UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Bsc in Computer Science from Jimma University| Software Developer| Programmer | CEO|Ethical Hacker |

Translation is not possible.

🍁__•• وإِذا تزوّجت المرأةُ مِمّن لا يحزنُ لمرضِها، ولا يجدّ ويَتعب لعلاجها، ولا يخدمها بكُلّ ما يستطِيعُ حتىٰ تطيب كما كانت تفعَلُ أُمّهَا معها حين مَرَضِها.

= فهيَ لم تَتَزَوّج بعد!

‏فالله الله في رِجَالِكُنّ، "وجَعلَ بينَكُم مودّةً ورحمَة" (الرّوم : ٢١)ان فقدت المودة فلتبق الرحمة يا رعاكن الله.

#منقول

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አልሞላ ብሎ እንጂ መቅዳት ከጀመርኩ ቆየሁ !

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🇵🇸 PALESTINE(القدس) Will be FREE Soon

INSHALLAH

إن شاء الله

📣Conquer Has No Right

✒️||● Its Right

is Peace fully Releasing the Land for the Owners

🇵🇸 PALESTINE Will be FREE Soon

https://t.me/Alasar99

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🖌||• «العالِم الحقيقي: لا يقارفُ معصيةً إلا على سبيل الهفوة، ولا يكون مصرًّا على المعاصي أصلًا؛ إذِ العلمُ الحقيقي: ما يعرفُهُ أنَّ المعصية سُمٌ مهلك» .

الإمام الغزالي -عليه رحمةالله وعفوه-

منقول

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

✒️||◇

--> የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ⁉️⁉️🍁🍁

-> : የደረሰብኝን እና ለብዙ አመታት ሙስሊሙ ማህበረሰብ የተገፋበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተለያዩ የስራ እድሎች

ጉዳዩ : ቅሬታዬ እንደ አንድ ሙስሊም ኢትዮጵያዊ

ነገሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው እድል እኔ እንደ አንድ ሙስሊም ኢትዮጵያዊ ከእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን እና ሀገርን ለማገልገል ፍላጎት ስለነበረኝ በፓይለት/አብራሪ ቦታ ላይ አመልክቼ መስፈርቶች  እና ፈተናውን በማለፍ ለቃለ መጠይቅ በቀን 16/4/2016 በአቪየሽን ዩኒቨርሲቲ ተጠርቼ የነበር እና ኢንተርቪው ሚሰጠው አንድ ቀን መሆኑ እየታወቀ እኔን ከእድሉ ለማሰናበት #ፂም ካልተላጨክ??? ኢንተርቪው መግባት አትችልም ብለው አስተባባሪ ፍላይት ኢንስትራተር ማቲያስ እና ፍላይት ኢንስትራተር እዩኤል አበበ የተባሉ እና ሌሎችም የአየር መንገድ ሠራተኞች ሁሉንም ሚጠበቅብኝን ባሟላም በፂም ምክንያት ብቻ አባረሩኝ !?!::

-> ነገር ግን ለደረሰብኝ አግባብ የለሽ የመብት ጥሰት ዝም ብዬ ከመቀበል ለሠራተኞች የቅጥር ሀላፊ አቶ ፍስሀ ጉዳዩን በመግለፅ ለተከሰተው የመብት ጥሰት መፍትሄ እንዲሰጠኝ ጠየኩኝ:: በጉዳዩ ላይ ከመከሩ በኋላ ለፈጠሩት ችግር ተወቃሽ ላለመሆን ስሜን ለይተው በመያዝ ኢንተርቪው በ2 ኛው ቀን ጠዋት 2:00 አሠራሩን በመጣስ ቀጠሩኝ:: እኔም በጠዋት 1:40 በቦታው ብገኝም እስከ 6:30 ድረስ ማንም እኔን ለማናገር ፍቃደኛ አልነበረም በዚህ ምክንያት ለሁለተኛ ግዜ ኢንተርቪው ካለፈ በኋላ አቶ ፍስሀን አገኘሁትና ከብዙ እንግልት በኋላ በሶስተኛ ጊዜ ኢንተርቪው ወሰድኩ:: ነገር ግን ቀድምውኑ ስሜ ስለተነገራቸው ፍላይት ኢንስትራተር ቢንያም እና ሁለት ባልደረቦቹ በኢንተርቪው ላይ ከሌሎቹ ተወዳዳሪዎች ሰፋ ያለ ጊዜ ቢወስድባቸውም እኔ አላህ ካለ ኢንተርቪውን እንደማልፍ አምናለሁ::

አሁንም ቢሆን ስጋት አለኝ::

-> ችግሩ ያጋጠመኝ #ሙስሊም በመሆኔ ነው:: ምክንያቱም ሀይማኖቱ በዚህ ስለሚያዝ ነው::

-> ይህ ማለት ችግሩ እኔን ብቻ ሳይሆን ብዙ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ከእድሉ መጠቀም ቢፈልጉም በእንዲህ አይነት ችግሮች እድል እያጡ ስለሆነ መፎትሔ እንዲበጅለት ስል በአፅእኖት መሆኑን ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል አቀርባለሁ ::

-> ለዚህም መፍትሔ ሊሆን የሚችለው በሌሎች አለም አቀፍ አየር መንገዶች (International Airlines) እንደሚደረገው ለህጉ Exceptional በማስቀመጥ ( Inclusive በማድረግ ) አየር መንገድ ውስጥ ያሉ እድሎች ሁሉንም ማህበረሰብ በእኩል ማስተናገድ እንዲችል በማድረግ ያለ ምንም አድሎ ለዚህ ችግር መፍትሔ መስጠት ይቻላል ::

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group