UMMA TOKEN INVESTOR

abu yunus shared a
Наган дахаан йохтахам.

•ሞባይልና ኢንተርኔት ስንቱን ከጨዋታ ዉጪ አደረገ፣ ስንቱን አባረረ፣ ስንቱንስ ገደለ!!

~የቤት ስልክን ገደለ፣ ቴሌቭዥንን ገደለ፣ ሬዲዮን ገደለ፣ ደብዳቤን ገደለ፣ ካሜራን ገደለ፣ ሰዓትን ገደለ፣ ካሌንደርን ገደለ፣ የእጅ ባትሪን ገደለ፣ ኮምፒዩተርን ገደለ፣ ማስታወሻን ገደለ፣ እስክሪብቶ ደብተርን ገደለ፣ ጋዜጦችንና መፃሕፍትን እና መጽሄቶችን ገደለ፣

~ከዚህም በላይ ደግሞ እኛን ገደለ …ቤተሰብን ገደለ፣ ልጆችን ገደለ፣ ትምህርትን ገደለ፣ ስብሰባችንን ገደለ፣ ሹራችንን ገደለ፣ማህበራዊ ኑሯችንን ገደለ፣ ፍቅርን ገደለ፣ ትዳርን ገደለ፣ ባህል እሴታችንን ገደለ፣

~መንፈሳዊታችንን ገደለ፣ሞራላችን ገደለ፣ ሥነ-ምግባራችንን ገደለ፣ የቤተሰብ ክብርን ገደለ፡፡ ከዚያም አልፎ ዐይናችንን ገደለ፣ እንቅልፋችንን ገደለ፣ አዕምሯችንን ገደለ፣ የፊት ቆዳችንን ገደለ፣ ጀርባችንን ገደለ፣ አንገታችንን ገደለ፣ ትኩረታችንን ገደለ።

~ከሁሉ በላይ ደግሞ ጊዜያችንን ገደለ በሥርዓትና በአግባቡ ካልተጠቀምንበት ገና ብዙ ነገራችንን ይገድላል፣ መጪዉን ትውልድ እርባና ቢስ ሊያደርገው ሁሉ ይችላል፡፡ ያስፈራል፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu yunus shared a
7 month Translate
Наган дахаан йохтахам.

የሙእሚን ህይዎት ከፈተና የጠራች አይደለችም። የፈተናውን ጥፍጥና ለማግኘት ሶብር ግድ ነው።

ተስፋ፣ ህመም፣ አጅር!

የህይዎትን ውጣ ውረዶች (ህመሟን) ችለህ ትኖራለህ። በመጨረሻም አጅር ታገኛለህ።

አሏህ ሆይ ፍልስጤሞች ነስርህን ይሻሉ ፈረጃህን አቅርብላቸው።

🇵🇸🇵🇸🤲🤲

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu yunus shared a
Наган дахаан йохтахам.

የፍልስጤም ነፃነት ከሶርያ ጋር የተያያዘ ነው። ፍልስጤም ነፃ የምትወጣው ሶርያ ነፃ ስትወጣ ነው። ነቢዩ (ዐሰወ) በመጨረሻው ዘመን ሶርያ ዳቢቅ ላይ ከመስቀለኞች ጋር ጦርነት እንደሚደረግና ሙስሊሞችም አሸንፈው ሻምንና የተቀረውን ዓለም እንደሚከፍቱ እንዲህ ተናግረዋል፡-

«ሮማውያን አል-ዓማቅ ወይም ዳቢቅ ላይ ሳይዘምቱባችሁ በፊት ቂያማህ አትቆምም። በዚያን ጊዜ የዓለም ምርጥ የሚባሉት ህዝቦች ከመዲና ሊገጥሟቸው ይወጡና ከባድ ጦርነት ይጀመራል። በውጊያውም መሀል ከሙስሊሞች አንድ ሶስተኛው ይሸሻሉ። አንድ ሶስተኛው ሸሂድ ይሆናሉ። ቀሪዎቹ አንድ ሶስተኛው ደግሞ ያሸንፋሉ። ከዚያም ሸይጧን ይነሳና ደጃል አገራችሁንና ቤተሰቦቻችሁን ይዞባችኋል! ይላቸዋል። በዚህ ጊዜ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ። ነገርግን የተባለው ውሸት ሆኖ ያገኙታል። ከዚያም ለሁለተኛ ጦርነት ወደ ሻም ሲመጡ ደጃል ይወጣልና ይከባቸዋል። በዚህ ጊዜ ዒሳ ኢብኑ መርየም ይወርድና መሪያቸው ይሆናል። የአላህም ጠላቶች ፊትለፊት በተገናኙት ጊዜ እንደ ጨው ይቀልጣሉ። ዒሳም በጦሩ ጫፍ ላይ ደማቸውን ለምልክት ያሳያቸዋል።»

(ሙስሊም፥ 2897)

ይህ የመጨረሻው ጦርነት እስኪፈፀም ደግሞ በሻምና በፍልስጤም ዙርያ በእምነታቸው ፀንተው የሚታገሉ ይኖራሉ። ነቢዩ (ዐሰወ) ስለነዚህ ቡድኖች ሲናገሩ እንዲህ አሉ፡-

‹‹ከሕዝቦቼ የተወሰኑ ቡድኖች በኃይማኖታቸው ፀንተው ይቆያሉ። ጠላቶቻቸውንም ያሸንፋሉ። የተቃወማቸው አይጎዳቸውም። በርግጥ መከራና ችግር ያገኛቸዋል። በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ የአላህ ውሳኔ (እርዳታ) ይፈፀማል።›› አሉ። ሰሃባዎችም ‹‹የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እነኝህ ኃይላት የት ይገኛሉ?›› በማለት ጠየቋቸው። ነቢዩም (ዐሰወ) ‹‹በበይተል መቅዲስ (ቁዱስ) እና በዙሪያዋ›› በማለት መለሱ።››

(አህመድ)

ኢብኑ ተይሚያህ ‹‹እነዚህ ቡድኖች እንደማንኛውም ‹ሙስሊም› ብቻ የሚባሉ ሳይሆኑ ትክክለኛውን መንገድ አጥብቀው የያዙና የአላህ ውሳኔ እስኪመጣ ድረስ ፀንተው የሚቆዩ ናቸው።›› ብለዋል።

አላህ የድል መክፈቻውን ቀን ቅርብ ያድርገው

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu yunus shared a
Наган дахаан йохтахам.

🚩 የዓለማችን ዋና ዋና ሚዲያዎች በንፍቅና በሽታ የተዋጡና ጽዮናዊ አጀንዳ ብቻ የሚያስፈጽሙ ቢሆኑም… ሕዝብ ደግሞ መደበኛ ሚዲያውን እየሸሸ በማኅበራዊ ሚዲያ አጀንዳውን ሴት በማድረግ መታገሉ አይቀርም…

.

ምንም ያክል ሊሸፋፍኑት እና ሊያስቀይሱት ቢጥሩም ችግሩ የግፈኛዋ #እስራኤል አፓርታይዳዊ ቅኝ ግዛት መሆኑን የዓለም ሕዝብ እየተረዳ የመጣበት ወቅት ላይ እንገኛለን… ኢንሻአላህ የሙስሊሙ ዓለም 3ኛ ቅዱስ ሥፍራ #ፍልስጤም ነፃ ትወጣለች!

.

🇵🇸 #freepalestine #gazagenocide #apartheid

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu yunus shared a
Наган дахаан йохтахам.

ወንድሞቼ ፎሎው በመደራረግ ይሄንን ፕላትፎርም በአለም ላይ እናግዝፈው። አንዳች ከሌላችን ጋር በመማማርና የኡማውን ጉዳይ በማሰተጋባት አነድነታችንን እናፀና

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group