AbuMina Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

About me

MBA specialization in HRM & BA in Mgt& PA from Addis Ababa University; Higher Diploma in Log&Proc.from Kehune Institute >15 yrs of experience in the areas of HRM & Administration from NGOs &Gov't

AbuMina shared a
Translation is not possible.

🔸የሴቶች ፈተና

🔹 ኢብኑ ከሲር በ 278 አመተ ሂጅራ ላይ የተከሰተ ክስተትን ሲያነሱ እንዲህ ይላሉ ፦

አብደህ ቢን አብድ አረሂም የተባለው በዚህ አመት ነበር የሞተው ።

ኢብኑል ጀውዚ ሲያወሱ ይህ እደለ ቢስ ሮም ሀገር ላይ አብዝተው ጂሀድ ከሚያደርጉ ሙጃሂዶች አንዱ ነበር ። በሮም ሀገር ውስጥ በነበረ አንድ ጦርነት ላይ ሙስሊሞች ተከበው ሳለ በአንድ ምሽግ ላይ ከሮም ሴቶች መካከል አንዷን ይመለከትና ይፈተንባታል። ከዛም አንቺን ለማግኘት መንገዱ ምንድን ነው ?? ብሎ ሲጠይቃት " ክርስቲያን ልትሆንና ወደኔ ልትመጣ ነው " አለችው ። ለዚህም ጥያቄዋ እሺ ብሎ ምላሽ ሰጣት ። ሙስሊሞችም በዚህ በጣም ተጨነቁ ይህ ድርጊቱም በጣም ከበዳቸው !

እሱም በዚህ ሁኔታ ከዚች ሴት ጋር እያለ ከጊዜ በኃላ ሙስሊሞች በዛ ምሽግ ላይ ሲያልፉ ጠየቁት ፦

" አንተ እገሌ ቁርዓንህ ምን ሆነ ?? እውቀትህ ምን ሆነ ?? ፆምህስ ?? ጂሀድህስ ?? ሰላትህስ ምን ሆኑ !? "

እሱም እንዲህ አላቸው ፦ " ቁርዓንን እንዳለ ከዚች አንቀፅ ውጭ ያለውን እንደረሳሁት እወቁ

{رُّبَمَا يَوَدُّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَوْ كَانُوا۟ مُسْلِمِينَ ذَرْهُمْ يَأْكُلُوا۟ وَيَتَمَتَّعُوا۟ وَيُلْهِهِمُ ٱلْأَمَلُ ۖ فَسَوْفَ يَعْلَمُونَ}

«እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ ቀን) ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ። ተዋቸው ይብሉ፤ ይጠቀሙም፡፡ ተስፋም ያዘናጋቸው፡፡ በእርግጥም መጥፎ ፍጻሜያቸውን ያውቃሉ»

ከእነሱም ( ከክርስቲያኖች) ንብረትም ልጅም ኑሮኛል"

በመጨረሻም በክርስትና አቋሙ ሞተ

📒 البداية والنهاية 『 11/69』

Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuMina shared a
Translation is not possible.

#ጥብቅ_ማስጠንቀቂያ

ለወንድም ለሴትም ካልሲው ከቁርጭምጭሚት በላይ ካልሆነ ማበስ አይፈቅድም

ሼር አድርጉ አደራ share

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuMina shared a
Translation is not possible.

ኢብኑል ቀይም – ረሂመሁሏህ – እንዲህ ይላሉ:–

"እውቀት የነብያት ውርስ ነው። ኡለሞች ደግሞ የነብያት ወራሾች ናቸው። እውቀትን እና የእውቀትን ባለቤቶች መውደድ የነብያትን ውርስ እና ወራሾችን መውደድ ነው። እውቀትን መጥላት ደግሞ የነብያትን ውርስ እና ወራሾችን መጥላት ነው። እውቀትን መውደድ የእድለኝነት ምልክት ነው። እውቀትን መጥላት ደግሞ የእድለ ቢስነት ምልክት ነው።"

( مفتاح السعادة) ١/٤٣٥

Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuMina shared a
Translation is not possible.

በሆሳዕና ከተማ አንዳንድ የፕሮቴስታንት እምነት የመንገድ ላይ ሰባኪዎች ሙስሊሞች በሰላም እንደይንቀሰቀሱ እያወኩ መሆናቸው ታወቀ !

...

(ሀሩን ሚዲያ፦ጥቅምት 11/2016)

...

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን በሆሳዕና ከተማ መንገዶች ላይ የሚሰብኩ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች አንድ ሙስሊምን አባት መንገዱን ዘግተው በማስገዳድ ጥቃት እንዳደረሱባቸው ተገልጿል።

...

በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም በሙስሊሞች ላይ አዛን መከልከልን ጨምሮ የተለያዩ ጥቃቶች ሲፈጸም የቆዩ ሲሆን ሙስሊሞች በመንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ በግዳጅ እየያዙ ጫና እያደረጉ መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።

...

መንግስት የዜጎችን የሃይማኖት መብት እና በሰላም የመንቀሳቀስ መብት ማስከበር ይጠበቅበታልም ተብሏል ።ይህ ድርጊት ከእለት ወደ እለት እየሰፋ የመጣ ድርጊት መሆኑንም ነዋሪዎቹ ገልጸዋል ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuMina shared a
Translation is not possible.

"በእርግጥም ወንዶች ናቸው። ወዳጃዊ ቅርበትን ለጠላታቸው የሚችሩ። የበሉትን ተመሳሳይ ምግብ ለእስረኞቻቸው የሚመግቡ! ለንፅህና የሚጨነቁ ጉራና መኮፈስ የማያውቃቸው ተናናሾች። መታጠቢያ ቤታችንን የሚያፀዱት ራሳቸው ናቸው። በቁርኣን መመርያ እንደሚያምኑ እንደማይጎዱን ደጋግመው ይነግሩናል። የነገሩንንም በተግባር እናገኘዋለን..."

ሲፈቱ የሃማሱን ጦረኛ ለምን እንደጨበጡት ሲጠየቁ

"በውብ መንገድ ስላስተናገዱንና ፍላጎታችንን ስላሟሉልን" በማለት መልሰዋል።

ትናንት ከእስር የተፈቱት እስራኤላዊቷ አዛውንት ዮክባድ ሊፍሺትስ ከዕብራይስጥ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሰጡት ምስክርነት።

Mahi Mahisho

https://ummalife.com/mahimahisho

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group