ኢብኑል ቀዪም ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ:-
\"ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠውን ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው ይደሰት ነበር::\"
በጎነት ረፍዶ አያውቅም በምንችለው አቅም በኸይር እንሽቀዳደም
ኢብኑል ቀዪም ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ:-
"ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠውን ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው ይደሰት ነበር::"
በጎነት ረፍዶ አያውቅም በምንችለው አቅም በኸይር እንሽቀዳደም