ይሄ ቀለበት በግምት ከ1,200 አመት በፊት የተቀበረች ሴት ላይ በምዕራብ ስዊድን ስቶክሆልም የተገኘ ነው።
ይሄን ቀለበት የተለየ የሚያደርገው ደግሞ አንድ ነገር አለ .... እሱም ላዩ ላይ «ለአላህ» የሚል ፅሁፍ መኖሩ ነው። (ቃሉን) በ8ኛው እና 10ኛው ክፍለ ዘመን በሰፊው ይጠቀሙበት እንደነበር ይነገራል።
ቀለበቱ በቫይኪንግ እና በአባሲድ ኸሊፋ መካከል ለነበረ ግንኙነት ማስረጃ እንደሆነ ተገልጿል።
Facebook - ቂሳ ትዩብ Qisa Tube
Telegram - t.me/QisaTube
ይሄ ቀለበት በግምት ከ1,200 አመት በፊት የተቀበረች ሴት ላይ በምዕራብ ስዊድን ስቶክሆልም የተገኘ ነው።
ይሄን ቀለበት የተለየ የሚያደርገው ደግሞ አንድ ነገር አለ .... እሱም ላዩ ላይ «ለአላህ» የሚል ፅሁፍ መኖሩ ነው። (ቃሉን) በ8ኛው እና 10ኛው ክፍለ ዘመን በሰፊው ይጠቀሙበት እንደነበር ይነገራል።
ቀለበቱ በቫይኪንግ እና በአባሲድ ኸሊፋ መካከል ለነበረ ግንኙነት ማስረጃ እንደሆነ ተገልጿል።
Facebook - ቂሳ ትዩብ Qisa Tube
Telegram - t.me/QisaTube