UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

🍃 اَللّٰھُمَّ صَلِّ عَلٰی مُحَمَّدٍ وَّعَلٰٓی اٰلِ مُحَمَّدٍ🍃

14 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#ከልብ_የመነጨ_ወደ_ልብ_የሚገባ_ነብያዊ_ሀዲሶች

۵۵ ═ ۵ ═ ۵ ═ ۵ ═ ═ ۵ ═ ۵ ═ ۵ ═ ۵۵

✅ 1☞ ምቀኝነትን ተጠንቀቁ!!

እሳት እንጨትን እንደሚበላው ሁሉ ምቀኝነት ኸይር ነገርን ይበላል።

✅ 2☞ ሀሜት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን? በማለት ነብዩ (ሠለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጠየቁ

♦ሰሀቦችም አላህና መልእክተኛው ያውቃሉ አሉ

🗝(ወንድምህ በሚጠላው ነገር ማንሳት ነው አሏቸው)

❓የምናነሳበት ነገር ያለበትስ ቢሆን ሲሏቸው

🔑የምትለው ነገር ካለበት

አማሀው ከሌለበት ደግሞ ቡህታን ጫንክበት ይባላል።

✅ 3☞ አማኝን ሰው መርገም እንደመግደል ይቆጠራል ተራጋሚዎች የቂያም ቀን ሽማግሌም ሆነ ምስክር አይሆኑም።

✅ 4☞ የቂያም ቀን መጥፎ ደረጃ ካላቸው ሰዎችመካከል አንዱ ከሚስቱ ጋር ሚስጥር አውርቶ ሚስጥሯን የሚዘራ ነው።

✅ 5☞ ሰዎችን ለማሳቅ ብሎ ውሸትን የሚያወራ ሰው ወየውለት።

✅ 6☞ ነብዩ (ሠለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ወለድ በይና አብይን ረገሙ!! እያወቀ ወለድ የሚበላት አንዲት ዲርሀም ቅጣት ከሰላሳ ስድስት (36) ዝሙት ቅጣት የበረታ ነው አሉ።

✅ 7☞ አማኝ የሆነ ሰው ወንድሙን ከሶስት (3) ቀን በላይ ማኩረፍ አይፈቀድም!! አማኝ ወንድሙን ዓመት ሙሉ ያኮረፈ ሰው ደሙን እንዳፈሰሰ ነው።

✅ 8☞ ዝምድናን የሚቆርጥ ሰው ጀነት አይገባም።

✅ 9☞ ጭንቀቱ የዚህች ዓለም አዱኒያ የሆነ ሰው አላህ፦

❓ድህነትን በሁለት አይኖቹ መካከል ያደርግበታል፤

❓ሀሳቡን ይበትንበታል፤

❓ከዱኒያም የተወሰነለት እንጂ አይሰጠውም፤

✅ 10☞ የማትፈቀድለትን ሴት አካል ከመንካት በብረት ወስፌ ራሱን መውጋት ይሻላል!!

❄ ያጀመዓ በኔ ብቻ አይቅር ካሉ

❄ ለእህት ወንድም ሼር ሼር በማድረግ ያስተላልፉ

❄ አስተውሉ ሼር ማድረግም ዳእዋ ነው፡፡

መልካም ቀን !!!©!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🌿ካንሰር ግን ምንድን ነው?

~ምንም ይህ በሽታ ከግዜ ወዲህ በስፋት ቢታወቅም ለረጅም አመታት 'ነቀርሳ' በሚል ስሙ በብዛት ይጠራ ነበር።

➡️ካንሰር ማለት በሰውነታችን ውስጥ ያሉ ጥቃቅን ህዋሶች (በጤና ግዜም ሰውነታችን የተገነባው ከነሱ ነው) እብደት ነው ብንለው ይቀላል።

~በተለያዩ እስካሁን በሚታወቁም ሆነ በማይታወቁ ምክንያቶች በሰውነታችን ክፍል ባለች አንዲት ህዋስ ወይም የህዋስ ቡድን ውስጥ የዘረመል ቀውስ ይፈጠራል ይህ ደሞ ያቺ ህዋስ ከመጠን በላይ እንድትባዛ ያረጋታል ይህ መባዛትም ወደ አይን የመታየት ደረጃ ላይ ይደርስና እብጠት ይፈጥራል።

~እነዚ በአይን የሚታይ እብጠት የፈጠሩት በሚሊዮን ብሎም በቢሊዮን የሚቆጠሩ ህዋሶች እንደ እብድ ውሻ ቦታቸውን ለቀው በቅርብም በሩቅም ወዳለ ሰውነታችን ክፍል ይጓዛሉ ማለት ነው። ይህም በሚሆንበት ግዜ ታማሚው እጅግ ይጎዳል። ለምሳሌ እነዚ ህዋሶች ከሳንባ ከተነሱ የሳንባ ካንሰር እንላቸዋለን፣ ከጡት ከተነሱ የጡት ካንሰር እንላቸዋለን።

~እነዚህን የካንሰር ህዋሶችም ለማጥፋት ቀዶ ህክምና፣ የመድሃኒት ህክምና (Chemotherapy) እና የጨረር ህክምና (Radiotherapy) እንጠቀማለን። ሆኖም ግን እንደየካንሰር ሁኔታው፣ አይነት እና የስርጭት መጠን የማገገም ብሎም የመዳን እድል ሊኖራቸው ቢችልም አብዛኞቹ ግን ታካሚውን ለከፋ የጤና እክል ብሎም ሞት ይዳርጋሉ።

      ዶ/ር መላኩ አባይ ፤ የስነ ደዌ ህክምና ስፔሻሊስት

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

~~~የኔ ጥፋቴ የአባወራነቱን ድርሻ ለእሱ አለመተዉ መቻሌ አለች ☺

የብዙዎቻችን ጥፋት ይመስለኛል 😞

ኒካህ አስሮ ሲወስደኝ ቤት ያገኘሁት ሀልጋ እና አንድ ብረድስት መክተፊያ 😃 ነዉ አለች ። በጥቅሉ ላገባ ነዉ ብሎ አላሰበበትም ነበር 😃

ከዛ በታጋባን በቀናቶች ዉስጥ እስከመቸ ገዝተን ---ገበያ ልሂድና የሚያስፈልገኝን ልግዛ ገንዘብ ስጠኝ ስለዉ 500 ☺ የማይሞላ ሰጠኝ አለች 😃

ልናገር ፈለኩና ---ገና ከአሁኑ ይበለኝ እንደ ብዬ የሰጠኝን ዝም ብዬ ተቀበልኩ እና ወደ ባንክ አመራሁ ።

ካለኝ ላይ የሚያፈልገኝን አንስቸ ገበያ ወጣሁ እና የቤት እቃ፣ አስቤዛ ፣ ለሳሎኑ ምንጣፍና ፍራሽ ከነ ትራሱ -----አሟላሁ ።

ከዛ በየ ሳምንቱ ገበያ ሲመጣ የአስቤዛ ስጠኝ ስለዉ የለኝም ይለኛል አለች 😊

እኔ አለኝ አይደል ---አልጨቃጨቅም በራሴ ማድረግ እየቻልኩ ብዬ ከራሴ ወስጀ አደርጋለሁ ።

የወንዱንም የሴቱንም ድርሻ ወስጀ ቀናቶች~~ ወራቶች አለፉና አመት ሆነን ።

የኔ አለቀ ።

አሁን አምጣ ማለት ጀመርኩ አለች ☺ ከዛ እሱ ባህሪሽ ተቀየረ ፣ ተጨቃጫቂ ሆንሽ ---- የማይለኝ የለም አለች ።

በስተመጨረሻ ተለያዩ ።

እህቴ ሞልቶ ቢተርፍሽ የባልነት ድርሻዉን ለእሱ ታይለት ።

አንዳንደዬ በፍቃድሽ አንችም እገዢዉ ያኔ ፍቅራችሁ ይጨምራል ።

እሱም ሀላፊነቱን ይወጣል።

የእሱን ሀላፊነት እየተወጣሽ በየት በኩል ትዝ ይለዋል 😃 በሰዉ ሀላፊነት አትግቢ 😊 ወላሂ የምሬ ነዉ ግን ማድረግ ስለምንችል ብቻ ራሳችንንም ትዳራችንንም አደጋ ላይ መጣል አግባብ አይደለም።

የባልነቱን ድርሻ እሱ መዉሰድ አለበት ። አይ እኔ እወጣለሁ ካልሽ ግን መጨረሻዉ አያምርም ☺

እናም መተጋገዙ መልካም ነዉ ካለሽ።

ግን ግደታሽንና ሀላፊነትሽን እወቂ!

የእሷም የኔም ምክር ነዉ 💝

Send as a message
Share on my page
Share in the group