UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሐሰነል_በስሪይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ  : -

«ሙዕሚን ዱንያ ላይ ልክ እንደ እንግዳ ነው፣ ስታዋርደው አይተክዝ ፣ በሷ ለመከበር አይፎካከር። እሱም የራሱ ጉዳይ አለው፣ ሰዎችም የራሳቸው ጉዳይ አላቸው።»

📚 ۞ الـغــربــاء للأجـري【9】۞

───────────

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ልብ እንዴት ይለሰልሳል?

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐

“ልብህ እንዲለሰልስ ከፈለክ የተቸገሩትን መግብ የየቲሞችን እራስ ዳብስ።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 854

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐

“ወደ መልካም ያመለከተ የሰራው ሰው አይነት አጅር (ምንዳን) ያገኛል።”

📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 6239

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔸«ኹዝ ቢየዲ ያ ረሱለሏህ»  "የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ! እጄን ያዙኝ" የሚለው ስንኝ በሰፊው የሚታወቅ ነው። እሳቸው እጃቸውን ይዘው ከመከራ እንዲያተርፏቸው እየተማፀኑ ነው።  ነብዩ ﷺ ግን ለውድ ልጃቸው ለአብራካቸው ክፋይ እንኳን «የሙሐመድ ልጅ ፋጢማህ ሆይ ! ከገንዘቤ የፈለግሽውን ጠይቂኝ ። በአሏህ በኩል ግን ምንም አልፈይድሽም !» ነው ያሏት።

  [ቡኻሪ ፡2753]

በኡስታዝ  ኢብኑ ሙነወር ለሀሰን ታጁ መውሊድ መፅሐፍ ከተሰጠ ምላሽ ገፅ 134

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐

“ወልዩዋ (ቤተሰቧ) ያልዳራት (ያላጋባት) ማንኛዋም ሴት ኒካኋ (ትዳሯ) ውድቅ ነው።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል: 1881

https://t.me/UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

Telegram: Contact @UmuNuhBintdarsema

አስተያየትም ሆነ ስህተት ካለዎት ✍️?? @Haymanot_Darsema_Umu_Nuh
Send as a message
Share on my page
Share in the group