UMMA TOKEN INVESTOR

Rahma Ali shared a
Translation is not possible.

አንድ ወጣት ስራ ለመቀጠር ፈለገ በድርጅቱ ውስጥም ትልቅ ቦታ

ለማግኘት ወደ አንድ ድርጅት አቀና ።

ወጣቱ ቃለ መጠይቁን በጥሩ ሁኔታ አለፈ ።ለመጨረሻ ቃለ

መጠይቅ ለማድረግም ከዳይሬክተሩ ጋር ተገናኘ። ዳይሬክተሩ

የመጨረሻውን መጠይቅ ካረገለት በኋላ ...

የወጣቱን የትምህርት፣ችሎታ የሚያሳየውም ሰነድ (ሲቪ)አገላብጦ

ካየ በኋላ በጣም ጥሩ መሆኑን ገለፀ።

ዳይሬክተሩ:- ከአሁን በፊት የተሻለ የትምህርት እድል አግኝተሃል

ሲል ጠየቀው ?

ልጁም:- "አይ" ሲሳ መለሰ

ትምህርትህን እንድትከታተል እና የትምህርት ቤት ክፍያዎችን

ከፍሎ ያስተማረህ አባትህ ነው?

'ወጣቱ :- አዎ.' ብሎ መለሰ።

ዳይሬክተሩ :- አባትህ ምንድነው የሚሰራው?

ወጣቱ:- አባቴ አንጥረኛ ነው"

ዳይሬክተሩ:- ወጣቱ እጆቹን እንዲያሳየው ጠየቀው።

ወጣቱ :- ለስላሳ እና ፍጹም የሆነ እጆቹን አሳየው

ዳይሬክተሩ:- ወላጅ አባትህን በሥራ ረድተሃቸው ታውቃለህ?

ወጣቱ:- በጭራሽ፣ ወላጅ አባቴ መጻሕፍቶችን እንዳነብና

እንዳጠና ነበር ፍላጎቱ ። እና ደግሞ ከኔ በተሻለ ሁኔታ ስራውን

መስራት ይችላል።

ዳይሬክተሩ እንዲህ አለ፡-

ለዛሬ ወደ ቤትህ ትመለሳለህ እቤት እንደደረስክም የአባትህን እጅ

በደንብ አርገህ ታጥብና ነገ ጥዋት ተመልሰህ አግኘኝ ብሎ ቀጠሮ

ያዘለት ።

ወጣቱ ስራውን የማግኘት እድሉ ከፍተኛ እንደሆነ ተሰማው።

ወደ ቤቱ እንደተመለሰም የአባቱን እጅ እንዲያጥብለት አባቱን

ፍቃድ ጠየቀው?

አባቱ በልጁ እንግዳ ተግባር ተገረመ ደስም አለው , ነገር ግን

የደስታ ስሜቱ የተደባለቀ ነበር።

ከዚያም እጆቹን ለልጁ አሳየው. ወጣቱ ቀስ እያለየአባቱን እጆች

አጠበ። ይህን ጊዜ የአባቱ እጆች የተሰነጣጠቁ እና በጣም ብዙ

ጠባሳ እንዳለባቸው አየ ። ይህን ያስተዋለው ለመጀመሪያ ጊዜ

ነበር።

በአባቱ እጆች ላይ አንዳንድ ቁስሎቹ ነበሩ ፣እነዚህ ቁስሎች

በጣም ያሙት ስለነበር ቆዳውን ሲነካቸው ያመው ነበር ።

ወጣቱ እነዚህ እጆች የእርሱ ትምህርት ገንዘብ ለመክፈል በየቀኑ

መሥራት ምን ማለት እንደሆነ ሲያውቅም ይህ የመጀመሪያው

ነው።

የአባቱ እጆች ላይ ያሉት እብጠቶች አባቱ ለእርሱ ትምህርት

መሰረታዊ፣ ፍላጎቶችን ለማሟላት እና ለወደፊት ህይወቱ

የከፈለው ዋጋ ነው!!!

ወጣቱ የአባቱን እጅ ካጸዳ በኋላ ለጠቂት ያክል በዝምታ ቆመ

።ከዚያም የአባቱን የስራ መስሪያ ቁሳቁሶች ማፅዳት ጀመረ። በዚያ

ምሽት ላይ አባትና ልጅ ለረጅም ሰዓታት ተነጋገሩ፣ አብዛኛውን

የምሽቱን ክፍለ ጊዜ በጨዋታ እና በውግ አሳለፉ ።

በማግስቱ ጠዋት ወጣቱ ወደ ዳይሬክተሩ ቢሮ ሄደ።

ዳይሬክተሩ የወጣቱ አይን እንባ ሲያቀር አስተዋለ ።

ዳይሬክተሩ:- ትናንት ቤትህ ውስጥ ያደረግከውን ሁሉ ልትነግረኝ

ትችላለህ?

ልጁም 'የአባቴን እጅ አጥቤ ስጨርስ የአባቴን የስራ መገልገያ

( አውደ ጥበቡን )አጸዳሁ' ሲል መለሰ።

ዳይሬክተሩ :- ከዚህ ምን ተማርክ ?

ወጣቱ :- ወላጆቼ ባይኖሩ ኖሮ ዛሬ ላይ እኔ

[እኔ እንደማልሆን] ተረዳሁ ።በዚህም አባቴን በመርዳት አንድ ነገር

በራሴ ማድረግ ምን ያህል ከባድ እና ከባድ እንደሆነ አሁን

ተገነዘብኩ። ቤተሰቤን የመርዳትን አስፈላጊነት እና ጥቅም

ተገነዘብኩ አለ ።

ዳይሬክተሩም "በድርጅቴ የምቀጥረው እና በድርጅቴ ውስጥ

እንዲኖር የምፈልገው ይህንን ነው,።እርሱ የሌሎችን እርዳታ

የሚያደንቅ፣በዙሪያችን ያሉ ሰዎች ለእኛ ሲሉ ብቻ የእነሱ ያልሆኑ

ሌሎች ነገሮችን ለማከናወን ሲሉ የሚደርስባቸውን ችግር እና

ስቃይ የሚያውቅ ሰው መቅጠር እፈልጋለሁ አለ ።

ሁላችንም የራሳችንን ሸክም መሸከም ስንጀምር ለወላጆቻችን

ልፋት ዋጋ መስጠት እንጀምራለን

ወላጆች በእንተ ዘንድ ሆነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅና

ላይ በደረሱ ጊዜ (ኡፍ) አትበላቸው፤ አትገላምጣቸውም።

መልካምን ቃል ተናገራቸው። ከትህትና የመነጨ የእዝነት እና

የርህራሄ ክንፍህን ዝቅ አድርግላቸው። እናም «ጌታዬ ሆይ!

በሕፃንነቴ በርህራሄ እንዳሳደጉኝ ሁሉ ምህረትህን ስጣቸው» በል

ቁርኣን ( 17 : 23 - 24 )

ወላጆችን ሁለቱንም ውደዱ። "ለእናንተ ጉልበታቸውን አጥተዋል::

አላህ ሆይ የሁለተንም ወላጆች ሀቅ የምንጠብቅ አድርገን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Rahma Ali shared a
Translation is not possible.

🇱🇾 የሊቢያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ❝እስራኤልን የሚደግፉ ሀገራት አምባሳደሮች በጠቅላላ አሁኑኑ ሊብያን ለቀው እንዲወጡ!❞ ብለዋል።

https://www.youtube.com/@QisaTube1

Facebook - ቂሳ ትዩብ Qisa Tube

Telegram - t.me/QisaTube

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Rahma Ali shared a
Translation is not possible.

🍀ትልቅ ብሥራት!🍀

~

ለአንድ ወንድምህ ብድር አበድረህ በሆነ የጊዜ ገደብ እንዲመልስልህ ብትስማሙ

🎈 ካበደርክበት ጊዜ አንስቶ እስከተስማማችሁበት ጊዜ ድረስ በገንዘቡ ልክ በየቀኑ እንደምትሰድቅ ይታሰብልሀል።

🎈 የጊዜ ገደቡ ተጠናቆ "ሌላ ጊዜ ስጠኝ" ቢልህና ብትስማማ ከዚህ ጊዜ አንስቶ ደግሞ በየቀኑ በመጠኑ ሁለት እጥፍ እንደምትሰድቅ ይቆጠርልሀል።

ማስረጃውስ?

~~~~

🛑 ሶሐባው ቡረይዳ ረዲየላሁ ዐንሁ ነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል: –

(مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا فَلَهُ بِكُلِّ يَوْمٍ مِثْلِهِ صَدَقَةٌ)

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

🛑 ከዚያም እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ:–

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

በዚህን ጊዜ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰምቼህ ነበር። ከዚያ ደግሞ ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰማሁህ?" አልኳቸው።

🛑 እሳቸውም እንዲህ አሉ: –

"የእዳው መክፈያ ጊዜ እስከሚደርስ ድረስ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው። ጊዜ ገደቡ ደርሶ ተጨማሪ ጊዜ ከሰጠው ደግሞ ለሱ በየ እለቱ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

📚 ኢማሙ አሕመድ የዘገቡት "ሶሒሕ" ሐዲሥ ነው።

ከዚህም የበለጠውን ደግሞ ተመልከት!

ከአቢል የሰር ረዲየላሁ ዐንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል: –

( مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا أَوْ وَضَعَ عَنْهُ أَظَلَّهُ اللَّهُ فِي ظِلِّهِ )

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ወይም የተወለት አላህ በጥላው ስር ያስጠልለዋል።"

📚 ሙስሊም ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Rahma Ali shared a
Translation is not possible.

🍀ትልቅ ብሥራት!🍀

~

ለአንድ ወንድምህ ብድር አበድረህ በሆነ የጊዜ ገደብ እንዲመልስልህ ብትስማሙ

🎈 ካበደርክበት ጊዜ አንስቶ እስከተስማማችሁበት ጊዜ ድረስ በገንዘቡ ልክ በየቀኑ እንደምትሰድቅ ይታሰብልሀል።

🎈 የጊዜ ገደቡ ተጠናቆ "ሌላ ጊዜ ስጠኝ" ቢልህና ብትስማማ ከዚህ ጊዜ አንስቶ ደግሞ በየቀኑ በመጠኑ ሁለት እጥፍ እንደምትሰድቅ ይቆጠርልሀል።

ማስረጃውስ?

~~~~

🛑 ሶሐባው ቡረይዳ ረዲየላሁ ዐንሁ ነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል: –

(مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا فَلَهُ بِكُلِّ يَوْمٍ مِثْلِهِ صَدَقَةٌ)

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

🛑 ከዚያም እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ:–

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

በዚህን ጊዜ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰምቼህ ነበር። ከዚያ ደግሞ ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰማሁህ?" አልኳቸው።

🛑 እሳቸውም እንዲህ አሉ: –

"የእዳው መክፈያ ጊዜ እስከሚደርስ ድረስ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው። ጊዜ ገደቡ ደርሶ ተጨማሪ ጊዜ ከሰጠው ደግሞ ለሱ በየ እለቱ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

📚 ኢማሙ አሕመድ የዘገቡት "ሶሒሕ" ሐዲሥ ነው።

ከዚህም የበለጠውን ደግሞ ተመልከት!

ከአቢል የሰር ረዲየላሁ ዐንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል: –

( مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا أَوْ وَضَعَ عَنْهُ أَظَلَّهُ اللَّهُ فِي ظِلِّهِ )

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ወይም የተወለት አላህ በጥላው ስር ያስጠልለዋል።"

📚 ሙስሊም ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Rahma Ali shared a
Translation is not possible.

🍀ትልቅ ብሥራት!🍀

~

ለአንድ ወንድምህ ብድር አበድረህ በሆነ የጊዜ ገደብ እንዲመልስልህ ብትስማሙ

🎈 ካበደርክበት ጊዜ አንስቶ እስከተስማማችሁበት ጊዜ ድረስ በገንዘቡ ልክ በየቀኑ እንደምትሰድቅ ይታሰብልሀል።

🎈 የጊዜ ገደቡ ተጠናቆ "ሌላ ጊዜ ስጠኝ" ቢልህና ብትስማማ ከዚህ ጊዜ አንስቶ ደግሞ በየቀኑ በመጠኑ ሁለት እጥፍ እንደምትሰድቅ ይቆጠርልሀል።

ማስረጃውስ?

~~~~

🛑 ሶሐባው ቡረይዳ ረዲየላሁ ዐንሁ ነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል: –

(مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا فَلَهُ بِكُلِّ يَوْمٍ مِثْلِهِ صَدَقَةٌ)

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

🛑 ከዚያም እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አሉ:–

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

በዚህን ጊዜ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰምቼህ ነበር። ከዚያ ደግሞ ‘ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ለሱ በየቀኑ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው’ ስትል ሰማሁህ?" አልኳቸው።

🛑 እሳቸውም እንዲህ አሉ: –

"የእዳው መክፈያ ጊዜ እስከሚደርስ ድረስ ለሱ በየቀኑ አምሳያውን ሶደቃ አለው። ጊዜ ገደቡ ደርሶ ተጨማሪ ጊዜ ከሰጠው ደግሞ ለሱ በየ እለቱ ሁለት አምሳያውን ሶደቃ አለው።"

📚 ኢማሙ አሕመድ የዘገቡት "ሶሒሕ" ሐዲሥ ነው።

ከዚህም የበለጠውን ደግሞ ተመልከት!

ከአቢል የሰር ረዲየላሁ ዐንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል: –

( مَنْ أَنْظَرَ مُعْسِرًا أَوْ وَضَعَ عَنْهُ أَظَلَّهُ اللَّهُ فِي ظِلِّهِ )

"ችግረኛን ጊዜ የሰጠ ወይም የተወለት አላህ በጥላው ስር ያስጠልለዋል።"

📚 ሙስሊም ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group