UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.
ሐሰነል_በስሪይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ  : -
«ሙዕሚን ዱንያ ላይ ልክ እንደ እንግዳ ነው፣ ስታዋርደው አይተክዝ ፣ በሷ ለመከበር አይፎካከር። እሱም የራሱ ጉዳይ አለው፣ ሰዎችም የራሳቸው ጉዳይ አላቸው።»
📚 ۞ الـغــربــاء للأجـري【9】۞
───────────
https://t.me/UmuNuhBintdarsema
Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ልብ እንዴት ይለሰልሳል?
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐
“ልብህ እንዲለሰልስ ከፈለክ የተቸገሩትን መግብ የየቲሞችን እራስ ዳብስ።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 854
https://t.me/UmuNuhBintdarsema
Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐
“ወደ መልካም ያመለከተ የሰራው ሰው አይነት አጅር (ምንዳን) ያገኛል።”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 6239
https://t.me/UmuNuhBintdarsema
Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
🔸«ኹዝ ቢየዲ ያ ረሱለሏህ»  "የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ! እጄን ያዙኝ" የሚለው ስንኝ በሰፊው የሚታወቅ ነው። እሳቸው እጃቸውን ይዘው ከመከራ እንዲያተርፏቸው እየተማፀኑ ነው።  ነብዩ ﷺ ግን ለውድ ልጃቸው ለአብራካቸው ክፋይ እንኳን «የሙሐመድ ልጅ ፋጢማህ ሆይ ! ከገንዘቤ የፈለግሽውን ጠይቂኝ ። በአሏህ በኩል ግን ምንም አልፈይድሽም !» ነው ያሏት።
  [ቡኻሪ ፡2753]
በኡስታዝ  ኢብኑ ሙነወር ለሀሰን ታጁ መውሊድ መፅሐፍ ከተሰጠ ምላሽ ገፅ 134
https://t.me/UmuNuhBintdarsema
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐
“ወልዩዋ (ቤተሰቧ) ያልዳራት (ያላጋባት) ማንኛዋም ሴት ኒካኋ (ትዳሯ) ውድቅ ነው።”
📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል: 1881
https://t.me/UmuNuhBintdarsema
Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group