UMMA TOKEN INVESTOR

abdlaa mehamd shared a
Translation is not possible.
ላንተና @ላንቺ@
 
#ፊትሽከሚጠቁር
 
#ርዝቅህከሚጠብ
 
#ሰውፊትከመዋረድ
 
“ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡
ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡ጉፍታዎቻቸውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡” (አን-ኑር 24:31)
" ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!" (ኢስራዕ:
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdlaa mehamd shared a
Translation is not possible.
Post deleted
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdlaa mehamd shared a
Translation is not possible.
1//ተዉሂድ ማለት ምን ማለት ነዉ??
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
 
➬ተዉሂድ ማለት አላህን በጌታነቱ በብቸኛ ተመላኪነቱ በስሞቹ እና በባህሪያቱ ብቸኛ ማድረግ ነዉ።
 
➩አምልኮት (ዒባዳ) ሁሉ ለአላህ ብቻ ማድረግ መላት ነዉ።
 
2//የተዉሂድ ክፍሎች ስንት ናቸዉ ???
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
 
ተዉሂድ በ3 የሚከፈል ሲሆን እነሱም፦
➢ተወሂደል አር-ሩቡቢያ
➢ተዉሂደል አል-ኡሉሂያ
➢ተዉሂደል አል-አስማኢ ወሲፋት
 
       ❶.ተዉሂደል አል-ሩቡቢያ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
 
➮ይህ የተዉሂድ ክፍል አላህን በስራዎቹ አንድ ማረግ ነዉ።
 
➲ይህም ማለት መፍጠር ሲሳይም መስጠት ነገሮችንን ማስተናበር መግደል እና ህያዕ ማድረግ በመሳሰሉት ድርጊቶች አላህን ብቸኛ ማረግ ነዉ ።
 
➬ከአላህ ሌላ ፈጣሪ የለም
አላህ ጀለወአላ ይህንን እንዲህ በማለት ይገልፅልናል ።
 
<<አላህ የነገሩን ሁሉ ፈጣሪ ነዉ>>
 
    📚ሱረቱል [አል-ዙመር 62] 
 
ከአላህ ሌላ ሲሳይ የሚሰጥ የለም።ይህንን በማስመልከት አላህ እንዲህ ብሏል ፦
 
➣(በምድር ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ)።
  
            📚ሱረቱል [ሁድ 6]
 
➩ከአላህ ሌላ ነገሮችን የሚያስተናብር የለም አላህ ጀለአላህ እንዲህ ብሏል፦
 
<<ነገርን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያስተናብራል።>>
 
          📚ሱረቱል{አል-ሰጀዳህ 5}
 
➬ከአላህ ሌላ ህያዕ ሊያደርግ ወይም ሊገድል የሚችል የለም።
አላህ ጀለአላህ እንዲህ ብሏል፦
 
➢(ህያዕ ያደርገል ፤ይገድላልም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነዉ)።
 
            📚ሱረቱል [አል-ሀዲድ 2]
 
           ❷.ተዉሂደ አል-ኡሉሂያ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
 
➬ይህ የተዉሂድ ክፍል አላህን በአምልኮት ብቸኛ ማረግ ነዉ ።
ይህም፦➢በዱዓ
            ➢በፍራቻ
            ➢በመመካት እና
            ➢እርዳታን በመጠየቅ ብቸኛ ማድረግ ነዉ።
 
➩አላህ እሱን ብቻ መለመን እንዳለብን ሲነግረን እንዲህ ይላል፦(ጌታችሁም አለ! ለምኑኝ እቀበላችሀለሁና)
 
           📚ሱረቱል [ኻፊር 60]
 
➢ከአላህ በስተቀር በሌላ አንመካም።አላህ አማኞችን በእርሱ ላይ ብቻ ሊመኩ እንደሚገባ ሲገልፅ እንዲህ ይላል፦
 
➩(አማኞች እንደሆናችሁ በአላህ ላይ ብቻ ተመኩ)
 
📚  ሱረቱል {አል-ማኢዳህ 23}
 
➬ከአላህ ዉጭ ሌላ ፍጡራን በማይችሉት ጉዳይ እርዳታ ከአላህ ዉጪ ከማንም አይጠየቅም። ይህን በማስመልከት አላህ በሱረቱል [አል-ፋቲሀ] ላይ ደጋግመን የምናነባቸዉ አንቀፆች አዉርዷል።
 
➢{አንተን ብቻ እናመልካለን ካንተ ብቻ እርዳታ እንጠይቃለን}።
 
         ❸ተዉሂድ አል-አስማዒ ወሲፋት
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
 
➬ይህ የተዉሂድ ክፍል ደግሞ በቁርአን እና ትክክል በሆኑ የመለዕክተኛዉ ሀዲሶች ዉስጥ የመጡትን የአላህ ስሞች እና ባህሪያት ከማንም ስሞችና ባህሪያት ጋር
 
            ➢ ባያመሳስሉ 
            ➢ቃሉን ሳያዛቡ
            ➢ትርጉማቸዉን ሳይለዉጡ(ሳያስተባብሉ) ለአላህ እንደሚገቡ ማመን ማለት ነዉ።
 
➬የአላህ( ጀለወላህ) ስሞች ብዙ ናቸዉ ፤ በ99 የተገደቡ አይደሉም ።
 
ከእነሱም መካከል፦
          ➢አል-ረህማን
          ➢አል-ረሂም
          ➢አል-በሲር
          ➢አል-አዚዝ
          ➢አል-ሀኪም.......
ሼር
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdlaa mehamd shared a
Translation is not possible.
#ሸይኽ ኢብን ባዝ ተጠየቁ ፡ ሙቅ ውሃን በምናፈስበት ጊዜ
ቢስሚላህ እንላለንን፣ ይህም ጂን ቦታው ላይ ይኖራል ብሎ
በመፍራት ነው
መልስ፡
"አዎን! ቢስሚላህ ይበል ምን አልባት ቦታው ላይ ጂን ካለ
እንዲነቃ ለማድረግ ነው" ከዛም ሽይኹ እንዲህ አሉ" በርግጥም
በአንድ ወቅት አንድን ሰው ጂን ይዞት በሚቀራበት ቦታ ተገኝቼ
ነበር
#ሩቃ የሚያደርገው ሰው በሰውየው ላይ ለተደበቀው ጂኒ "ለምን
ያዝከው "አለው
#ጂንውም "የሞቀ ውሃ በአንዱ ልጄ ላይ ደፋና ገደለው "አለ
#የሚቀራዉ ሰውዬ ደግሞ "እሱ ልጅህ በቦታው መኖሩን
ስላላወቀ ነው" አለው
#ጂኒው ደግሞ "ለምን ቢስሚላህ አይልም ነበር እንዲያሳውቀው
(እንዲያነቃው)"
#ሽይኽ ዘይድ አል መድኸሊ ረሂምሁሏህ እንዲህ አሉ ፡
"ለማንኛውም የሞቀ ውሃ በፍሳሽ ትቦዎችም ይሁን በመሬት ላይ
አይደፋም ምክኛቱም መሬት በነዋሪዎች የተሞላች ነች
ምናልባትም በጂኖች አለም ወይም በትንንሽ ፍጡሮች ላይ ያርፋል
በዚህም ለበቀል ይነሳሱና ይይዙታል።ስለዚህ አንድ ሰው የሞቀን
ውሃ መድፋት ከፈለገ በቀዝቃዛ ውሃ ቅዝቃዘው የማያስቸግር
እስኪሆን ያብርደውከዛም ከፈለገ የፍሳሽ ትቦዎች ውስጥ ከፈለገ
መሬት ላይ ያፍሠው" ንግግራቸው እዚህ ጋር አለቀ ረሂመሁሏህ.
፟፟=========================
#ጉዳዩ አደገኛ ነው ሙስሊሞች ሆይ ነቃ በሉ ለወንድሞቻችሁ
ለእህቶቻችሁ ለእናቶቻችሁ አድርሱላቸው ስንትና ስንት እህቶች
በዚህ ሰበብ ችግር ውስት ይገባሉ ፓስታ የቀቀሉበትን ውሃ
አውጥተው በመድፋት ስንቱ ተለክፎዋል ስለዚህ አድርሱላቸው!
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group