UMMA TOKEN INVESTOR

Abu Fawzan shared a
Translation is not possible.

{ وَلَا تَحۡسَبَنَّ ٱللَّهَ غَـٰفِلًا عَمَّا یَعۡمَلُ ٱلظَّـٰلِمُونَۚ إِنَّمَا یُؤَخِّرُهُمۡ لِیَوۡمࣲ تَشۡخَصُ فِیهِ ٱلۡأَبۡصَـٰرُ }

[Surah Ibrāhīm: 42]

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

◾️قالَ العلاّمــةُ صالح الفوزان حفظه اللهُ

【 فإذا وثق بك أخوك ‌‏وأفشى إليك سراً من أسراره، ‏فإن عليك أن لا تنشره بين الناس، ‏لأن هذا من خيانة الأمانة. 】

🔖ሼኸ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸዉና እንዲህ ብለዋል ።

አንድ ወንድምህ አምኖብህና ተማምኖብህ ከሚስጥሮች ውስጥ አንዱ ሚስጥር ቢነግርህና ቢያጫውትህ ይህንን ሚስጥሩን አሳልፈህ በሰዎች መካከል ማሰራጨትና መበተን የለብህም። ምክንያቱም ይህን ማድረግ አማናን ከመብላትና ከማታለል ይቆጠራልና።

📚 شرح الكبائر  ( ٤١٦ ) 】

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

☑️ ከሚስቱ ጋር ጉዞ ለሚወጣ…

★★

📍ኢማም ኢብኑልቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።

«ያገባ ሰው ከባለቤቱ ጋር ጉዞ ከወጣና የሆነ ቦታ መኖር ከጀመረ ሶላቱን አያሳጥርም። ምክንያቱም ሴት ልጅ ሀገር እንዲሁም መኖሪያ ነች። የትም ከተገኘች መረጋጋትንም ይገኛል።»

📍አብደላህ ኢብኑ አባስ አላህ መልካም ስራው ይውደድለት እንዲህ ብሏል።

«መንገደኛ ሰው ካገባ ሶላቱን መሙላት ግድ ይለዋል።»

📚زاد المعاد  [ 453/1]

📍ሸኽ መሀመደል አሚን አሽንዊጢይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።

«ሙሳፊረ የሆነ ሰው የሆነ ሀገር ላይ ካገባ ወይም ሚስቱ ባለችበት ሀገር የሚያልፍ ከሆነ ሶላቱን አሟልቶ ይሰግዳል። ምክንያቱም ሚስት የሀገር ፍርድ ትይዛለች። ይህ የኢማሙ ማሊክ፣ የአቡ ሀኒፋ የጓደኞቹና የኢማሙ አህመድ አቋም ነው። ኢብኑ አባስም ይህን ብሏል።»

📚 أضواء البيان [1/278]

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abu Fawzan Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group