UMMA TOKEN INVESTOR

About me

اللَّهمَّ اكْفِني بحلالِكَ عَن حَرَامِكَ، وَاغْنِني بِفَضلِكَ عَمَّن سِوَاكَ. .

───────────

ሱፍያን_ኢብኑ_ዑየይናህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ :-

«አስተዋይ ማለት መልካምና  እና መጥፎን ያወቀ ሰው አይደለም።እነሆ አስተዋይ ማለት መልካምን ባየ ግዜ የተከተለና መጥፎን ባየ ግዜ ደግሞ የራቀው ማለት ነው።»

📚 ۞ حليـة الأوليـاء لأبي نعيـم【8/339】 ۞

───────────

Send as a message
Share on my page
Share in the group

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group

اللهم انصر إخواننا في غزة 🇵🇸🇵🇸✌️✌️

Send as a message
Share on my page
Share in the group

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

كَفى بالمَرْءِ كَذِبًا أنْ يُحَدِّثَ بكُلِّ ما سَمِعَ

“ለአንድ ሰው ውሸታም ለመባል በቂው ነው የሰማውን ሁሉ ማውራቱ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል:

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የአቢዘር ቤተሰቦች የ153 የቲም አባት እና እናት ናቸው እና ባሉበት አላህ ይጠብቃቸው።

የአቢዘር ቤተሰቦች ተባብረው የሚሰሩት ስራ እጅግ የገዘፈ በትልልቅ ኤንጅኦ የሚሰራ ስራ ነው።

የአላህ ፍቃድ ሆኖ የማይቻለው በአቢዘር ቤተሰቦች በገነቡት አቢዘር ተችሏል።

የመደራጀት ጥቅም የጀመዓ ጥቅም በአቢዘር ቤተሰቦች ታይቷል።

አሁንም በአሜሪካ የምትኖር ስሟ እንዲጠቀስ ያልፈለገች እህቴ የ ዘሀራ አሊ ሀሰን የተባለችው የቲም ህፃን እኔ የ 1 ዓመት ወጭዋን 36 ሺህ ብር በመቻል በአቢዘር ስር አሳድጋለሁ ብላ ከአቢዘር ጋር ተስማምታለች አላህ ይቀበልሽ አላህ ይጨምርልሽ ።

ከለጠፍኳቸው 9 የቲም ህፃናት በአላህ ፍቃድ 3 ብቻ ቀሩን ። ያለን በገንዘብ እንደዚሁም ላይክ ሸር በማድረግ ድምፅ ለሌላቸው የቲሞች ድምፅ እንሁን።

ሰው የቲሞችን ደሃዎችን እንዲረዳ ማነሳሳት የቁርአን ትዕዛዝ ነው።

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ» =1000313689275

ኦሮሚያ ኢንተ ባንክ= 1385082500001

ዳሸን ባንክ = 7927722324611

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group