UMMA TOKEN INVESTOR

About me

وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ (سورة فصلت٣٣) ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?

Translation is not possible.

إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا(ሡረቱል አሕዛብ -አንቀጽ 56)

አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡

አላሁመ ሶሊ አላ ነብይና ሙሐመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

ውድና ለተከበራችሁ ውድ የኢስላም ልጆች በሙሉ

እንኳን ለ1445ኛው አመተ ሂጅሪያ የዒደል ፊጥር በአል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ۝﴾

قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»

*በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል*🍂

اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ, كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ, إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ, وبَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ, إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ"

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አላሑመ ሶሊ አላ ነቢይና ሙሐመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም

يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ

እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡

فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ

ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡

وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا ۚ قُلْ مَا عِندَ اللَّهِ خَيْرٌ مِّنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ ۚ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ

ንግድን ወይም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲኾኑ ወደእርሷ ይበተናሉ፡፡ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፡፡ «አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው» በላቸው፡፡              ሱረቱል ጁሙዐ ከ9_11

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የጁሙአ ቀን ደረጃ ( ابن القيم)

➛🔘ኢብኑል ቀይም አል ጀዉዚያህ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ፦

⓵« የጁምዓ ቀን ተመላላሽ ባዕል ነው አይሁዳንና ነሷራን ለመቃረንና በዚህ ቀን የተለዩ በሆኑ ኢባዳዎች ላይ እንዲጠነክር ሲባል ብቻውን መፆም ሀራም ይሆናል።

⓶«የጁምአ ቀን በጀነት አሏህ ለጀነት ሰወች ግልፅ የሚሆንበት ቀን ነው።

قال تعالي

አሏህ እንዲህ አለ፦

ﻭَﻟَﺪَﻳْﻨَﺎ ﻣَﺰِﻳﺪٌ

ከኛ ጋ ጭማሬ አለ

‏ﻗﺎﻝ ﺃﻧﺲ - ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ

አነስ ረዲየሏሁ አንሁ ይህን አንቀፅ በተመለከተ እንዲህ አለ፦

ﻳﺘﺠﻠﻰ ﻟﻬﻢ ﻓﻲ ﻛﻞ ﺟﻤﻌﺔ

(በየ ጁምአ ቀን ለጀነት ሰወች አሏህ ይገለጠላቸዋል)

⓷« የጁምዓህ ቀን ከቀናቶች ሁሉ በላጭ ነው።

قال ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ وعلى آله وصحبه وسلم

ﺧﻴﺮ ﻳﻮﻡ ﻃﻠﻌﺖ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺸﻤﺲ ﻳﻮﻡ

ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ ‏[ ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‏]

የአሏህ መልእክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦

ፀሀይ የወጣችበት ከሆነ ቀን ሁሉ በላጩ ቀን ማለት የጁምአህ ቀን ነው።

📚[[ሙስሊም ዘግበውታል]]

⓸«በጁምአህ ቀን ዉስጥ አሏህ ተለምኖባት የማይመልስባት ሰአት አለች።

ﻗﺎﻝ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ وعلى آله وصحبه وسلم

ﻓﻴﻪ ﺳﺎﻋﺔ ﻻ ﻳﻮﺍﻓﻘﻬﺎ ﻋﺒﺪ ﻣﺴﻠﻢ

ﻭﻫﻮ ﻗﺎﺋﻢ ﻳُﺼﻠﻲ ﻳﺴﺄﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﺷﻴﺌﺎً ﺇﻻ

ﺃﻋﻄﺎﻩ ﺇﻳﺎﻩ

[ ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ ﻭﻣﺴﻠﻢ‏]

የአሏህ መልእክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም አንዲህ ብለዋል፦

በጁምአህ ቀን ውስጥ የሆነች ግዜ አለች አንድ ሙስሊም የሆነ ባሪያ ቁሞ እየሰገደ እና አሏህን እየለመነ አያገኛትም የለመነውን ነገር አሏህ ቢሰጠው እንጂ።

📚[[ቡኻሪና መስሊም ዘግበውታል]]

⓹«የጁምአህ ቀን ትንሳኤ ቀን የምትቆምበት ቀን ነው።

قال ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ

ﻭﻻ ﺗﻘﻮﻡ ﺍﻟﺴﺎﻋﺔ ﺇﻻ ﻓﻲ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ‏

[ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ‏]

መልእክተኛው ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦

ትንሳኤ ቀን ጁምአህ ቀን እንጂ አትቆምም።

📚[[ሙስሊም ዘግበውታል]]

⓺«የጁምአህ ቀን ወንጀሎች የሚታበሱበት ቀን ነው።

⓻«በጁምአህ ቀን የሞተ ሰው መጨረሻው ያማረ መሆኑን ያሳያል።

قال ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ

ﻣﻦ ﻣﺎﺕ ﻳﻮﻡ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ ﺃﻭ ﻟﻴﻠﺔ

ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ ﻭُﻗِﻲَ ﻓﺘﻨﺔ ﺍﻟﻘﺒﺮ

[ﺭﻭﺍﻩ ﺃﺣﻤﺪ‏]

የአሏህ መልእክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦

የጁምአህ ቀን ወይም ለሊት የሞተ ሰው ከቀብር ፈተና ተጠበቀ ።

📚[[ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል]]

⓵«የጁምአህ ቀን ሰደቃ ከሌላው ቀን ሰደቃ እጅግ በጣም ምንዳዉ ይደራረባል።

ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴﻢ

ﻭﺷﺎﻫﺪﺕُ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺍﺑﻦ ﺗﻴﻤﻴﺔ ﺇﺫﺍ ﺧﺮﺝ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔ ﻳﺄﺧﺬ

ﻣﺎ ﻭﺟﺪ ﻓﻲ ﺍﻟﺒﻴﺖ ﺧﺒﺰ ﺃﻭ ﻏﻴﺮﻩ ﻓﻴﺘﺼﺪﻕﺑﻪ

ﻓﻲ ﻃﺮﻳﻘﻪ ﺳﺮﺍً

ኢብኑል ቀይም አሏህ ይዘንላቸውና ኢብኑ ተይምያ ወደ ጁምአህ ሲወጡ እቤት ያገኙትን ዳቦም ሆነ ሌላ ነገር ይይዙና በመንገዳቸው በሚስጥር ሲሶድቁት አይቻለሁ ይላሉ።

አሏህ በጁምዓህ ቀን ከሚጠቀሙ የአሏህ ባሮች ያድርገን።"

🍃🍃 መልካም ጁመአ እህት ወንድሞቼ🍃

Send as a message
Share on my page
Share in the group