Translation is not possible.
ከሃማስ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ:
====================
 
♦️በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ የወራሪዋ ጦር የአየር ጥቃት ለአራት ቀናት፣ በሰሜናዊውም የጋዛ ሰርጥ በቀን ለ6 ሰአታት እንደሚቆም ከስምምነት ተደርሷል።
 
♦️በእነዚህ ቀናት ወራሪዋ በሁሉም የጋዛ ሰርጥ አካባቢዎች ማንም ላይ ጥቃት አይደርስም ማንም አይታሰርም።
 
♦️ከሰሜን ወደ ደቡብ የጋዛ ሰርጥ በሰላህ አድ-ዲን ጎዳና ሰዎች በነፃነት መንቀሳቀስ ይችላሉ።
 
♦️ይህ ለህዝባችን ሲባል የተደረገ ስምምነት ነው።
 
♦️የወራሪዋ ጦር ድርድሩን ለማራዘም ቢሞክርም ሜዳው ላይ ከሚገጥመው ኪሳራ አንፃር በአደራዳሪዎቹ በኩል ዳግም ተመልሶ ይህን ወስኗል።
 
♦️ይህ የእርቅ ስምምነት መደረጉት ይፋ ካደረግንበት ሰዓት አንስቶ ሙጃሂዶቻችን በተጠንቀቅ ይቆማሉ። የወራሪዋን ጦር በትኩረት ከመመልከት ከቶ
Send as a message
Share on my page
Share in the group