።
ፎሎ አድርጉትሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እ
ይደርሳቹሃል ፔጃችንን ይቀላቀሉ
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ጥያቄ ለወንዶች🙍‍♂
ለምንድነው ግን🤔
እንተ ልቅ ሆነህ ቁጥብ ሴት ምትፈልገው
አንተ አላዋቂ(በእውቀቱ የማይጠቀም) ሆነህ
አሊም የሆነችዋን ምትመኘው
አንተ ከባሌ እስከ ቦሌ
ከጉለሌ እስከ ሸጎሌ በ whatsApp በ tg
በ fb .....ኧረ በስንቱ🤦‍♀
ያገር ሴት እያተራመስክ የስንቱን ክብር እያጎደፍክ  ለማግባት ምትፈልጋት ግን አይኗን የሰረች ወንድ ያልቀረበች ክብሯን የጠበቀች ከ እስቲንጃ ውሀ ውጭ ያልነካት ውጭ ማታውቅ የቤት ልጅ ....
በፍፁም❌❌❌❌
ሁሉም ግጣም አለው ላንተ ማትመጥንህን መመኘት ሞኝነት ነው 🥴
"እንደ መርየም አይነቷን ሴት ከተመኘህ
ዩሱፍን ሆነህ ፈልጋት"‼️‼️
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
አንድ ሸይኽ ሴቶችን ወደ ሒጃብና መገላለጥን እንዲተዉ
እየመከሯቸውና እያስተማሯቸው ነበር።
ከመካከላቸው አንዷ
" ለምን ወንዶች አይናቸውን አይሰብሩም?" በማለት ቅሬታዋን
አቀረበች ።
.
- ሸይኹም : " እስቲ አንድ ነገር አስቢ ልጄ ፣ አንድ ማር ያለው
እቃ አጠገብሽ ሆኖ ዝንቦች ቢሰባሰቡበት እንዴት ዝንቦቹን
ከማሩ ላይ ታባሪያለሽ?" ብለው ጠየቋት
እሷም  እቃውን እሸፍናለሁ " በማለት መለሰችለት ።
- ሸይኹም : " ልክ እንደዛውም ሴት ልጅ መልካም ነገሮቿን
ብትሸፍን የሰው ዝንቦች ይሄዱላታል " ብለው መለሱላት ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
#አንብቤው_ከተመቸኝ_ላካፍላችሁ!
🔙 ሀዘን እና ትካዜ ወደ ኋላ ጣላቸው!
🌱ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ቁርኣን ውስጥ በክልከላ መልኩ ወይም በማራቅ መልኩ ቢኾን እንጂ አልተጠቀሰም
ልክ አላህ እንዳለው
{ وَلَا تَهِنُوا وَلَا تَحْزَنُوا }
{አትስነፉ አትዘኑም}
{ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ }
{ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም}"
🔵የዚህ ሁሉ ሚስጥሩ
👉🏽 ሸይጣን ከሚያስደስተው ነገር ሁሉ ትልቁ ሙዕሚን የኾነ ሰው አዝኖ ማየቱ ነው። ከዚያም ከመንገዱና ከጉዞው ሊገታው።
🔵በእርግጥም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከሐዘን ተጠብቀዋል
"اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن"
[አላህ ሆይ እኔ ከሀዘንና ከጭንቀት በአንተ እጠበቃለሁ] በማለት
🌱ኢብኑል ቀይም በድጋሚ እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ብሎ ማለት
ቀልብን ያደክማል፣ ቆራጥነትን ያከሽፋል፣ ፍላጎትን ይጎዳል፣ ወደ ሸይጣንም ምንም ተወዳጅ ነገር የለም ሙዕሚን አዝኖ እንደ ማየት"
💡ስለኾነም፦
🍎ሀዘንን ራቁ!
   መልካምን ከጅሉ!
      በአላህ ላይ መልካም ግምት ይኑራችሁ!
       አላህ ዘንድ ባለው ተማመኑ
          በአላህም ላይ ተመኩ
              በአላህ ፍቃድ በሁሉም ሁኔታ ደስተኞች ትኾናላችሁ
💡ብትመለከት፦
✍አላህ ብዙ ነገራቶች ሳትጠይቀው ሰጥቶሃል። ስለዚህ አላህ የምትፈልገውን ነገር እንደ ማይከለክልህ እርግጠኛ ሁን። ምን አልባት ግን አለ መሰጠትህ የተሻለልህ ካልኾነ በስተቀር።
🌱ምን አልባት፦
✍አንተ ተኝተህ ሳለህ የሰማይ በሮች ላንተ ዱዐ በሚያደርጉልህ ሰዎች እየተንኳኩልህ ይኾናል።
👉🏽ድሃ ኾኖ የረዳኸው፣
  👉🏽አዝኖ ያስደሰትከው፣
    👉🏽የተጣበበ ኾኖ ያቃለልክለት፣
       👉🏽እያለፈ ብቻ ፈገግ ያልክለት
🤲እጁን ዘርግቶ እየለመነልህ ሊኾን ይችላል።
👇🏾
👉🏽መልካምን ከመስራት መቼም አትቆጠብ
🌱ከቀደምቶች አንዱ እንዲህ ይላል፦
✍"አላህ የኾነ ነገር እጠይቀዋለሁ, ያንን ነገር ከሰጠኝ አንዴ እደሰታለሁ፤  ያንን ነገር ካልሰጠኝ ግን አስር ጊዜ እደሰታለሁ፤ ምክንያቱም መሰጠቴ የእኔ ፍላጎት ነበር አለመሰጠቴ ደግሞ የአላህ ፍላጎት ነው።"
🌱ሌላኛው ደግሞ እንዲህ ይላል፦
✍"ህይወት አጭር ናት።
      👉🏽በሀዘን፣
         👉🏽በጭንቀትና
            👉🏽በጥበት
                👉🏽አታሳጥራት"
🤝በያላችሁበት የአላህ እዝነትና ጥበቃ አይለያችሁ🤲
Send as a message
Share on my page
Share in the group