UMMA TOKEN INVESTOR

bereka kedir shared a
Translation is not possible.

" ከምድርም ውስጥ ከምድርም በላይ በፍርስራሾችም ሆነን ሴንቲሜትር በሴንቲሜትር እየተፋለምን ነው "

ይላል የአሁኑ የሀማስ ቃል አቀባይ የአቡ ኡበይዳ መግለጫ !

ይህ የሙጃሂዶቹ ወግ ነው ። እነርሱ ሲያወጉ ወጋቸው ከምድር ይከብዳል ልባቸው እንደዚያ ነውና ! በእሳት ውስጥ ሆነው እሳት የማይፈሩ ፤ የመሳሪያ ዝናብ እየዘነበባቸው በዝናቡ ውስጥ ጠላትን እያሳደዱ የሚያጋዩት እነርሱ ፍረሀት የት እንዳለ እንኳ አያውቁም !

በዚህች 48 ሰአት ውስጥ 160 የእስራኤል ታንኮችንና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ሙሉ በሙሉና በከፊል ማውደም የቻሉት እነርሱ ትንግርት ናቸው ! ተነግረው የማያልቁ ትንግርተኞች ! ቃላት ሰነጣጥቀህ ብትገጣጥም የማትገልፃቸው ጀብደኞች !

በ 160 ታንክና ተሽከርካሪ ውስጥ ስንት አረመኔ ደም ጠጭ የወራሪዋ ሀገር ወታደር አብሮ ሊደመሰስ እንደሚችል አስቡት !

እስራኤል ሰቅጣጭ የአየር ድብደባ ባደረገች ቁጥር ከፍተኛ ምት እየተመታች እንደሆነ እወቁት ። የእስራኤል ታንኮች ተቸግረዋል ። ከመሬት ውስጥ ሆነው የሚጠብቋቸው የሙጃሂዶች በትር እያረፈባቸው እየተበታተኑ ነውና ። ስለዚህ ያው እስራኤል ዋነኛ መምቻዋ የአሜሪካ ጦርጄቶች ናቸው ።

ትንቅንቁ ቀጥሏል !

በሀቅና በባጢል መካከል የሚደረገው ጦርነት ተፋፍሞ ቀጥሏል !

የዳውድና የጃሉት ጦርነት !

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bereka kedir shared a
Translation is not possible.

ኢብኑ ሙፍሊሕ አልሐንበሊይ በዘመናቸው እንዲህ ብለው ነበር ፦

ከሰዎች ሁኔታ በጣም የተገረምኩበት ና የገመገምኩት ነገር፡ ሀገር በመውደሙ፤ የቅርብ ዘመዶችና ቀደምቶች  በመሞታቸው፤ በሪዝቅ(ሲሳይ) ማነስ ምክንያት መቆጨት፤ ያሉበትን ዘመን እና የዘመኑን ሰው መውቀስ፤ የህይወትን መክበድ እንዲሁም የኑሮ ውድነትን ና በሀገር መሪዎች በደል በተደጋጋሚ ሲጮሁ መመልከታችን ነው ።

ነገር ግን የኢስላምን ውድመት፤ የሰዎችን ከመስጊድ መራቅ፤የሱናን መሞትና የቢድዓን መሰራጨት፤ (የሰዎችን) የሸሪዓ ወንጀሎችን (እንደ ቀላል) መፈፀም  እየተመለከቱ ከነሱ ውስጥ ለዲኑ ሲል የጮሀ፤ የአላህን ሐቅ በማጓደሉ ያለቀሰ፤ ግዜው (ለአኼራው የሚሆን ምንም   ነገር ሳይሰራበት) በማለፉ የተቆጨ ሰው አላገኘውም ። ለዚህም ሁኔታቸው ምክኒያቱ ለዲነል-ኢስላም ያላቸው ቦታ መቅለሉ የዲኑ ጉዳይ ደንታ የማይሰጣቸው በመሆናቸው ና ዱንያ አይናቸው ላይ በመግዘፏ እንደሆነ ብቻ ነው የሚታየኝ ።

📚 الآداب الشرعية(240/3)

ያ አላህ ሼይኹ በሳቸው ዘመን ይህን ማለታቸውን ያስተዋለ የኛን ዘመን ቢያዩት ምን ይሉ ነበር የሚል ጥያቄ ማንሳቱ አይቀርም

            አሏሁመ ሰሊም ሰሊም

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bereka kedir shared a
Translation is not possible.

اللهم صل وسلم على نبينا محمد فى الاولين والاخرين ﷺ

🤲🤲

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
bereka kedir shared a
Translation is not possible.

ዱዓ ማለት አንተ በፈለከዉ እና ባሰብከዉ መንገድ ብቻ ይሳካልክ ዘንድ አላህን መጠየቅ አይደለም።

ዱዓ ባርነትህን ይበልጥ ያስታዉስሃል ፤ ባሪያ ደግሞ ጌታዉን ሲጠይቅ በአዛዥ ስነልቦና ከሆነ መታረም ይገባዋል።

እንደዉም Nouman Ali khan "Revive your Heart" የሚል መፅሀፉ ላይ እንዲህ ይላል።

" ዱዓ ካፌ ገብተክ እንደምታዘዉ ምግብ አይደለም ፤ ለምግብክ ገንዘብ ከፍለሃል ለዱዓ ግን ምንም ሳትከፍል እንዲሰጥክ የከፈልከዉን ነገር ጥያቄ ማቅረብ ብቻ ነዉ።'' ይላል

🇸🇦በጋዛ🇵🇸 ጉዳይ የዓለም ሙስሊም ዱዓ ስላደረገ ብቻ የፈጠነ ድል መጠበቅ ሞኝነት ነዉ።

አላህ የራሱ ተርቲብ እና ስርዓትን ለዱንያ ዘርግቷል። እኛ እሱን መጠየቅ ፣ መለመን፣ ድፍት ብለን ዱዓ ማድረግ ሃላፊነታችን ነዉ።

ቀጥሎም አላህ ዉጤቱን ያሳምረዉ ብለን እንጠብቃለን።

                     ⇩

╭┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅

⚘  ⚘ https://t.me/mesjidalteqwawenabo

╰┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅

Send as a message
Share on my page
Share in the group
bereka kedir shared a
Translation is not possible.

فديو مهم

دورة الداء والدواء

المهندس علاء حامد

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group