Umu Abdellah Bint Abi Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሁለተኛው የቱርክ ወታደራዊ አይሮፕላን የህክምና ቁሳቁሶችን ጭኖ ወደ #ጋዛ ሰርጥ ለመላክ በማለም ግብፅ ደረሰ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Abu Amina is feeling Happy
32 weeks Translate

بسم الله الرحمن الرحيم

በዚህ ማህበራዊ ሚዲያ ወጥንቅጡ ጠፍቶ የፈተና መአበል ከየአቅጣጫው እያስጨነቀን ባለበት ሰአት ይህን የመሰለ ፕላትፎርም የሰሩ እጆችን አላህ ይባርካቸው መፋቲሀል ኸይር ያርጋቸው እኛ እንደ አንድ ሙስሊም ይህን የተዘጋጀልንን ብዙ የተደከመበትን ቤታችንን መጠቀም እና ማስተዋወቅ ይጠበቅብናል ባለቤቱ የናቀውን አሞሌ እንደሚባለው የኛ ነት ስሜት ተሰምቶን ሰዎችን ከፈሳድ እንታደጋቸው እኛም አንዳችን አንዳችን ፎሎ እንደራረግ በመልካም እንዘዝበት ከመጥፎ እንከልክልበት አላህ መልካሙን ሁሉ ይግጠመን

ደካማው ወንድማችሁ

Abduselam seid (Abu amina)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Q: What do you want to be when you grow up?

A: We don't grow up in Pal*es*tine 😔

የፍልስጤን ህፃን ቃለ መጠየቅ ሲደረግለት:-

ጠያቂ: ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?

ህፃኑ: ፍልስጤን ውስጥኮ ማድግ አንችልም!

ልብ ይሰብራል!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ የአላህን ቃል ቁርኣንን የሐፈዙ ተማሪዎች በድምቀት ተመረቁ!

(ሀሩን ሚድያ፦ ጥቅምት 11/2016)

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ በሚገኘው እስኩት ዑመር መስጂድ ለሦስት ዓመታት የቁርኣን ሂፍዝ እና የተለያዩ ኪታቦችን የቀሩናየክረምት ኮርስ የወሰዱ ተማሪዎች ዛሬ ጥቅምት 11/2016 በታላቅ ድምቀት ተመርቀዋል።

በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ሼህ አብዱሰላም አንዋር እንደተናገሩት የአላህን ቃል ቁርአንን ላፈዙ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክትን እንዲሁም ያወቁትን እውቀት ለሌሎች እንዲያስተምሩ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ወንድም አብዱልሰላም ሀሠን በበኩሉ የእስኩት ዑመር መስጂድ በ1950 ዓ.ል እንደተመሠረተ በመግለፅ ከዛም በኾላ መስጂዱን በአዲስ መልክ በመገንባት በ2014 የእስኩት ዑመር ሂ ፍዝ ማዕከልን በማቋቋም 42 አዳሪ ተማሪዎች እና200 ተመላላሽ ተማሪዎች እያስተማረ እንደሚገኝ ገልፀዎል።

በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ መጅሊስ ስራ አስፈፃሚ ሼህ አብዱል ሰላም አንዋር፣ሼህ ባህሩ ኡመርን ጨምሮ በርካታ ኡስታዞች፣ ዱዓቶች፣ተመራቂ ተማሪዎች እንዲሁም በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል በዝግጅቱ ማጠቃለያ ላይ ቁርኣንን ላፈዙ ተማሪዎች የሽልማት ስነስርዓት ተካሄድዋል።

¤ሀሩን ሚድያም በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ በእስኩት ዑመር መርከዝ የተገኘ ሲሆን ሙሉ ዝግጅቱን ወደእናንተ ምናደርስ ይሆናል።

...

©ሀሩን ሚዲያ

#islam #islamedia

Send as a message
Share on my page
Share in the group