አሁን በዚህ ምሽት በፎስፈረስ ቦንብ የታገዘ ከባድ የአየር ድብደባ ተከታታይ ጥቃትና ዘመቻ ያለምንም ዕረፍት በጋዛ ነዋሪዎች ላይ ተከፍቷል። ኢንተርኔትን ጨምሮ የስልክ ግንኙነቶች በጋዛ ሰርጥ ተቋርጠዋል። አሽሺፋዕ ሆስፒታል ዙርያውን በከባድ መሳርያ እየተደበደበ ነው። ወንድሞቻችሁ ዱዓ ያስፈልጋቸዋል። ያረቢ እርዳታህን በሉላቸው።
አዲሱን የፌስቡክ አካውንቴን ፎሎው አድርጋችሁ ተከታተሉኝ።
👇👇👇
ቴሌግራም
👇👇👇