UMMA TOKEN INVESTOR

sadik siraj shared a
6 month Translate
Translation is not possible.

😭😭😭

የእስራኤል ጦርነት ግብ ምንድን ነው?

ማህበራዊ ተቋማቶች እና የልማት መሰረተ ልማቶች በማህበረሰቡ ህይወት ውስጥ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።

ጦርነቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እየ ሆነ ያለው የእስራኤል ፍላጎት ሃማስን ለማጥፋት ብቻ እንዳልሆነ ያሳያል። ይህም ማለት ትምህርት ቤቶችን፣ የጤና ተቋማትን፣ የመብራትና የውሃ ምንጮችን፣ የሀይማኖት ተቋማትን፣ የንግድ ተቋማትን፣ ቤቶችን እና ንፁህ ፍልስጤማውያንን በጅምላ እንዲገደሉ እያደረጉ ያሉት ህዝቡን ከመሬቱ ላይ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት በማሰብ ነው። በጣም የሚያሳዝነው ግን እስላማዊ ነን የሚሉ ሀገራት መንግስታት በጅምላ እየተገደሉ በረሃብና በጦርነት እሳት እየተቃጠለ ያለውን ህዝብ በዝምታ ማየታቸው ነው።

አላህ ሆይ ይህ በባሪያዎችህ ላይ እየደርሰ ያለውን ከመጠን ያለፈ ጭቆና ይበቃል በላቸው ። ስፍር ቁጥር በ ሌለዉ ሰራዊቶችህ አግዛቸው።

በህይወት እያለን ድላቸውን አሳየን ያ ጀባር!!!  ያ ቃህሀር!!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
sadik siraj shared a
Translation is not possible.

ዓለም አቀፉ የሙስሊም ምሁራን ህብረት ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዲህ ብሏል፡-

- ጋዛና ፍልስጤም ሲወድሙ ቁጭ ብሎ ማየት አላህና መልእክተኛውን መካድ ነው በአላህ ፊት ከሚያስጠይቁ ታላላቅ ወንጀሎች መካከል የሚመደብ ነው።

- ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ሸሪዓዊ ግዴታ ነው። በተለይም በአራቱ የፍልስጤም አጎራባች በግብፅ በዮርዳኖስ በሶሪያና ሊባኖስ አገሮች ላይ ዋጂብ ነው።

መረጃዎችን ለወዳጄ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ!

Share

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sadik siraj shared a
Translation is not possible.

በጣም የማረከኝ ክስተት!!

✍ሁለት ጓደኛሞች ነበሩ። አብረው ጉዞ ወጡና አንድ ሆቴል ክላስ ይዘው አደሩ። በነጋታው ጠዋት ተነስተው ወደ ጉዳያቸው ሊወጡ ሲሉ አንደኛው ከያዘው ገንዘብ 100 ዲናር ያህል ይጠፋበታል።

ለጓደኛው

"ከኪሴ መቶ ዲናር ጠፍቶብኛል አይተህ ነበር እንዴ?" አለው።

ጓደኛው

"አዎን ለሊት ተነስቼ ነበር የሆነ ዕቃ መግዛት ፈለኩኝና ወስጄብሃለው።" አለው።

"ነው እንዴ? አብሽር" አለውና ወደ ጉዳያቸው አቀኑ።

ጉዳያቸውን ጨራርሰው ወደ ክላሳቸው ሲመለሱ የሆቴሉ የፅዳት ሰራተኛ ያገኛቸውና

"ክላሳችሁ ላፀዳ ስገባ 100 ዲናር ወድቆ አግኝቻለሁ" ብሎ ይሰጣቸዋል።

በዚህ ጊዜ ገንዘብ ጠፍቶት የነበረው በአግራሞት ወደ ጓደኛው ይዞርና "እኔ ወስጃለሁ ብለኸኝ አልነበር እንዴ?" አለው።

ጓደኛውም ሲመልስ:-

"እንደ ምታየው ከእኔና ከአንተ ውጪ ሌላ ሰው አልነበረም። አላየሁም ብልህ ኖሮ ሸይጣን በመሃላችን ገብቶ ስራውን ሊሰራ ይችላል። ያ እንዳይሆን 100 ዲናሩ በራሴ ላይ እዳ አድርጌው ጓደኝነታችን ለገንዘብ ሲባል እንዳይቋረጥ ልጠብቀው ብዬ ነው ወስጃለሁኝ ያልኩህ።" አለው።

ሷሊህ ታማኝ ጓደኛ ካለህ ትልቅ ፀጋ ነውና አደራህ ተንከባከበው‼️

https://ummalife.com/umma1698228713

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sadik siraj shared a
7 month Translate
Translation is not possible.

የጁሙዓ እና የጀማዓ ሶላት ግዴታነት

ወደፊት በሚመጡት ማስረጃዎች መሰረት የጁመዓ ሶላትና የጀመዓ (የህብረት) ሶላት በወንዶች ላይ ግዴታ ነው፡፡

1. አላህ እንዲህ ብሏል፡- እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዕለተ ጁሙዓ ለስግደት ጥሪ (አዛን) በተደረገ ጊዜ ፣አላህን ለማስታወስ (የዕለቱን ኹጥባ(ንግግር) ለማዳመጥና ሶላት ለመስገድ)ተንቀሳቀሱ (ሂዱ)፡፡ መሸጥንም ተው፡፡የምታውቁ ከሆናችሁ ይህ ለናንተ መልካም ነው፡፡

(አል-ጁሙዓ፡ 9)

2. ነቢዩ ✵ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በቸልተኝነት ሦስት የጁሙዓ ሶላቶችን የተወን ሰውአላህ በልቡ ላይ ያትምበታል፡፡(አሕመድ የዘገቡት ሐዲስ)

3. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡-‹‹ሶላት እንዲትቆምና ከዚያም ምክንያት ሳይኖራቸው እቤታቸው የሚሰግዱ(መስጂድ መጥተው የማይሰግዱ) ሰዎችን ሄጄ ላቃጥልባቸው በእርግጥ አስቤያለሁ፡፡(በኻሪ የዘገቡት)

4. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል :« አዛን ሰምቶ ለሶላት መስጊድ ያልመጣ ሰው ምክንያት ያለው ካልሆነ በስተቀር ባለበት የሚሰግደው ሶላቱ ዋጋ ቢስ ነው፡፡»(ለምሳሌ ፍርሃትና በሽታን ይመስል) (ኢብኑ ማጀህ)

5. አንድ አይነ ስውር ሰው ወደ ነቢዩ መጣና ወደ መስጂድ መርቶ የሚወስደኝ የለኝም ብሎ የአላህን መልዕክተኛ መቅረት እንዲፈቅዱለት ጠይቆ ፈቀዱለት፡፡ዓይነ ሥውሩ ሰው አስፈቅዶ ወደ መጣበት ዞሮ ሲሄድ ነቢዩ ጠሩትና ፡-"አዛኑን ትሰማለህ?" አሉት፡፡ አዎን እሰማለሁ አላቸው፡፡እንግዲያውስ ጥሪውን አክብረህ ተገኝ ብለውታል፡፡(ሙስሊም የዘገቡት ሐዲስ)

6. «ነገ ሙስሊም ሆኖ አላህ ዘንድ መቅረብ የሚወድ ሰው ጥሪ በተደረገበት ሁሉ እነዚህን አምስት ዕለታዊ የግዴታ ሶላቶች በትጋት ይስገድ፡፡ አላህ ለነቢያችሁ መሪ(ቅን) ጎዳናዎችን የደነገገላቸው ሲሆን ሶላቶቹ ከቅን ጎዳናዎቹ ዉስጥ ናቸው፡፡ ከመስጂድ ቀርቶ እቤቱ እንደሚሰግደው ሰው እቤታችሁ ከሰገዳችሁ የነቢያችሁን ፈለግ (ሱና) ትታችኋል ማለት ነው፡፡የነቢያችሁን ፈለግ መከተል ከተዋችሁ ደግሞ(ohwam)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
sadik siraj shared a
Translation is not possible.

#umma_life__ በቀላሉ__Follower__እናሳድግ

#ሙሉውን_ Step_ቀድመው_ያንብቡ!

1 ፕሮፋይላችሁ ላይ ገብታችሁ ከላይ በቀኝ በኩል ያለውን ነጠብጣብ በመንካት #profile_link አችሁን copy አድርጉ

2 ከዛ እዚህ ፓስት ስር ገብታችሁ comment ላይ past አድርጉት

3 ለምሳሌ የኔን አካውንት https://ummalife.com/Mamekamil

4 ኮመንት ላይ ያሉትን ሁሉንም ሊንክ በመንካት follow አድርጉ!

5 follow አድርጋችሁት ያልመለሰ ሰው Replay አድርጉለት

6 ይህን post ሼር ማድረግ ግዴታ ነው ካልሆነ ፓስቱ ይደበቃል!!

Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil: Mohammed Kamil. Nikname: @Mamekamil | One Ummah — One Network - was created as a response to the Internet technology needs of Muslims and all adherents of traditional value
Send as a message
Share on my page
Share in the group