UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
image
image
image
image
image
+6
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አትዘን /አትጨነቅ📌

🔺#ሀዘን?ቀልብን ያደክማል🔺ቆራጥነትን ያጠፋል🔺ፍላጎትን ይቀይራል

♻️ ለሸይጧን ከሙእሚን ማዘን የበለጠ የሚያስደስተው ነገር የለም።

✅ አትዘን አትጨነቅ አላህ ላንተ ያለውና የፃፈው ጊ ዜው ቢዘገይ እንጂ የትም አይሄድም።

✅ ያንተ መጨነቅና መጠበብ የራቀን አያቀርብም የቀረበውንም አያርቅም። ሀዘን ትካዜህ አላህ ላንተ ከቀደረው ውጪ ምንም ሊያመጣልህ አይችልም።

✅ ስታገኝም ስታጣ፣ ስትደሰትም ስትከፋ በሁሉ ሁኔታህ  "አልሀምዱሊላህ" በማለት አመስጋኝ ባሪያ በመሆን በሀሴት በደስታ ማሳለፍ እንጂ የምን መጨነቅ ነው❗️

✅ ማንኛውም ሙሲባ ወይም ችግር ባጋጠመህ ጊዜ ከዙሪያህ አይዞህ ባይ ስላጣህ፣ ሀብት ወይም ዘመድ በአጠቃላይ ችግርህ የምታወያየው አለኝ የምትለው ስለሌለህ አትጨነቅ አትከፋ። የነገራቶች ሁሉ ባለቤት የሆነው አላህ ከምንምና ከማንም በላይ ላንተ ቅርብ ነውና ማዘኑን ትተህ ወደሱ ዙር። የዛኔ ባላሰብከው ሰበብ

🔺ሀዘንህ ወደ ደስታ

🔺ጭንቀትህ ወደ ሰላም

🔺መረበሽህ ወደ እርጋታ ይቀይርልሀልና።

➝➀ ምስጋና ማድረስን ከወፈቀህ

የመልካም ነገርን ጭማሪን አይከለክልህም

➝➁ ዱአ ማድረግ ከወፈቀህ

      ምላሹን  አይነፍግህም

➝➂ ኢስቲግፋር ማድረግን ከወፈቀህ

        ምህረቱን  አይከለክልህም

➝➃ ተውባ መግባትን ከወፈቀህ

         ተቀባይነትን አይከለክልህም

➝➄ ሰደቃ መስጠትን ከወፈቀህ

         አጅሩን አይከለክልህም

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
kedre seman shared a
Translation is not possible.

🕋ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ እና ከአቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደተላለፈው፡ የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ሲሉ ሰሙ፡- "አንድን ሙእሚን ህመምም ሆነ ድካም፣ ጨንቀትም ኾነ ማስቸገር፣ ሀዘንም ሆነ ሀሳብ እንዲሁም በሽታም ሆነ እሾክ አይነካውም፡፡ አላህ በነሱ ሰበብ ኃጢአቱን የሰረዘለት ቢኾን እንጂ" (ቡኻሪይ 5641፣ ሙስሊም 6733፣ አሕመድ 8248)፡፡

🕋ከአቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "አላህ መልካም የሻለትን ባሪያውን በሙሲባህ (ኃጢአቱን ይሰርዝለት ዘንድ) ይፈትነዋል" (ቡኻሪይ 5645፣ አሕመድ 7436)፡፡

🕋"ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በጀነት) አብስር፡፡ እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡ እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾኑ ምሕረቶች ችሮታም አልሉ፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 2፡155-157)፡፡

🕋በገንዘቦቻችሁና በነፍሶቻችሁ በእርግጥ ትፈተናላችሁ፡፡ ከእነዚያም ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡትና ከእነዚያም ከአጋሩት ብዙን ማሰቃየት ትሰማላችሁ፡፡ ብትታገሱና ብትጠነቀቁ ይህ ከጥብቅ ነገሮች ነው፡፡" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 3፡186)፡፡

፣አሏህ ሆይ በመሃሪነትህ ማረን፣ ችሮታህንም እዝነትህንም አውርድልን፣ ፀጋህንም አታሳጣን... አሏህ ሆይ ካንተ ብቻ እንከጅላለን ክጃሎታችንን ሙላልን:: እገዛህንም እንሻለን እና እርዳን፣ ባንተ ላይ ሙሉ እምነታችንን አድርገናል እና በሌሎች ላይ የምንደገፍ አታድረገን አላህ ሆይ በጥበቃህ ጠብቀን በክብርህ አክብረን በጸጋህ አክብረን። በእዝነትህም ማረን አንተ ከአዛኞች ሁሉ በጣም አዛኝ ነህና

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group