UMMA TOKEN INVESTOR

About me

يَا أَيُّهَا النَّاسُ اعْبُدُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُمْ وَالَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን) ጌታችሁን ተገዙ፤ (ቅጣትን) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡

Translation is not possible.

✅✅✅

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الْمُسْلِمُ أَخُو الْمُسْلِمِ ؛ لَا يَظْلِمُهُ، وَلَا يَخْذُلُهُ ، وَلَا يَحْقِرُهُ،﴾

“ሙስሊም ለሙስሊም ወንድሙ ነው። አይበድለውም፣ አያዋርደውም፣ አይንቀውም።”

{ሙስሊም ዘግበውታል: 2564 }

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

«ተውሂድን ተምረህ ስትሄድ በሱና ;

ጥመት በቃኝ ብለህ ባቋምህ ስትፀና:

በሰሀቦች መንገድ ስትል ደፋቀና:

እንዴት ያምርብሃል ባቋምህ: ስትፀና

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

✅ የአላህ መልእክተኛ _ﷺ_ እንዲህ አሉ።

አላህ ይቀበለኛል (ይሰማኛል) በሚል እርግጠኝነት ላይ ሆናችሁ ዱአ አድርጉ። ዝንጉ በሆነ ቀልብ የሚደረግ ዱአ አላህ እንደማይቀበል (እሺታ እንደማያገኝ) እወቁ።

📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል።)

Send as a message
Share on my page
Share in the group