UMMA TOKEN INVESTOR

Amar Shumet shared a
Translation is not possible.

ያማል‼

======

✍ ከ14 ቀናት ተከታታይ ጦርነት በኋላ፣ ከ6000+ የቦምብ ማዕበል በኋላ፣ ከመብራት፥ ከምግብ፣ ከውሃና ከነዳጅ ማዕቀብ በኋላ ለጋዛ ነዋሪዎች 20 ጭነት እርዳታ በግብፅ አዋሳኝ በራፋህ ኮሪደር በኩል ገብቶላቸዋል።

ከገባላቸው እርዳታ መካከል፦ ይህ የወንድና የሴት ከፈን ተብሎ የታሸገ ከፈን ይገኝበታል።

መቼም መገ'ደላቸው አይቀርም ተብሎ'ኮ ነው። አያምም በአላህ! ከዚህ በላይ ልብ የሚያደማ ምን አለ በረቢ⁉️

እርዳታውን የላኩት የሙስሊም ሃገሮች'ኮ ይህን እርዳታ መላካቸው ትክክል ነው። ግን ከተቻለ ገዳ'ያቸውን ማስቆም የተሻለው ነበር።

አላህ ያስቁምላቸው። በምትካቸው ሞትን ለጠላቶቻቸው ያድርግላቸው።

20 شاحنة دخلت إلى فقط بعد 14 يوم من الحرب والدمار المستمر على قطاع غزة .

من بين الشاحنات التي وصلت "أكفان لسكان غزة" .‌‌

||

t.me/MuradTadesse

ummalife.com/MuradTadesse

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Amar Shumet shared a
Translation is not possible.

«አንተ ወንጀልህ የበዛና ለቅሶህ ያነሰ ሰው ሆይ!

ባለማልቀስህ አልቅስ!

እነርሱ አላህን ፈሪ ከመሆናቸው ጋር ያለቅሱ ነበር፤ አንተ ግን ወንጀለኛ ሆነህ ሳለ ትስቃለህ!» ይላል ኢብኑ-ል-ጀውዚይ አላህ ይዘንለትና!

የሁላችንም ተጨባጭ!

📚 ‏قال #ابن_الجوزي - رحمه الله - :

#موعظة

" يا كثير الذنوب ، قليل البكاء :

ابكِ على عدم بكائك،

كانوا يبكون مع التقوى

وأنت تضحكُ مع الذُّنوب ".

🌿 [ #الخواتيم ٢٥٤ ]

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Amar Shumet shared a
Translation is not possible.

✍️

     ስለ አቅሷ ምን ያውቃሉ??

🕌አቅሷ ማለት፦

   ነብዩﷺ ከጌታቸው ሰላት ለመቀበል ወደ ሰማይ ሲወጡ ጉዞ ያደረጉባት መስጂድ ናት።

{سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَى بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ}

{ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጂድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ አቅሷ መስጂድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው (ጌታ) ጥራት ይገባው። ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው (አስኼድነው)፡፡ እነሆ እርሱ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡}

    [አል_ኢስራእ:1]

🕌አቅሷ ማለት፦

  ሙስሊሞች ከሂጅራ በኋላ ለአስራ ሰባት ወራት አካባቢ ተቀጣጭተው የሰገዱባት የመጀመሪያዋ ቂብላ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

  መካ ከምትገኘው መስጂደል ሓራም እና መዲና ከምትገኘው መስጂደል ነበዊ ቀጥሎ ጓዝ ጠቅልሎ መሄድ የተደነገገላት ሶስተኛዋ መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

ነብዩﷺ ኢስራእ ባረጉበት ሌሊት  ሁሉም ነብያቶች ተሰብስበውላቸው ኢማም ሆነው ያሰገዱባት መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

መስጂደል ሓራም እና መስጂደል ነበዊ ሲቀር ሌላ ቦታ ከሚሰገድ ሰላት እሷ ላይ ሲሰገድ አምስት መቶ እጥፍ በላጭነት ያለው መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

   ከመስጂደል ሓራም ቀጥሎ ምድር ላይ የተገነባችው ሁለተኛዋ መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

   አላህ እሷንም ዙሪያዋንም በረካ ያደረጋት የሆነች መስጂድ ናት። {…الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ…}

🕌አቅሳ ማለት፦

    ነብዩላህ ሙሳﷺ አላህ ወደ እሷ አስጠግቶ እንዲያሞተው እና እዝያው አካባቢ እንዲቀበር የተማፀነው ቦታ ናት።

🕌አቅሷ ማለት

  ቡኻሪ በዘገበው ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦

  «ነብዩ ሱለይማን መስጂደል አቅሷ ገንብቶ ካጠናቀቀ በኋላ ለአላህ ሶስት ነገር እንዲሰጠው ለመነው። "ፍርዱ የአላህን ፍርድ እንዲገጥም፣ ለማንም ሰው የማይሰጥ የሆነ ንግስና እንዲሰጠው እና ማንኛውም ሰው ሰላትን ለመስገድ ብቻ ፈልጎ ወደዚህ መስጂድ የመጣ እንደሆነ ከመስጂዱ ሲወጣ እናቱ እንደ ወለደችው ቀን ከወንጀሉ የነፃ ሆኖ እንዲወጣ" ነብዩﷺ ሁለቱ እንኳ በእርግጥም ተሰጥቶታል፤ ሶስተኛውም እንደ ተሰጠው እከጅላለሁ» ብለዋል።

🕌አቅሷ ማለት፦

  የቂያማ ቀን መቀሽቀሻዋ ምድር ናት። መይሙና ቢንት ሳዕድ አስተላልፋው ኢማሙ አልባኒ ሰኺኽ ብለውታል።

🕌አቅሷ ማለት፦

   የሚያረጋግጥ ግልፅ መረጃ ባይገኝም: ለመጀመሪያ ጊዜ የገነባው ከፊሎች አባታችን ኣደም፣ ከፊሎቹ የነብዩ ኑሕ ልጅ፣ ሌሎቹ ደግሞ ነብዩ ኢብራሂም እንደ ገነቧት ይዘግባሉ። ከዝያም ነብዩላህ ሱለይማን አሳምረው እንደገነቧት ታሪክ ዘጋቢዎች ያወሳሉ።

  ይህም የመስጂዷ ትልቅነት ከሚያሳዩ ነጥቦች አንዱ ነው።

ዓለም የካዳት ሙስሊሞች የረሷት አቅሷ እነሆ ዛሬ ውሻ ሆኖ ከመኖር  አንበሳ ሆኖ መሞት ምርጫቸው ያደረጉ ጀግና ልጆቿ "ለበይኪ ለበይኪ ያ አቅሷ" ብለው ተነስተዋል።

  አላህ የድል ባንዲራ ያስጨብጣቸው!!

ለበይኪ ለበይኪ ለበይኪ ያ አቅሷ

{وَأُخْرَى تُحِبُّونَهَا نَصْرٌ مِّنَ اللَّهِ وَفَتْحٌ قَرِيبٌ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ}

አብሽሩ ኢንሻ አላህ ድሉ ቅርብ ነው!!

   🖊️ሐምዱ ቋንጤ

         

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Amar Shumet shared a
Translation is not possible.
Kamila Alid Changed her profile picture
30 weeks'

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Amar Shumet shared a
Translation is not possible.

"جماهير نادي أوساسونا الإسباني تدعم فلسطين في مدرجات ملعب السادار."♥️🇵🇸

• Picture credit : Unknown

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group