UMMA TOKEN INVESTOR

nursefanura shared a
Translation is not possible.

⚡️🇸🇦 የአሜሪካው መከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን "ሳዑዲ አረቢያ በየመን የአየር ድብደባ ለማድረግ የተመሰረተው የሀገራት ጥምር ኃይል በሳዑዲ አየር ክልል በኩል እንዳያልፍ ከልክላለች ሲል አስታወቀ።"

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nursefanura shared a
Translation is not possible.

⚡️🇸🇦 የአሜሪካው መከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን "ሳዑዲ አረቢያ በየመን የአየር ድብደባ ለማድረግ የተመሰረተው የሀገራት ጥምር ኃይል በሳዑዲ አየር ክልል በኩል እንዳያልፍ ከልክላለች ሲል አስታወቀ።"

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nursefanura shared a
Translation is not possible.

🔻 አቡ ዑበይዳ

ዛሬ የአልቃሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ አቡ ዑበይዳ ለጽዮናዊው አካል አስደንጋጭ መልእክት አስተላልፈዋል፡- የኔታንያሁ የቅርብ ጓደኛን ጨምሮ 7 ተጨማሪ የጽዮናውያን እስረኞች በጋዛ በእስራኤል የቦምብ ጥቃት ተገድለዋል።

በዚህ መስረት በጋዛ ውስጥ ከቀሩት 134 እስረኞች መካከል 70ዎቹ ሆነ ተብሎ በእስራኤል ጥቃት ተገድለው ሊሆን ይችላል። ከፍልስጤም ውጭ ድርድር እየተካሄደ ባለበት ሰአት ተቃውሞው ግማሹ እስረኞች በወራሪው እጅ እንደተገደሉ እና አገዛዙ ለሕይወታቸው ምንም ደንታ እንደሌለው ለጠላት ለመንገር ወደ ፊት ቀርቦ የሟቾችን ስም እንኳ ሳይቀር ይፋ አድርጓል። ይህ መረጁ ለሰፋሪው መንግስት፣ ለህዝቡ እና ለተደራዳሪው ልዑካን ቡድን ይፋ የሆነው የእስረኛ ልውውጡን ለማድረግ ሐማስ በህይወት ያሉ እስረኞችን ስም እንዲያቀርብ በአደራዳሪዎች አማካይነት እስራኤል ከጠየቀች በኋላ ነው።

አቡ ዑበይዳ ይህንን መረጃ ሲገልጽ “ለአምስት እስረኞች የምንጠይቀው ዋጋ ለአሥር እስረኞች ወይም ለሁሉም እስረኞች የምንጠይቀውን ዋጋ ተመሳሳይ ነው” በማለት ሁለም ለሁሉም የሚለውን ጥያቄውን በድጋሚ ተናግሯል። ሁሉም የፍልስጤም እስረኞች ነፃነትን የመጠየቅ የተቃውሞው አቋም እንዳልተለወጠ አረጋግጧል።

እነዚህ ጀግኖች ተዋጊዎች ታጋቾችን ብቻ ሳይሆን የመላው የፍልስጤም እስረኞችን ነፃነት እየጠበቁ ስለነበር የበርካታ የአልቃሳም ተዋጊዎች ሰማዕትነት በመልእክቱ ውስጥ መጠቀሱ ሊደበቅ አይገባም ብሏል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nursefanura shared a
Translation is not possible.

🔻ሰበር

የእስራኤል ጦር ሬድዮ፡ የእስራኤል ጦር በፍልስጤም ጦር ከሰሞኑ የደረሰበትን ከፍተኛ ጥቃት ተከትሎ 35ኛውን “ፓራቶፐርስ” ብርጌድ ከጋዛ ማውጣቱን አስታውቋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nursefanura shared a
Translation is not possible.

🔻ሶሪያ-እስራኤል!

በሶሪያ ደማስቆ ሁጄይራህ ከተማ እንዲሁም በደማስቆ ዳርቻ ሰይዳ ዘይነብ አካባቢ አቅራቢያ ላይ እስራኤል የአየር ድብደባ ፈፅማለች፡፡ የመጀመርያ ደረጃ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በሰው ህይወት ላይ ጉዳት መድረሱን እና የእሳት አደጋ መከላከያ ቡድኖች ወደ ስፍራው አቅንተዋል የሚል መረጃ ጋዜጠኛው ዊሳም ኢሳ ይፋ አድርጎ ነበር፡፡

የሶሪያ መከላከያ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ባወጣው መረጃ፡-

"ትላንት ምሽት 3፡35 ላይ የእስራኤል ጠላት በወረራ ያዘችው የጎላን ኮረብታ አቅጣጫ የአየር ጥቃት በደማስቆ ገጠራማ አካባቢዎች ላይ ፈፅማለች ያለ ሲሆን የሶሪያ አየር መከላከያም ለእስራኤል ጥቃት ሚሳኤሎች ምላሽ በመስጠት አብዛኞቹን ማክሸፍ መቻሉን እና አንዳንድ ቁሳዊ ኪሳራዎች ብቻ መድረሳቸውን አስታውቋል፡፡"

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group