UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

Follow & Share → Umma ሚዲያ

↓↓↓↓↓

Umma ሚዲያ

ከነቢ ሰዐወ ህልፈት በኋላ ሰሃባዎች ወደ ተለያዩ የአለማችን

ክፍሎች ተበትነው ዘመቻ ላይ ናቸው።

ሳዕድ ኢብኑ አቢ ወቃስ ረዐ በታዘዘው መሰረት ሰራዊቱን ይዞ

ከፐርሺያ ምድር ተከስቷል። ያ በዐረብያ ምድር ያለ ስልጣኔ የኖረ

ማህበረሰብ ትልቁን የስልጣኔ መገለጫ የሆነውን ፐርሺያን በጦር

ሊገጥም አኮብኩቧል።

የፐርሺያው ስረወ መንግስት እልፍ አዕላፍ የሆነ የሰራዊት ማዐት

አሰልፎ ቁጥራቸው እና ትጥቃቸው እዚህ ግባ ከማይባሉ

ሰሓባዎች ጋር ሊፋለም ድንኳናቸውን ተክለው ማዶ ለማዶ

ይተያያሉ።

በዚህ መሃል የሰሓባዎቹ የጦር አዛዥ የሆነው ሳዕድ ከሰራዊቱ 7

ወጣቶችን መልምሎ የፐርሺያ ሰራዊቶችን ሁኔታ እንዲያጣሩ እና

ከቻሉም አንድ የፐርሺያ ወታደር ጠልፈው እንዲመጡ ላካቸው።

7 ሁነው ጉዞ ጀመሩ። ትንሽ እንደተጓዙም በርከት ያለ ቁጥር

ያላቸው የፐርሺያ ወታደሮችን ከርቀት ሲመጡ ተመለከቱ'ና

መቋቋም ስለማይችሉ ለመመለስ ወሰኑ።

ግና ከመካከላቸው በሀሳባቸው ሳይስማማ ቀርቶ አንደኛው

«የታዘዝኩትን ሳልፈፅም አልመለስም» በማለት ተልዕኮውን

ለማሳካት ጎዞውን ቀጠለ። 6ቱ ትተው ተመለሱ።

ጉዞውን በእርጋታ እና በመጠንቀቅ ቀጠለ። ሰራዊቱን በውሃ

ድልድዮች ተደብቆ ከተሻገረ በኋላ ማንም በማያውቀው ሁኔታ

ከ40,000 ሰራዊት እንብርት ላይ ተከሰተ።

ከሰራዊቱ መሀል ላይ ቁሞ ሩቅ እያማተረ ሲመለከት ከርቀት ነጭ

ድንኳን እና ከደጁ የቆመ የንጉሳን ፈረሰ ከአይኑ ገባ።

«ይህ የጦር አዛዣቸው የሩስቱም ድንኳን መሆን አለበት» ብሎ ወደ

ድንኳኑ ተጠግቶ ሌሊቱ ፅልመቱን ለምድር እስኪያልብስ እዝያው

ቁጭ አለ።

ፀሀይ ጠልቃ ምድር በፅልመት ስትወረር፣ ሰራዊቱ ከብርዱ

ጭጋግ ሽሽት ከየድንኳኖቻቸው ሲወሸቁ፤ ወጣቱ ሰይፉን

ከማንገቻው መዝዞ ወደ አዛዡ ድንኳን አመራ።

ከድንኳኑ ደጅ ሲደርስም የድንኳኑን ማዋቀርያ ገመዶች በሰይፉ

ቆራርጦ ሙሉ ድንኳኑ በአዳሪያኑ ላይ ሲወድቅ እሱ ደጅ ላይ

የታሰረውን ፈረስ ፈትቶ ጎዞውን ቀጠለ።

ፈጣን ፈረሰኞች ኮቴውን ተከትለው ያሯርጡት ጀመር፤ ከፈረስ

ጀርባ ያደገው የዐረብያ ብላቴናውም አሸዋውን እያቦነነ ከፊታቸው

ይከንፋል።

በመጨረሻም ከሁሉም ርቆ ሶስት ፈረሰኞች ብቻ ሲያሯርጡ

ደረሱበት። ከሶስቱ ፈረሰኞች የግድ አንዱን ይዞ ወደ አሚሩ መሄድ

ስለሚጠበቅበት ሊያጃጅላቸው ፈልጎ ሲደርሱበት እያመለጣቸው፤

በጣም ሲራራቁ እየጠበቃቸው ከክልላቸው አስወጣቸው።

ከዝያም ዞሮ ሰይፍ ተማዘዛቸው፤ ብዙም ሳይቆይ ሁለቱን ገድሎ

አንዱን አስሮ ይዞት ከፊት ከፊት እየነዳው ጉዞ ወደ አሚሩ ጀመረ።

ልክ የሙስሊሞችን ሰራዊት ደርሶ ምርኮኛውን ከአሚሩ ፊት

ሲያቆመው ምርኮኛው ለአሚሩ፦ «ከለላህን ስጠኝ እኔም

ዕውነታውን ላውራ» አለው።

«እኛ የዕውነት ህዝቦች ነን፤ ከላላችንን የምንሰጥህ እማትዋሸን

እንደሆን ነው» አለው አሚሩ።

ንግግሩን ቀጠለ፦ «እስቲ ስለ ፐርሺያ ሰራዊቶች ንገረኝ»

ምርኮኛው፦ «ስለ ፐርሺያ ሰራዊት ስብጥር ከመናገሬ በፊት ስለ

ጀግናው ጓድህ ላውጋህ።

ከልጅነቴ አንስቶ የጦርነት ሜዳ ላይ ነው ያደግኩት እንዲህ አይነት

ሰው አይቼም አላውቅም። ሁለት ጠንካራ የሰራዊት ቡድኖችን

አልፎ በመግባት የአዛዣችንን ድንኳን ቆራርጦ ጣለ'ና ፈረሱን ይዞ

ጋለበ።

ለ3 ሁነን እስከ መጨረሻ ተከታተልነው። ከፈረሱ ወርዶ

ተፋለመን'ና የ1000 ፈረሰኛ ግምት የምንሰጠውን ጀግናችንን

ገደለው።

ሁለተኛውንም የጦር መኳንንት በ1000 የምንገምተው ሲሆን

እሱንም እያየሁ ገደለው። ሁለቱም ያጎቶቼ ልጆች ነበሩ።

ይህ ድርጊቱ እልህ በልቤ ቋጥሬ ልገድለው ባለ በሌለ ጉልበቴ

እንዳሯሩጠው አስገደደኝ። የኔ አይነት ጉልበታም ከወታደሩ ይኖራል

ብዬ ባልገምትም ባላሰብኩት መልኩ የዚህ ልጅ ምርኮኛ ሆኜ

መጣሁ።

የዚህ አይነት ጀግና አንድ ካላችሁ መቼም አትሸነፉም» አላቸው።

በመጨረሻም እስልምናን ተቀበለ።

የሙስሊሞቹ ወታደሮችም ምድር አንቀጥቃጭ የሆነ ጦርነት

አድርገው ፐርሺያን ሙሉ በሙሉ ደምስሰው ድልን ተቀዳጁ።

ያ ጀግናው ሰሓቢይም ስሙ ጡለይሃ ቢን ኩወይሊድ ዱንያ

እስካለች ድረስ ሲወሳ ይኖራል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Follow & Share → Umma ሚዲያ

↓↓↓↓↓

Umma ሚዲያ

ከነቢ ሰዐወ ህልፈት በኋላ ሰሃባዎች ወደ ተለያዩ የአለማችን

ክፍሎች ተበትነው ዘመቻ ላይ ናቸው።

ሳዕድ ኢብኑ አቢ ወቃስ ረዐ በታዘዘው መሰረት ሰራዊቱን ይዞ

ከፐርሺያ ምድር ተከስቷል። ያ በዐረብያ ምድር ያለ ስልጣኔ የኖረ

ማህበረሰብ ትልቁን የስልጣኔ መገለጫ የሆነውን ፐርሺያን በጦር

ሊገጥም አኮብኩቧል።

የፐርሺያው ስረወ መንግስት እልፍ አዕላፍ የሆነ የሰራዊት ማዐት

አሰልፎ ቁጥራቸው እና ትጥቃቸው እዚህ ግባ ከማይባሉ

ሰሓባዎች ጋር ሊፋለም ድንኳናቸውን ተክለው ማዶ ለማዶ

ይተያያሉ።

በዚህ መሃል የሰሓባዎቹ የጦር አዛዥ የሆነው ሳዕድ ከሰራዊቱ 7

ወጣቶችን መልምሎ የፐርሺያ ሰራዊቶችን ሁኔታ እንዲያጣሩ እና

ከቻሉም አንድ የፐርሺያ ወታደር ጠልፈው እንዲመጡ ላካቸው።

7 ሁነው ጉዞ ጀመሩ። ትንሽ እንደተጓዙም በርከት ያለ ቁጥር

ያላቸው የፐርሺያ ወታደሮችን ከርቀት ሲመጡ ተመለከቱ'ና

መቋቋም ስለማይችሉ ለመመለስ ወሰኑ።

ግና ከመካከላቸው በሀሳባቸው ሳይስማማ ቀርቶ አንደኛው

«የታዘዝኩትን ሳልፈፅም አልመለስም» በማለት ተልዕኮውን

ለማሳካት ጎዞውን ቀጠለ። 6ቱ ትተው ተመለሱ።

ጉዞውን በእርጋታ እና በመጠንቀቅ ቀጠለ። ሰራዊቱን በውሃ

ድልድዮች ተደብቆ ከተሻገረ በኋላ ማንም በማያውቀው ሁኔታ

ከ40,000 ሰራዊት እንብርት ላይ ተከሰተ።

ከሰራዊቱ መሀል ላይ ቁሞ ሩቅ እያማተረ ሲመለከት ከርቀት ነጭ

ድንኳን እና ከደጁ የቆመ የንጉሳን ፈረሰ ከአይኑ ገባ።

«ይህ የጦር አዛዣቸው የሩስቱም ድንኳን መሆን አለበት» ብሎ ወደ

ድንኳኑ ተጠግቶ ሌሊቱ ፅልመቱን ለምድር እስኪያልብስ እዝያው

ቁጭ አለ።

ፀሀይ ጠልቃ ምድር በፅልመት ስትወረር፣ ሰራዊቱ ከብርዱ

ጭጋግ ሽሽት ከየድንኳኖቻቸው ሲወሸቁ፤ ወጣቱ ሰይፉን

ከማንገቻው መዝዞ ወደ አዛዡ ድንኳን አመራ።

ከድንኳኑ ደጅ ሲደርስም የድንኳኑን ማዋቀርያ ገመዶች በሰይፉ

ቆራርጦ ሙሉ ድንኳኑ በአዳሪያኑ ላይ ሲወድቅ እሱ ደጅ ላይ

የታሰረውን ፈረስ ፈትቶ ጎዞውን ቀጠለ።

ፈጣን ፈረሰኞች ኮቴውን ተከትለው ያሯርጡት ጀመር፤ ከፈረስ

ጀርባ ያደገው የዐረብያ ብላቴናውም አሸዋውን እያቦነነ ከፊታቸው

ይከንፋል።

በመጨረሻም ከሁሉም ርቆ ሶስት ፈረሰኞች ብቻ ሲያሯርጡ

ደረሱበት። ከሶስቱ ፈረሰኞች የግድ አንዱን ይዞ ወደ አሚሩ መሄድ

ስለሚጠበቅበት ሊያጃጅላቸው ፈልጎ ሲደርሱበት እያመለጣቸው፤

በጣም ሲራራቁ እየጠበቃቸው ከክልላቸው አስወጣቸው።

ከዝያም ዞሮ ሰይፍ ተማዘዛቸው፤ ብዙም ሳይቆይ ሁለቱን ገድሎ

አንዱን አስሮ ይዞት ከፊት ከፊት እየነዳው ጉዞ ወደ አሚሩ ጀመረ።

ልክ የሙስሊሞችን ሰራዊት ደርሶ ምርኮኛውን ከአሚሩ ፊት

ሲያቆመው ምርኮኛው ለአሚሩ፦ «ከለላህን ስጠኝ እኔም

ዕውነታውን ላውራ» አለው።

«እኛ የዕውነት ህዝቦች ነን፤ ከላላችንን የምንሰጥህ እማትዋሸን

እንደሆን ነው» አለው አሚሩ።

ንግግሩን ቀጠለ፦ «እስቲ ስለ ፐርሺያ ሰራዊቶች ንገረኝ»

ምርኮኛው፦ «ስለ ፐርሺያ ሰራዊት ስብጥር ከመናገሬ በፊት ስለ

ጀግናው ጓድህ ላውጋህ።

ከልጅነቴ አንስቶ የጦርነት ሜዳ ላይ ነው ያደግኩት እንዲህ አይነት

ሰው አይቼም አላውቅም። ሁለት ጠንካራ የሰራዊት ቡድኖችን

አልፎ በመግባት የአዛዣችንን ድንኳን ቆራርጦ ጣለ'ና ፈረሱን ይዞ

ጋለበ።

ለ3 ሁነን እስከ መጨረሻ ተከታተልነው። ከፈረሱ ወርዶ

ተፋለመን'ና የ1000 ፈረሰኛ ግምት የምንሰጠውን ጀግናችንን

ገደለው።

ሁለተኛውንም የጦር መኳንንት በ1000 የምንገምተው ሲሆን

እሱንም እያየሁ ገደለው። ሁለቱም ያጎቶቼ ልጆች ነበሩ።

ይህ ድርጊቱ እልህ በልቤ ቋጥሬ ልገድለው ባለ በሌለ ጉልበቴ

እንዳሯሩጠው አስገደደኝ። የኔ አይነት ጉልበታም ከወታደሩ ይኖራል

ብዬ ባልገምትም ባላሰብኩት መልኩ የዚህ ልጅ ምርኮኛ ሆኜ

መጣሁ።

የዚህ አይነት ጀግና አንድ ካላችሁ መቼም አትሸነፉም» አላቸው።

በመጨረሻም እስልምናን ተቀበለ።

የሙስሊሞቹ ወታደሮችም ምድር አንቀጥቃጭ የሆነ ጦርነት

አድርገው ፐርሺያን ሙሉ በሙሉ ደምስሰው ድልን ተቀዳጁ።

ያ ጀግናው ሰሓቢይም ስሙ ጡለይሃ ቢን ኩወይሊድ ዱንያ

እስካለች ድረስ ሲወሳ ይኖራል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
4 months Translate
Translation is not possible.

ሁላችንም እንረባረብ‼

================

(መልዕክቱን ቶሎ እናሰራጨው!)

||

✍ ትናንት ቅዳሜ ምሽት ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ በተመለደው ፕሮግራማቸው ቁርኣን ተፍሲር በአስኮ በድር መስጅድ አስቀርተው ዒሻእን ሰግደው ወደ ቤታቸው በመሄድ ላይ ሳሉ ከጀርባቸው በተተኮሰ ሽጉጥ ህይዎታቸውን ያጡት ሸይኽ ዐብዱ ያሲን የቲም ልጆችን ጥለወ አልፈዋል።

የነዚህ ልጆች እናት የሆበችው ባለቤታቸው ቅርብ ጊዜ ነበር የሞተችው። ዛሬ ደግሞ እርሳቸውም ተደገሙና ልጆቻቸው ባዶ ቀሩ።

በተጨማሪም 3 ሚሊዮን ብር ገደማ እዳ አለባቸው።

ሁላችንም አላህ ከሰጠን ላይ በቀመነስ ተረባርበን የሸይኻችንን እዳ እንክፈል።

የሚከተሉትን የባንክ አማራጮች ተጠቀሙ፦

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር፦ 1000592716309

የአካውንት ስም፦ ዐብዱ ዑሥማን እና ሲሩ ሐሰን እና ጀሚል ሑሴን  

ጀሚል ሑሴን:   0930078250

ዐብዱ ዑሥማን:  0911199884

ሲሩ ሐሰን:  0912112190

ለሌሎችም ማነሳሻ ይሆን ዘንድ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ኮመንት ላይ ወይም በውስጥ t.me/Murad_Tadesse ላይ ላኩት።

የወሰናችሁ አቅሙ ያላችሁ ባለሃብቶች ወይም ተቋማት ካላችሁ ደግሞ ተመካከሩና እናንተ ብትሸፍኑት መልካም ነበር።

||

t.me/MuradTadesse

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🅾አይኑና ኩላሊቱ አወጡት እናቱ በሀዘን ሞተች❗️ሁለት ጓደኛሞች ናቸው ይህን የደረሰባቸው❗️

ለኩላሊት ተብሎ ተገድለው ተገኙ‼️

Inbox❗❗ ከጅማ❗❗

ከአስራዎቹ እድሜ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ልጆች እሁድ እለት ነበር ከቤት ለመጫወት ወተው በዛው የቀሩት እና ማክሰኞ ነበር የሁለቱም ኩላሊታቸው ወጥቶ አይናቸውም እንደዛው ወጥቶ እጃቸው ተቆርጦ የተገኙት።

ጅማ ከተማ እንደዚ አይነት ነገር እየበዛ ነው ቢያንስ ለሰው እንዲደርስ አድርግጉት። በጣም ልብ ይሰብራል  በኩላሊት ምክንያት ከተገደሉት ልጆች የአንዱ ወላጅ እናት በሀዘን በከፍተኛ ሀዘን ምክንያት ዛሬ ህይወቷ አልፏል ደግሞም  አራስ ነበረች።

እጅግ ያሳዝናል። ወላጆች በተቻለ መጠን ጥንቃቄ ቢያደርጉ መልካም ነው።

ለጥንቃቄ እንዲረዳ ነው❗️

አዩዘሀበሻ

======================

https://t.me/OfficialDemas/3364

Telegram: Contact @OfficialDemas

Telegram: Contact @OfficialDemas

?አይኑና ኩላሊቱ አወጡት እናቱ በሀዘን ሞተች❗️ሁለት ጓደኛሞች ናቸው ይህን የደረሰባቸው❗️ ለኩላሊት ተብሎ ተገድለው ተገኙ‼️ Inbox❗❗ ከጅማ❗❗ ከአስራዎቹ እድሜ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ልጆች እሁድ እለት ነበር ከቤት ለመጫወት ወተው በዛው የቀሩት እና ማክሰኞ ነበር የሁለቱም ኩላሊታቸው ወጥቶ አይናቸውም እንደዛው ወጥቶ እጃቸው ተቆርጦ የተገኙት። ጅማ ከተማ እንደዚ አይነት ነገር እየበዛ ነው
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🇵🇸አንድ ሀሳብ ነበረኝ

   ለፈለስጢን ወንድሞቻችን በዱዓ ከምናደርገው እገዛ በተጨማሪ

"የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተወካይ" የሆነው የፌዴራል መጅሊስ ካዝናው ባዶ ቢሆን እንኳ ህዝበ ሙስሊሙን ትብብር የሚያደርግበት መንገድ አመቻችቶ

ውሃ፣ ምግብ እና መድሃኒት ተከልክለው በችግር እየተሰቃዩ ላሉ ወንድሞቻችን ሌላው ቢቀር "🇪🇹በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ስም" የታሸጉ ደረቅ ምግቦች እና መድሃኒቶች የሚልክበት ሁኔታ ቢያመቻች አልሁኝ።

መቼም የማይቻል ነገር አድርጋችሁት "በየት በኩል እንዴት ተደርጎ ሊላክ?" እንደ ማትሉኝ ተስፋ አደርጋለሁ።

  በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ መጅሊስ ይህንን ቢያደርግ ለሌሎች ሀገሮችም በር ይከፍት ነበር። ታድያ ለፈለስጢን ወንድሞቻችን የሚያበረክተው ድጋፍ ቀላል የሚባል አይሆንም ነበር።

   🖌ከፉርቃን ሰማይ ስር

https://t.me/hamdquante

Telegram: Contact @hamdquante

Telegram: Contact @hamdquante

ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ ?????? @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል ?? @hamdquante_bot??
Send as a message
Share on my page
Share in the group