UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

አስገራሚ ታሪክ ነው

#ሼር_ማድረግ_እንዳይረሱ

ፍትህ እና ፍርድ በጀሊሉ ችሎት...

-----------**-----------

✅✅ሙሳ (ዐ.ሰ) አንድ ቀን ከአላህ ጋር እያወራ ሳለ አላህን እንዲህ ብሎ ጠየቀው፦ "ጌታዬ እስቲ ያንተን ፍትህ እና ያንተን ፍርድ አሳየኝ?"

አላህም፦ "አንተ እኮ ችኩል እና ማትታገስ ነህ እንዴት አድርጌ ላሳይህ" ብሎ መለሰለት።

ሙሳም፦ "ባንተ እገዛ ትዕግስት አደርጋለሁ" አለው።

አላህም፦ "እንዲህእንዲህ ... የሚባል ቦታ የውሀ ምንጭ አለ። እዛች ቦታ ማንም እንዳያይህ ተደብቀህ ችሎታዬንና ውስጥ አዋቂነቴን ዝም ብለህ ተከታተል" አለው። ሙሳም (ዐ.ሰ) እዛች ምንጭ ጋ ደረሰና ምንጯ አጠገብ ማንም በማያየው መልኩ እንዲት ዛፍ ላይ ወጥቶ ቁጭ አለ። ከዚያም አንድ ፈረሰኛ ምንጯ ጋ መጣና ፈረሱን አቁሞ ውሀ ጠጣ። በዛውም በአንድ ከረጢት 1000 ዲናር አጠገቡ አስቀመጠና ትንሽ ጋደም አለ።

ከትንሽ እረፍት በኋላ ፈረሰኛው ያስቀመጠውን 1000 ዲናር ረስቶ ጉዞውን ጀመረ። ይህ ሁሉ ሲሆን ሙሳ በትኩረት እየተከታተለ ነው። ብዙም ሳይቆይ አንድ ልጅ መጣና ከምንጩ ጠጣና ሊሄድ ሲል ያ ፈረሰኛ ረስቶ የሄደውን 1000 ዲናር አየ። በጣም ተደስቶ ይዞት ሄደ። ከዚያም ልክ ልጁ አከባቢውን ለቆ እንደሄደ አንድ ማየት የተሳነው ሽማግሌ መጣ።

ከምንጩ ጠጥቶ ውዱእ አደረገና እዛው ሰግዶ ጋደም አለ። ልክ ይህ ሽማግሌ ጋደም እንደዳ ያ የቅድሙ ፈረሰኛ ዲናሩን አስታውሶ ሲጋልብ መጣ። ቦታው ላይ ሲደርስ ሽማግሌው ተኝቷል ፈረሰኛውም ሽማግሌውን ቀሰቀሰውና፦ "አሁን እዚህ ጋ ውሀ ጠጥቼ 1000 ዲናር ረስቼ ሄጃለሁ። ካንተ ሌላ ማንም እዚጋ አልመጣም ስለዚህ ንብረቴን አሁን አምጣ" አለው። ሽማግሌውም፦ "ልጄ እኔ እንደምታየኝ እውር ነኝ ምንም ማየት አልችልም ታዲያ እንዴት አድርጌ እወስዳለሁ?" አለው። ፈረሰኛውም በጣም ተናደደ እየዋሸውም እንደሆነ ገመተ።

ከዚያ ጎራዴውን አወጣና፦ "ንብረቴን ምትመልስ ከሆነ መልስ አይ ካልክ በዚህ ሆድህን እተረትረዋለሁ" ሲለው... ሽማግሌው ማልቀስ ጀመረ።

ሙሳ (ዐ.ሰ) ይህን ሁሉ በትዕግስት እየተከታተለ ነው፡፡ ትዕግስቱ ሲሟጠጥ የጌታውን ቃል በማስታወስ ባለበት ይፀናል። ከዛ ፈረሰኛውም በያዘው ጎራዴ የሽማግሌውን አንገቱን ቀነጠሰለት። ከዚያም ልብሱን አገለባብጦ ሲፈትሽ ምንም ሊያገኝ አልቻለምና ትቶት ሄደ። ከዚያም አለህም እንዲህ አለ፦ " አንተ ሙሳ ይህ የኔ ፍትህ እና የኔ ፍርድ ነው፡፡"

ሙሳም፦ "ጌታዬ ትዕግስቴ ተሟጥጦ አልቋል አንተ ጥበበኛ ነህ እስቲ አስረዳኝ" አለው አላህም፦ "እኔ ውስጥ አዋቂ ነኝ አንተ የማታውቀውን አውቃለሁ።

1⃣ ቅድም መጥቶ የፈረሰኛውን ንብረት የወሰደው ልጅ የራሱን ሀቅ ነው የወሰደው። ምክንያቱም የልጁ አባት! እዛ ፈረሰኛው ዘንድ ተቀጥሮ ሰርቷል ፈረሰኛውም የላቡን ከልክሎታል። ስለዚህ ልጁ የወሰደው የአባቱን ሀቅ ነው።

2⃣. "እውሩ ሽማግሌ ደሞ ድሮ አይኑ ከመጥፋቱ በፊት የዛን ፈረሰኛ አባት ገድሎት ስለነበር። ፈረሰኛው የአባቱን ገዳይ እንዲበቀልለት አድርገናል።

"ያ ሙሳ! ለሁሉም ሀቁን አድርሰናል። አንዱ ፍትሀችን ሲሆን አንዱ ደሞ ፍርዳችን ነው። እኛም የጥበበኞች ሁሉ ጥበበኛ ነን አለው።

አጂብ ... ሱብሀን አላህ!!!

  🕋ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመዱን ረሱሉሏህ☝

"ወደ መልካም ነገር  ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)

ሼር፦ @fafiru_illahi

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ዱዓ ማለት አንተ በፈለከዉ እና ባሰብከዉ መንገድ ብቻ ይሳካልክ ዘንድ አላህን መጠየቅ አይደለም።

ዱዓ ባርነትህን ይበልጥ ያስታዉስሃል ፤ ባሪያ ደግሞ ጌታዉን ሲጠይቅ በአዛዥ ስነልቦና ከሆነ መታረም ይገባዋል።

እንደዉም Nouman Ali khan "Revive your Heart" የሚል መፅሀፉ ላይ እንዲህ ይላል።

" ዱዓ ካፌ ገብተክ እንደምታዘዉ ምግብ አይደለም ፤ ለምግብክ ገንዘብ ከፍለሃል ለዱዓ ግን ምንም ሳትከፍል እንዲሰጥክ የከፈልከዉን ነገር ጥያቄ ማቅረብ ብቻ ነዉ።'' ይላል

🇸🇦በጋዛ🇵🇸 ጉዳይ የዓለም ሙስሊም ዱዓ ስላደረገ ብቻ የፈጠነ ድል መጠበቅ ሞኝነት ነዉ።

አላህ የራሱ ተርቲብ እና ስርዓትን ለዱንያ ዘርግቷል። እኛ እሱን መጠየቅ ፣ መለመን፣ ድፍት ብለን ዱዓ ማድረግ ሃላፊነታችን ነዉ።

ቀጥሎም አላህ ዉጤቱን ያሳምረዉ ብለን እንጠብቃለን።

                     ⇩

╭┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅

⚘  ⚘ https://t.me/mesjidalteqwawenabo

╰┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🌨A few pieces of advice given by a sheikh to me (a beginner in seeking knowledge):

I would say a few things

First thing, as Imam Bukhari said

Al ilm bit tadarruj

Knowledge is step by step

It would help if you learned things step by step. Don’t run to learn everything at once; even it took 23 years for Quran to be revealed

Second thing

Be conscious of Allah,

Noorullaahi Laa yutaa li aaasee

Knowledge is light; Allah's guidance and light are not for a sinner.

So every day, what you do and say affects your mind and ilm; try your best to protect yourself against the traps of shaitan.

Last thing

Don’t abandon any good deed considering "it’s just a tiny good deed or sunnah"

And don’t ever embrace any sin thinking "it’s sageerah".

Laa kabeerata maa’l istigfaar walaa sageerah maa’l israar

No major sins remain in your record after istigfaar

And no minor sin remains minor when it is done consistently(i.e., if someone does a minor sin regularly, that sin would be counted as a Major sin).

(Hope this helps, shared it here for everyone's benefit بإذن الله )

taken from: @nawaqidul_islaam

@submitterstoAllaah

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🍂"የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እኔን አምባገነን ይለኛል።

🌱አሜሪካም እኔን አምባገነን ትለኛለች። የአውሮፓ ህብረትም እኔን አምባገነን ይለኛል።እነሱ ኢራቅን ከመውረራቸው በፊትም ይሄን ሲሉኝ ነበር።

🌱ነገር ግን እግራቸው የኢራቅን መሬት እንደረገጠ መጀመሪያ የተቆጣጠሩት የወርቅና የነዳጅ ማምረቻችንን ነበር።

🌱በእርግጠኝነት የምነግራችው በሊቢያም ሆነ በቀሪው አለም ማድረግ የሚፈልጉት ይሄን ብቻ ነው።

🌱በእኔ ዘመን የተራበ፣የተጠማ፣መድሀኒት መግዣ አጥቶ የሞተ፣ልጁን ከፍሎ የሚያስተምር፣መኪናና የእርሻ ቦታ፣እንዲሁም የግል ቤት የሌለው ሊቢያዊ የለም።

🌱ይሄ አምባገነንነት ከሆነ አዎ እኔ ጋዳፊ የእውነት አምባገነን ነኝ!"

•••<<🍂🍂🌱🌱🍂🍂>>•••

         የቀድሞ የሊቢያ ፕሬዚዳንት

              #ሙሀመድ_ጋዳፊ

Send as a message
Share on my page
Share in the group