UMMA TOKEN INVESTOR

Red One shared a
Translation is not possible.

ሳዑዲን ያስጨፈረው ዲጄ፣

በሳዕዲ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው በዲጄዎች የታጀበ የጭፈራ ምሽት የዓለም ሙስሊሞችን አሳዝኗል። የአሳዛኝነቱ ምክንያት ምን እንደሆነ ለሁላችንም ግልጽ ሲሆን ብዙ ሰው የማያውቀውና ሙስሊሙን ጽኑ ድንጋጤ ውስጥ የከተተው ግን ነብዩ ሙሐመድ ሱዐወ ስለዚህ ዘመንና ስለአገራቸው የተናገሩትና ተፅፎ የተቀመጠው ነገር በዚህ በኛ ዘመን በመድረሱ ነው። ብዙዎች እንዳትረክስ ሲሳሱላት የነበረችው የነብዩ ሀገር በአሁኑ ንጉሷ የተነሳ ሌላ ማጥ ውስጥ እየገባች ነው ሲሉ የማናገሩ ብዙ ናቸው።

እኔን የገረመኝና ይህን ጽሑፍ እንዳጋራችሁ ያደረገኝ ግን የሙዚቃ ኮንሰርቱ መከናወን ሳይሆን ዲጄው ከጭፈራው በኋላ ለማዲያው የሰጠው እጅግ በጣም አስገራሚና ለአንድ አማኝም እጅግ አሳዛኝ የሆነ ቃለመጠይቅ ነው።

ጋዜጠኛዋ እንዴት ነበር ኮንሰርቱ? በሳዑዲ ታሪክ የመጀመሪያ እንደመሆኑ ምን ፈጠረብህ? የመፈቀዱ ምስጢርስ ምንን ያሳያል? አለችው፦

ዲጄው በከፍተኛ ደስታና መደነቅ ውስጥ ሆኖ መመለስ ጀመረ፦

"ይህ እጅግ በጣም ያስደነቀኝ ታሪክ ነው... በሳዑዲ አረቢያ ሴትና ወንድ አብረው ሲጨፍሩ ማዬት አስባችሁታል... እንዴት ደስ ይላል!? ገና ደሞ ወደፊት ብዙ ብዙ ነገር ይፈቅዳል ብለን እንጠብቃለን... ይህ መበረታታት ያለበት ጥሩ ጅምር ነው..."

ዲጄ ዴቪድ ጉታ "ገና ወደፊት ብዙ ነገር ይፈቀዳል.." ያለው ምን እንደሆነ መንገር አንባቢን ማድከም ነው። የሆነ ሆኖ ምዕራባውያን ትንሽ ቀዳዳ ሲያገኙ ከሰይጣን የባሰ መጥፎ ድርጊታቸውን ወደ አንዲት ሀገር እንዴት እንደሚያስገቡት የዚህን ሰው ንግግርና የፊት ሁኔታ አይቶ ብቻ መረዳት ይቻላል።

ዲጄው በዓለም ደረጃ ታዋቂ ነው ሌላ የትም ሀገር ዞሮ ያስጨፈረውና ራቂት ያስደነሰው ለሱ በቂ አይደለም ሳዑዲም ወደዚህ የአደባባይ መጠጥና አጉል ጭፈራ መቀላቀል አለባት ማለት ነው!? በአጋጣሚ በሸሪአ የምትተዳደር የሙስሊም ሀገር ሆና እንዲህ አሉ እንጂ የክርሥትያን ሀገርም ሆና በሳዑዲ ልክ ጥብቅ ህግ ቢኖራት ዲጄዎቹ ይሄን ከማድረግ ወደ ኋላ አይሉም ነበር።

ዓለማችን ለሙስሊምም ለክርሥትያኑም ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ እየከፋች ነው። የአንዱ መኖር ለአንዱ አስፈላጊ የመሆኑን ያህል ያንዱ መርከስም ለሌላው መርከስ ነው። ሰሞነኛውን ነገር ሁሉ ላስተዋለና መንፈሳዊ እውቀት ላለው ሰው በምድራችን ላይ ምን እየመጣ እንደሆነ... ከዛስ ምን እንደሚከተል ለመተንበይ ግልጽ ነው!

ይህ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ቀደምት እንደታዩት እና በወንጀላቸው የተነሳ ከምድረገጽ እንዲጠፉ የተበየነባቸው ህዝቦች ዓይነት በአደባባይ 'ግልጽ ሀጢያት' የሚሰራበት ዘመን ነው። ፈጣሪ መልካም እሴቶቻችንን፣ ባህላችንን እና እምነታችንን ይጠብቅልን።

©️ Yenus Muhammed

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Red One shared a
Translation is not possible.

አያያዙ ብርቱ ነው !

የተራቀቀ ስልጣኔና ውስብሰብ መሳሪያ ያላቸውን ጉልበተኞች ስታይ " አሁን እነኚህ በምን ይነቀነቃሉ ?! " አትበል

የባርነት ቀንበር ድካምን ፣ የቅኝ ግዛት ግፍን ፣ የአፍሪካውያንን

ደም ፣ የካሪቢያያን እምባ በከንቱ ይቀራል ብለህ አታስብ

ኃያላኑ " ሥልጡኖች " በአፍሪካ ጅረቶች ደም ባፈሰሱ 20 እና 30

ዓመታት ውስጥ ፣ የግፋቸውን ግፍ ለመቅመስ በመካከላቸው

የ 1ኛው ዓለም ጦርነት ተከሰተ ፣ ተጫረሱ ፣ ተፋጁ ።

ኡኡታቸው ቀለጠ ።

ዳግመኛም !

ያለፉት የጥቁር ሙታኖች ጩሃት ሊያስተጋባ ፣ የጥቁር ህፃናት

ሰቆቃ ሊሰማ ፣ የጥቁር ሴቶች እምባ ጠብ ሊል ፣ የእርስ

በእርሳቸው መተራረድ በ 2ኛው ዓለም ጦርነት ቀጠለ ።

ጀሊሉ እንዴት ይቀጣል ብለህ አትጠይቅ ! #አያያዙ_ብርቱ_ነው ። የቆሰቆሱት እሳት እርስ በእርሳቸው ሊያያይዛቸው ቢረፍድ እንጂ አይዘገይም ።

አላህ ሆይ 🤲

በፍልስጤም ጋዛ ረዳት ላጡት ባሮችህ ከለላ ሁናቸው በወራሪዎች ጥቃት ህይወታቸው እየተቀጠፉ ያሉትን ወንድም እና እህቶች ከሸሂዶች መድባቸው

የታላቁ አርሽ ጌታ ሆይ 🤲

ሀይልም ፣ አቅምም ፣ ብልሀትም ካንተ ውጪ ለማንም የለውም :: በጉልበታቸው ተምክተው ንፁሃንን እየጨፈጨፉ ለሚገኙት በዳዮች ኃይልህን አሳያቸው ባንተ መንገድ ላይ እየታገሉ የሚገኙትን ባሮችህን እርዳታህ አይለያቸው

ኢላሂ 🤲

በዚህ ሰዓት ፣ በዚህ ደቂቃ በጋዛ በጭንቅ ላይ ላሉት ባሮችህ ድረስላቸው የጅብሪል ፣ የሚካኤል እና የኢስራፌል ጌታ ሆይ

ወራሪዎች የሙስሊሞችን መሬት ወረው ቤትህ አል አቅሷን እያረከሱት ይገኛሉና ይህን መስጂድህን የምንጠብቅበትን አቅም ስጠን

አሚን 😥🤲

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Red One shared a
Translation is not possible.

ሂዝቦላህ ከጥቅምት 7 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በጣም ከባድ የሆነውን መለኪያ ለመጠቀም ወሰነ።በእስራኤል አቋም ላይ ሁለት IRAM ሮኬቶችን (100 ኪሎ ግራም ፈንጂ ያላቸው የተሻሻሉ ሮኬቶችን) አስወነጨፉ።

Hezbollah decided to use a heavier caliber for the first time since October 7. They launched two IRAM rockets (improvised rockets with 100 kilograms of explosives) against Israeli positions.

7 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Red One shared a
Translation is not possible.

የቀሳሞች ጀግንነት ልዩ ነው 💪💪🇵🇸

አንዱ ሙ'ጃ'ሂድ  የጠላቶች ታንክ ላይ ከስር የሚታየውን ቦ'ን'ብ አስቀምጦ ይሄዳል። ይሄን ሁሉ ሲያደርግ ወታደሮቹ የሚያዩም የሚሰሙም ሳይሆኑ ማለት ነው። ታንካቸውን የ'ሚያ'ጋየውን ቦ'ን'ብ ሲያስቀምጥ ተከታዩን አያ እየቀራ ነበር

{ وَجَعَلۡنَا مِنۢ بَیۡنِ أَیۡدِیهِمۡ سَدࣰّا وَمِنۡ خَلۡفِهِمۡ سَدࣰّا فَأَغۡشَیۡنَـٰهُمۡ فَهُمۡ لَا یُبۡصِرُونَ }

«ከበስተፊታቸውም ግርዶን ከበስተኋላቸውም ግርዶን አደረግን ሸፈንናቸውም ስለዚህ እነሱ አያዩም»

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Red One shared a
Translation is not possible.

ከመካሪ በኩል ሞት በቃ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أكثِروا ذكرَ هاذمِ اللَّذّاتِ: الموتِ﴾

“ጥፍጥና ቆራጭ የሆነውን ማስታወስ አብዙ።” ማለትም ሞትን።

📚 ሰሂህ አልጃሚ: 1210

ደቃቅ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦

﴿من أكثر ذكرَ الموت أكرمَ بثلاثة أشياء: تعجيلُ التوبة، وقناعةُ القلب، ونشاطُ العبادة. ومن نسيَ الموت عوقب بثلاثة أشياء: تسويف التوبة، وترك الرِّضى بالكفاف، والكَسَلُ في العبادة﴾

“ሞትን ማስታወስን ያበዛ ሰው ሶስት ነገሮችን ይታደላል፡፡ ተውባን ማፋጠን፣ የልብ መብቃቃት እና ለዒባዳ መነሳሳት። ሞትን የረሳ ደግሞ በሶስት ነገሮች ይቀጣል። ተውባን እየተዘናጉ ማሳለፍ፣ ባለ አለመብቃቃት እና ከዒባዳ መዘናጋት።”

📚 አተዝኪራህ: 126

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group