UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Fedake abi weumme

abdi jemal shared a
Translation is not possible.

እንደ #እስራኢል ዓይነት አደገኛ ጠላት ሲኖርህ ልክ እንደ #ሃማስ የዳይመንድ ብረት ትሆናለህ !

በዛ ሁሉ አጥር ውስጥ ሁኖ ነገር ግን ከበባው ተስፋ ሳያስቆርጠው ጠላቱን ለመከላከል አገር አቋራጭ የምድር ለምድር ዋሻዎችን በመስራት የዓለማችንን ሪከርድ የሰበረው የምዳራችን ጀግኖች ቁንጮ #ሃማስ ብቻ ነው።

ማንም በማያውቃቸውና ሚስጥራዊ በሆኑት በነዛ ዋሻዎቹ ውስጥ ለውስጥ ተጉዞ ጠላቱን ይመክታል! ያነክታልም! ልክ እንደ ሻርክ የውቅያኖሱን ሆድ እንዳሻቸው የሚያማስሉ የባህር ኃይሎችንም ገንብቷል ! ኮማንዶዎቹማ አለማችን ካዬቻቼው ኮማንዶች ሁሉ በብቃታቸው እና ፍጥነታቸው እጅግ የላቁትና የተለዩ ናቸው።

ሃማሶች ቢኢዝኒላህ የእስራኢል ጦር አራት መቶ ሺ እንኳን ሁኖ ቢመጣ መሰልቀጥ የሚችል ጥራት ያለው 40,000 ሰራዊት ገንብተዋል። ቁጭት! ያለበትና በእንደዛ ዓይነት መከራ ውስጥ ያለፈ 40,000 ሰራዊት ! ቀላል እንዳይመስላችሁ!

በዛ ላይ ግዙፉ የሂዝቡሏህ ጦር በሊባኖስ በኩል አሰፍስፎ እዬጠበቀ ነው!

በኸምርና በሴት ፍቅር የናወዘን የእስራኢል ሰራዊት አደለም አራት መቶሺውን ከዛም በላይ ሁኖ ቢመጣ አርባ ሺ የሃማስ ጦር ያጭደዋል !

አሏህ ደሞ ምን ጊዜም ከጭቁኖች ጋር ነው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdi jemal shared a
Translation is not possible.

ሀማስና እስራኤል ሰሜን ጋዛ ላይ ከባድ ውጊያ እየተዋጉ ነው ። የእስራኤል ጦር ለመግባት ሀማስ ላለማስገባት የሚደረግ የሞት ሽረት ጦርነት !!

በጦርነቱ ሀማስ በርካታ የእስራኤል ወታደሮችን መግደሉን አሳውቋል በርካታ ታንኮችንም አውድሟል ። እስራኤል በበኩሏ በሰጠቺው መግለጫ አንድ ከፍተኛ የጦር መኮንኗ በከፍተኛ ሁኔታ መቁሰሉን አስታውቃለች ። ኔታኒያሁ ጦርነቱ እጅግ ፈታኝ ነው ረጅም ጊዜም ይወስዳል ብለዋል ።

የኢራኑ ፕሬዚዳንት ሰይድ ኢብራሂም ረኢሲ ይህ የእስራኤል ጦር ዛሬ የደረሰበት ሽንፈት ከመጀመሪያው የሀማስ ጥቃት በሗላ ሁለተኛው ድል ነው ብለዋል ። እስራኤል በበኩሏ ለደረሰባት ወታደራዊ ኪሳራ ኢራንን ተጠያቂ አድርጋለች ። በጦር መሳሪያና በወታደራዊ ስምሪት የኢራን እጅ ነው ሀማስን ያፈረጠመው በማለት እየወቀሰች ነው ።

ጦርነቱ በርትቷል ጫናውም እስራኤል ላይ አርፏል ። የእስራኤል ባለስልጣናት ተከፋፍለው ሲወቃቀሱ ውለዋል ። ቤንጃሚን ኔታኒያሁ ለዚህ የእስራኤል መዋረድ የሀገሪቱን ጦር ተጠያቂ የሚያደርግ ፅሁፍ ትዊተር ላይ ለጥፈው ውግዘት ሲበዛባቸው አጥፍተውታል ።

ትግሉ ይረዝም ይሆናል እንጅ ከፍተኛ መስዋዕትነትን ይጠይቅ ይሆናል እንጅ ለፍልስጤማውያን አይሸነፉም !!

20 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdi jemal shared a
Translation is not possible.

"በገለልተኛ አካል ይመርመር" ኦማን

የባህረ ሰላጤዋ ኦማን በዛሬው እለት እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሰላማዊ ሰዎች ላይ ያደረሰችው ጥቃት በገለልተኛ አካል እንዲመረመር ጠይቃለች።

"ኦማን ይህን በጋዛ ላይ ያለውን ጦርነት ለማስቆም እና እስራኤል አለም አቀፍ ህግን ከመጣስ እና በጋዛ ሰርጥ ውስጥ የሰላማዊ ሰዎች መገደል ምክንያት የሆነውን ወታደራዊ እንቅስቃሴዋን እንዳትቀጥል የአለም ማህበረሰብ ጣልቃ መግባት እንዳለበት ታምናለች, እንዲሁም የመሠረተ ልማት አውታሮች እና ሕንፃዎች ወድመዋል. የመኖሪያ አካባቢዎችም እንደዛው” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ በድር ሃማድ ለመንግስት የዜና ወኪል ONA ተናግረዋል።

#israelcrime

#gazawarcrime

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdi jemal shared a
Translation is not possible.

የጀነት ሰዎች ጀነት ከገቡ በኋላ አላህ እንዲህ ይላቸዋል:– "እንድጨምርላችሁ ትሻላችሁ?" እነርሱም "ፊታችንን አላበራኸውምን!? ጀነት አላስገባኸንም!? ከእሳት አልጠበከንም!?" (ረክተናል) ይላሉ። እርሱም ግርዶሹን ይገልጥላቸዋል። የጀነት ሰዎች ጌታቸውን ከማየት የበለጠ ምንም ስጦታ አልተሰጡም።" ይላሉ፤ የአላህ መልእክተኛ ﷺ

👉 ይህ ሐዲስ አላህ በፍጥረቱ ላይ የበላይ መሆኑን የሚያሳይ ግልፅ ማስረጃ ነው። አለበለዚያ ያለ አቅጣጫ እና ቦታ ማየት የሚባለው ድርጊት ሊከሰት ይቻላልን?

ማንም አላህ ያለ ኣቅጣጫ ይታያል የሚል ሁሉ፤ አእምሮውን ይከልስ!! ወይ አእምሮው ትምክህተኛ ነው፣ አሊያም አእምሮው የሆነ ነገር ሆኗል ማለት ነው። አላህ ከፊትለፊትም ሆነ ከኋላ፣ ከቀኝም ሆነ ከግራ፣ ከላይም ሆነ ከታች አይታይም፣ ሲል የሰሙት ሁሉ በፊጥራቸው( በንፁህ አዕምሯቸው) ይህ አባባል ባጢል በመሆኑ ላይ ምላሽ ይሰጡታል ።

ኢላሂ! የልግስናህን ፊት በመመለከት የሚገኘውን ደስታ እና እርካታ ለግሰን! 🤲

#ethiomusilim#ummalife#follow#muslim#palatine #isalm #forfreepalstine#ethiopia

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abdi jemal shared a
Translation is not possible.

🌑 💫 أذكار المساء💫 🌑

  ࿐༜.. ࿐༜.. ࿐༜

⛈🍄 فقط 4 دقائق وتؤدي وردك اليومي وتكون لك تحصين قوي من كل شئ ☝🏽

✅صحيح الأذكار من كتب إمام السنة المحدِّث الألباني رحمه الله .

🌑 - ((أمْسَيْنَا وَأَمْسَى الْمُلْكُ للهِ، وَالْحَمْدُ للهِ، وَلاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَه, لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ، رَبِّ أَسْأَلُكَ خَيرَ مَا فِي هَذِهِ اللَّيلَةِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهَا، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ هَذِهِ اللَّيلَةِ وَشرِّ مَا بَعْدَهَا، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ وَسُوءِ الْكِبَْرِ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنَ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي الْقَبْرِ)) .

📚(مختصر مسلم: 1894)

🌑 - ((إذا أمسى فليقل: اللَّهُمَّ بِكَ أَمْسَيْنَا وَبِكَ أَصْبَحْنَا، وَبِكَ نَحْيَا وَبِكَ نَمُوتُ، وَإِلَيْكَ الْمَصِيرُ))

📚(الصحيحة: 262) .

🌑 - ((اللَّهُمَّ أَنْتَ رَبِّي، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ، خَلَقْتَنِي وَأَنَا عَبْدُكَ، وَأَنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ, أَبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَأَبُوءُ لَكَ بِذَنْبِي، فَاغْفِرْ لِي؛ فَإِنَّهُ لاَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلاَّ أَنْتَ)) .

📚(مختصر البخاري: 2420)

🌑 - ((اللَّهُمّ عَالِمَ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ, فَاطِرَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ, رَبَّ كُلِّ شَيْءٍ وَمَلِيكَهُ، أشهد أن لا إله إلا أنت, أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ نَفْسِي، وَشَرِّ الشَّيْطَانِ وَشَِرَْكِهِ, وَأَنْ أَقْتَرِفَ عَلَى نَفْسِي سُوءًا أَوْ أَجُرَّهُ إِلَى مُسْلِمٍ)) .

📚(صحيح الكلم: 21)

🌑 - ((اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ, اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِينِي, وَدُنْيَايَ, وَأَهْلِي, وَمَالِي, اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتِي وَآمِن رَّوْعَاتِي, اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ, وَمِن ْ خَلْفِي, وَعَنْ يَمِينِي, وَعَنْ شِمَالِي, وَمِنْ فَوْقِي، وَأَعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي)) .

📚(صحيح الكلم: 23),(صحيح ابن ماجه: 3135)

🌑 - ((بِسْمِ اللهِ الَّذِي لاَ يَضُرُّ مَعَ اسْمِهِ شَيْءٌ؛ فِي الأَرْضِ وَلاَ فِي السَّمَاءِ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ)) .ثلاث مرات .

📚(صحيح الترمذي: 3388)

🌑 - ((سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ)) . مائة مرة .

📚(مختصر مسلم: 1903),(صحيح أبي داود: 5091)

🌑 -((لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اَللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ, لَهُ الْمُلْكُ, وَلَهُ الْحَمْدُ, وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ)) . مائة مرة .

📚(صحيح الترغيب: 658)

🌑 -( قُلْ : " قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ " ، وَالمُعَوِّذَتَيْنِ ، حِينَ تُمْسِي وَتُصْبِحُ ثَلاَثَ مَرَّاتٍ ، تَكْفِيكَ مِنْ كُلِّ شَيْءٍ )

📚(صحيح الترمذي ).

(وأبو داود )رقم/5082

🌑 - آية الكرسيّ: ((اللّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ . . .)) .

📚(صحيح الترغيب: 658)

🌑 - ((أَعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللهِ التَّامَّاتِ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ)) . ثلاث مرات .

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group