★ ★ ★ #በፈታኝ_ሁኔታዎች_ውስጥ #የሚፈጸም_አምልኮ #የሚያስገኘው_ትሩፋት★ ★ ★
#ሐዲሥ 23 / 1366
መዕቂል ኢብኑ የሳር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ “በፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ የሚፈጸም አምልኮ ወደኔ የመሰደድ ያህል ነው።” (ሙስሊም)
★ ★ ★ ከሐዲሡ የምንማራቸው ቁምነገሮች ★ ★ ★
★ ፈታኝ ሁኔታዎች ማለት ሰዎች በማይረጋጉበት፣ ፈተና በበዛበት፣ ነገሮች በተደባለቁበት ወቅት ማለት ነው።
★ በእንዲህ ዓይነት ወቅት ሰዎች ሲዘናጉና ሲርቁ አላህን ጸንቶ ማምለክ ትልቅ ዋጋ አለው።
★ «ወደኔ የተሰደደ ያህል ነው» የሚለው ወደ መዲና መሰደድ ግዴታ በሆነበት ጊዜ መሰደዱ የላቀ ምንዳ ስለሚያስገኝ ያን የሚመጥን ምንዳ እንደሚያገኝ ለመጦቆም ነው።
★ ስደት ሁለት ዓይነት እንደሆነ የነቢዩ ﷺ ሐዲሥ ያመለክታል። አንደኛ ስደት ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ሲሆን፥ ከመካ ወደ መዲና ፣ ከኩፍር ሀገር ወደ ኢስላም ሀገር በአካል መሰደድ ነው። ሁለተኛው የስደት ትርጉም አላህ ከከለከለው ሐራም ነገር መታቀብ ነው። ስለዚህም በዙሪያው ያሉ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ራሱን ከሐራም ነገር በመጠበቅ አላህን ማምለኩን የቀጠለ ወደ አላህ ተሰዷል።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1
★ ★ ★ #በፈታኝ_ሁኔታዎች_ውስጥ #የሚፈጸም_አምልኮ #የሚያስገኘው_ትሩፋት★ ★ ★
#ሐዲሥ 23 / 1366
መዕቂል ኢብኑ የሳር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ “በፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ የሚፈጸም አምልኮ ወደኔ የመሰደድ ያህል ነው።” (ሙስሊም)
★ ★ ★ ከሐዲሡ የምንማራቸው ቁምነገሮች ★ ★ ★
★ ፈታኝ ሁኔታዎች ማለት ሰዎች በማይረጋጉበት፣ ፈተና በበዛበት፣ ነገሮች በተደባለቁበት ወቅት ማለት ነው።
★ በእንዲህ ዓይነት ወቅት ሰዎች ሲዘናጉና ሲርቁ አላህን ጸንቶ ማምለክ ትልቅ ዋጋ አለው።
★ «ወደኔ የተሰደደ ያህል ነው» የሚለው ወደ መዲና መሰደድ ግዴታ በሆነበት ጊዜ መሰደዱ የላቀ ምንዳ ስለሚያስገኝ ያን የሚመጥን ምንዳ እንደሚያገኝ ለመጦቆም ነው።
★ ስደት ሁለት ዓይነት እንደሆነ የነቢዩ ﷺ ሐዲሥ ያመለክታል። አንደኛ ስደት ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ሲሆን፥ ከመካ ወደ መዲና ፣ ከኩፍር ሀገር ወደ ኢስላም ሀገር በአካል መሰደድ ነው። ሁለተኛው የስደት ትርጉም አላህ ከከለከለው ሐራም ነገር መታቀብ ነው። ስለዚህም በዙሪያው ያሉ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ራሱን ከሐራም ነገር በመጠበቅ አላህን ማምለኩን የቀጠለ ወደ አላህ ተሰዷል።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1