Translation is not possible.

ከሃማስ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ:

====================

♦️በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ የወራሪዋ ጦር የአየር ጥቃት ለአራት ቀናት፣ በሰሜናዊውም የጋዛ ሰርጥ በቀን ለ6 ሰአታት እንደሚቆም ከስምምነት ተደርሷል።

♦️በእነዚህ ቀናት ወራሪዋ በሁሉም የጋዛ ሰርጥ አካባቢዎች ማንም ላይ ጥቃት አይደርስም ማንም አይታሰርም።

♦️ከሰሜን ወደ ደቡብ የጋዛ ሰርጥ በሰላህ አድ-ዲን ጎዳና ሰዎች በነፃነት መንቀሳቀስ ይችላሉ።

♦️ይህ ለህዝባችን ሲባል የተደረገ ስምምነት ነው።

♦️የወራሪዋ ጦር ድርድሩን ለማራዘም ቢሞክርም ሜዳው ላይ ከሚገጥመው ኪሳራ አንፃር በአደራዳሪዎቹ በኩል ዳግም ተመልሶ ይህን ወስኗል።

♦️ይህ የእርቅ ስምምነት መደረጉት ይፋ ካደረግንበት ሰዓት አንስቶ ሙጃሂዶቻችን በተጠንቀቅ ይቆማሉ። የወራሪዋን ጦር በትኩረት ከመመልከት ከቶ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

✔ለአንድ ጎሳ (ህዝብ) ለአይሁድ ብቻ የተላኩት (ኢየሱስ ክርስቶስ ) (ማቴ 15:24)

Vs

✔ለዓለም ህዝብ የተላኩት (ነቢዩ ሙሀመድ (ሰዐወ))(ሱረቱል አል አንቢያእ:107)

የመጨረሻው የዓለም ነቢይ የሆኑት ነቢዩ ሙሀመድ (ሰዐወ) ግን የተላኩት በሁሉም ዘመንና ስፍራ ላሉ (ለዓለም) ህዝቦች በሙሉ መሆኑን ተናግረዋል። ቅዱስ ቁርአንም ይህንኑ ያረጋግጣል ።

"ሙሐመድ ሆይ! ለአለማት እዝነት አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም"። (ሱረቱል አል አንቢያእ:107)

ህፃናቱ እነማን ናቸውን ?

ውሾቹስ እነማን ናቸው?

በምንባቡ መሠረት ልጅቷ እስራኤላዊት ባለመሆኗ ምክንያት ኢየሱስ እምቢ ካሉ ዘንዳ ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም ሕጻናቱ ሕዝበ ኢስራኢል ናቸው ማለት።

ውሾቹ እና አሳማዎች የተባሉት ደግሞ ከእስራኤላውያን (ከአይሁዳውያን) ነገድ ውጭ ያሉ ማንኛውም ህዝብ ወይም አሕዛብ ማለትም ከ 12ቱ የያዕቆብ ልጆች (እስራኤላዊ) ያልሆኑ ሁሉ ህዝቦች ናቸው ማለት ነው ውሾች, ቡችሎችና አሳማዎች፡፡ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ አስተምህሮት ማለት ነው።

ስለዚህም ወንጌል በሚነግረን መሰረት ኢየሱስ ያሉት ነገር እስራኤላዊ ከሆናችሁ ብቻ

✔ከሕጻናቱ ትቆጠራላችሁ።

✘ እስራኤላዊ ካልሆናችሁ ግን ከውሾቹ ወገን ናችሁ! ማለት ነው በግልፅ ቋንቋ አለቀ።

ማስረጃ ከፈለጋቹ ይሀው☞ [የማቴዎስ ወንጌል 15 ፥ 22-26] እና [ፊልጵ 3:2) ከፍታቹ ተመልከቱና አረጋግጡ።

በተቃራኒው ግን እስልምና ሰዎችን ህፃናትና ውሾች ብሎ በሁለት መደብ አይከፍላቸውም።

ቅዱስ ቁርዓን እንዲህ ይላል:–

‹‹እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ #አላህ_ዘንድ_በላጫችሁ #በጣም_አላህን_ፈሪያችሁ_ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡›› (49:13)

@

‼አያችሁን? እስላም ሕዝቦችን ምርጦችና፤ መናኛዎች ብሎ በዘር ፣በጎሳና በብሄር መድሎ መሠረት ላይ አይከፋፍላችውም፡፡‼

ክርስትና ስለ ዘረኝነት ወይም ስለ ራሱ ጎሳ የበላይነት ሲሰብክ ተመልከቱ!

ጳውሎስ እንዲህ አለ:–

“እኛ በፍጥረት አይሁድ ነን ኃጢአተኞችም የሆኑ አሕዛብ አይደለንም፤”

— ገላትያ 2፥15

“አይሁድንም እጠቅም ዘንድ ከአይሁድ ጋር እንደ አይሁዳዊ ሆንሁ፤”

— 1ኛ ቆሮንቶስ 9፥20

"ለእግዚአብሔር ቀናተኛ የሆንሁ አይሁዳዊ ሰው ነኝ።”

— ሐዋርያት 22፥3

“ጳውሎስ ግን፦ እኔስ አይሁዳዊ በኪልቅያ ያለው የጠርሴስ ሰው ሆኜ ስመ ጥር በሆነ ከተማ የምኖር ነኝ፤”

— ሐዋርያት 21፥39

በእስልምና ግን ነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) እንደተናገሩት "ሁሉ ሰዎች እንደ ማበጠሪያ ጥርስ የማይበላለጡና እኩል የሆኑ መሆናቸውን ያስተምራል።

በተጨማሪም ነቢዩ (ሰዐወ) ሰው ሁሉ ከአዳም የተፈጠረና አዳም ደግሞ ከአፈር የተፈጠረ በመሆኑ አላህን በመፍራቱ ፅድቅ ስራው ብቻ ካልሆነ በስተቀር ማንም ሰው ከሌላው ሰው በምንም የማይበላለጥ መሆኑን ተናግረዋል።

ታዲያ የትኛውን ሀይማኖት ነው የሚመርጡት?

ሰዎችን በህፃናትና በውሾች እንዲሁም በአሳማ መደብ በሁለት ምድብ የሚከፍለውን ክርስትና ሃይማኖት ወይስ የመላውን ሰው ልጅ በእኩል አይን ተመልክቶና አክብሮ የሚያስተምረውን የኢስላም ሃይማኖት?

የፈለጉትን ይምረጡና ለምርጫዎ ትክክለኛነት ሀላፊነትና ተጠያቂነት እንዳለበዎት ያስታውሱ።

ይቀጥላል

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

"የነጃሺ መስጂድ እና ኢስላማዊ ማዕከል"ሁለንም ያማከለ እና የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን የሚወክል ሆኖ እንድገነባ ሀሳብ ቀረበ!

...

(ሀሩን ሚዲያ ፦ጥቅምት 22/2016)

...

የታላቁ ንጉስ ነጃሺ መስጅ እና ኢስላማዊ ማዕከል ግንባታ ሂደትን አስመልክቶ በጠቅላይ ምክር ቤቱ የተቋቋመ አብይ ኮሚቴ የነጃሺን ማዕከል ለመገንባት ከመስጅድ ባሻገር መካተት የሚገባቸው ማዕከላት ላይ ሃሳብ ለመቀበል ከተለያዩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው ዕሌት በኤሊያና ሆቴል ውይይት አድርጓል።

...

ዛሬ በነበረው ውይይት ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች፣ የየክልሉ የመጅሊስ ስራ አስፈጻሚዎች፣ ኢማሞች እና ኡለሞች ምሑራን፣ የሚዲያ ባለሙያዎች፣ የተለያየ ዘርፍ ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን በባለሙያዎች እንዲካተቱ ከተደረጉ ማዕከላት በተጨማሪ ሌሎች እንዲካተቱ ሃሳብ ተሳጥቷል።በተለይም ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዙ ኢስላማዊ ቅርሶች እና ሀሪማዎች ታሪኮች መገኛ በመሆኗ የሚገነባው ነጃሺ መስጂድ እና ኢስላማዊ ማዕከል ሁሉንም ያማከለ እና የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሚወክል መሆን እንዳለበት ሀሳብ ተሰጥቷል።

...

የአብይ ኮሚቴው ሰብሳቢ የሆኑት ዑስታዝ አቡበከር አሕመድ "በመድረኩ የተነሱትን ሃሳብ ተቀብለን ከኢንጂነሮች ጋር በመወያየት እናዳብረዋለን።" ብለዋል

...

ውይይቱ ከሰአት በኋላ በነበረው መርሀግብር የማዕከሉን ግንባታ ከሚከውኑት የኢንጂነሮች ቡድን እና የቴክኒክ ባለሙያዎች ጋር በዕለቱ በተሰጡት ሃሳቦችና በአጀንደዎቻቸው ላይ ተወያይተዋል።

ማዕከሉ ግዙፍ መስጅድን ጨምሮ የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ ኤግዚቢሽን ማሳያ ቦታ፣ ኢስላማዊና ታሪካዊ ሙዚየም፣ ቤተመጽሐፍት፣ የወጣቶች ማዕከል ፣ ቢሮዎች፣ የእንግዳ ማረፊየ 1500 መኪና ማቆሚያ ፓርኪንግና ሌሎችም የሕዝበ ሙስሊሙ መገልገያ ተቋማት እንደሚኖረው ተነግሯል።

...

የነጃሺ ኢስላማዊ ማዕከል ግንባታ በቅርብ ቀናት ይጀመራል የተባለ ሲሆን ሁሉም ሙስሊም ማህበረሰብ የራሱን አሻራ ማሳረፍ እንዳለበት ተነስቷል። شمس الدين

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

 

درر

 

هل قاتل نفسه (المنتحر) يخلد في جهنم؟!

هل قاتل نفسه (المنتحر) يخلد في جهنم؟!

قال رسول الله ﷺ: من قتل نفسه بحديدة، فحديدته في يده، يجأ بها بطنه يوم القيامة في نار جهنم خالدا مخلدا فيها أبدا، ومن قتل نفسه بسم فسمه في يده، يتحساه في نار جهنم خالدا مخلدا فيها أبدا، وهذا الحديث ثابت في الصحيحين..

وهذا يدل على شدة الوعيد، وعيد من قتل نفسه، وأن الواجب على المؤمن أن يحذر قتل نفسه، ولو اشتد به المرض، ولو اشتدت به الجروح يبتعد عن هذا، وليتق الله في ذلك.

أما قوله: خالدًا مخلدًا فيها أبدًا فهو عند العلماء على وجهين، أحدهما: أن هذا فيمن استحل ذلك، من استحل قتل نفسه يكون كافرًا مخلدًا في النار نعوذ بالله.

الأمر الثاني: أن هذا على العموم، ويكون هذا الخلود خلودًا مؤقتا ليس كخلود الكفار خالدًا مخلدًا فيها أبدًا يعني إلى النهاية التي حدها الله، بخلاف خلود الكفار، فإن خلودهم مستمر لا يخرج منها أبدًا

تفسير القرآن العظيم (ابن كثير) (من قوله: وَلَا تَقْتُلُوا 

أبو عبد الله سعيد شمس الدين من وربابو🇯🇴🇯🇴🇯🇴🇯🇴🇯🇴🇯🇴🇯🇴 اللهم انصر إخواننا المسلمين في فلسطين

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

الثَّبات ﻻ‌ ﻳﻜﻮﻥ ﺑِﻜﺜﺮَﺓ ﺍﻻ‌ﺳﺘﻤﺎﻉ ﻟِﻠﻤﻮﺍﻋﻆ !

ﺇﻧَّﻤﺎ ﻳﻜﻮﻥ ﺑﻔﻌﻞِ ﻫﺬﻩ ﺍﻟﻤﻮﺍﻋَﻆ

قال ربّنا :

{ﻭَ ﻟﻮ ﺃنّهم ﻓَﻌﻠﻮﺍ ﻣَﺎ ﻳُﻮﻋَﻈﻮﻥ ﺑﻪِ

ﻟﻜَﺎﻥ ﺧﻴﺮًﺍ ﻟﻬُﻢ ﻭَ ﺃﺷﺪّ تَثبيتًا}

فاستقم كما أُمرت.

Send as a message
Share on my page
Share in the group