UMMA TOKEN INVESTOR

About me

بسمِ اللّه الذ لا یَضُرُ مَعَ ا سمِهِ شَیءُ فی الاءَرضِ وَ لا فی السّماءَ وَهوَ السَمیعُ العلم

Translation is not possible.

የአይሁዱ ሀይማኖታዊ መሪ ራቢ ኢልያሁ ማሊ የሰጠው እጅግ ሰቅጣጭ ብይን

" ጋዛ ውስጥ በሙስሊሞች ላይ እያደረግን ባለው በዚህ ቅዱስ ጦርነት ውስጥ እስካለህ ድረስ አንድትንም ነፍስ በህይወት ልትተው አይገባም ! ይህ ማለት በጣም ግልፅ ነው ሁሉንም ቀድመህ ካልገደልካቼው እነርሱ ይገድሉሀል ! የአሁኖቹ ሽብርተኞች ትላንት ህፃናት ነበሩ እናም ያኔ ቢገደሉ ኖሮ ዛሬ አሸባሪ አይሆኑም ነበር ! እነዚህን አሸባሪዎችም የወለዳቸው ሴቶች እናቶች ናቸው ሴቶቹ ቢገደሉ ኖሮ እነዚህ አሸባሪዎች አይፈጠሩም ነበር ! ይህ ምን ማለት ነው አንድትም ነፍስ በህይወት መትረፍ የለባትም የሚለው በመፅሀፍ ቅዱሳችን ያለ ግልፅ መመሪያ ነው ። ወይ እነርሱን ጨርሰህ ታጠፋቸዋለህ አልያም አንተ ትጠፋለህ ! ኦሪት የጠላት ህፃናትና ሴቶች መገደል እንዳለባቸው በግልፅ ይደነግጋል ስለሆነም ሁሉንም የጋዛዊያን ነፍስ ግደሉ "

ይላል የራቢው መግለጫ !

አይሁዶች እጅግ አስቀያሚ ጨካኞች መሆናቸውን ከዚህ መግለጫ በላይ የሚያረጋግጥ የለም ! አይሁዶች በአሁኑ ሰአት በሙስሊሞች ላይ ቅዱስ ጦርነት እያደረጉ እንደሆነ ነው እየቀሰቀሱ የሚገኙት ። ሙስሊሞች ግን ጦርነት የኛ ጉዳይ አይደለም ብለው ፍልስጤሞችን ክደዋቸዋል ።

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አፍጥር ጋዛ ሰርጥ

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ዛሬ በመስጂደል አቅሳ 45ሺ ህዝብ

ለኢሻ و ተራዊህ ሰላት ተገኝቷል🤍

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

-

2 || رمضان 🌙💚

وَمَن يُطِعِ ٱللَّهَ وَٱلرَّسُولَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَعَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِم مِّنَ ٱلنَّبِيِّۦنَ وَٱلصِّدِّيقِينَ وَٱلشُّهَدَآءِ وَٱلصَّٰلِحِينَ وَحَسُنَ أُو۟لَٰٓئِكَ رَفِيقًا

አላህንና መልክተኛውንም የሚታዘዝ ሰው እነዚያ ከእነዚያ አላህ በእነርሱ ላይ ከለገሳቸው ከነቢያት፣ ከጻድቃንም፣ ከሰማዕታትም፣ ከመልካሞቹ ጋር ይኾናሉ፡፡ የእነዚያም ጓደኝነት አማረ፡፡

۞

ذَٰلِكَ ٱلْفَضْلُ مِنَ ٱللَّهِ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ عَلِيمًا

ይህ ችሮታ ከአላህ ነው፡፡ አዋቂነትም በአላህ በቃ፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group