UMMA TOKEN INVESTOR

About me

You will die the way you Lived.

Translation is not possible.

      አንተና ሞት⚫️

⚫️ልክ ስትሞት ከሁሉም ቀድሞ ከአንተ የሚወገደው ስምህ ነው።

  እንደ ሞትክ "ሬሳው የታለ" ማለት ይጀምራሉ።

  ሊሰግዱብህ ሲፈልጉም

"ሰላተል ጀናዛ (የሬሳ ሰላት) ይሰገድ" ይባባላሉ።

ሊቀብሩህ ሲፈልጉም

  "ሬሳው አቅርቡት ይባባላሉ።"

👇

👉ገና ከጅረምሩ ካንተ ላይ ስምህ ይነሳል።

🚫ጎሳህ ብሄርህ ዘርህ አያታልልህ።

💫እቺ ዱንያ እንዴት የተዋረደችና የምንሄድባት ሀገር እንዴት የከበደች ናት?!

ተመልከት……

   ስትሞት ሦስት ዐይነት ሰዎች መርዶህ ይሰማሉ።

1ኛ,  በዘፈቀደ አንተን የሚያውቁህ ናቸው። መሞትህ ሲሰሙ

  "ውይ፣ ምስኪን ነበር፣ ሲያሳዝን" ይላሉ።

2ኛ, የሚቀርቡህ ጓደኛችህ ናቸው። በምትሞት ጊዜ

ለቀናት ወይም ለሳምንታት ሊያዝኑ ይችላሉ;  ከዝያ በኋላ ወደ ጉዳያቸውና ወደ ሳቃቸው ይመለሳሉ።

3ኛ, ቤትህ ውስጥ የሚፈጠረው ጥልቅ የሆነ ሀዘን ነው።

  እነርሱም ለሳምንታትና ለወራት አንዳንዴም ለዐመታት ሊያዝኑ ይችላሉ።

ከዝያም ወደ ቀጣይ ሕይወታቸውና ወደ ሳቃቸው መመለሳቸው አይቀርም።

☝እንዲህ ☝እንዲህ እያለ ዱንያ ላይ የነበረህ ታሪክህ ያከትማል።

💎የአኼራ ሕይወትህ ይጀምራል!!

🌙ቁንጅናህ

    🌙ንብረትህ

       🌙ጤንነትህ

          🌙ወላጆችህ

             🌙ልጆችህ

               🌙ባለቤትህ

      ሁሉ ካንተ ይወገዳሉ።

💎እውነተኛ የሆነው ሕይወት አሁን ትጀምራለህ።

💫ትጠየቃለህ………

    👉ጌታህ ማን ነው?

       👉ነብይህ ማን ነው?

         👉እምነትህ ምንድን ነው?

ምን ያህል ተዘጋጅተሃል??

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አፍቅሬ ተከዳሁ፣ አምኜ ተገፋሁ፣ ተስፋ አርጌ አጣሁ አትበል፡፡ ከሷ/ከሱ ከምትጣበቅ/ቂ ከአላህ ተጣበቅ፡፡ ተወኝ፣ ረሳኝ፣ ጣለኝ… አትበሉ፡፡ አላህ ብቻ አይጣላችሁ፡፡ እሱ ካልጣለን ዓለም ሁሉ ቢጥለን ምንም አንሆንም።ከሰው ሳይሆን ከአላህ ብዙ ጠብቁ፡፡ ከፈጠራችሁ እንጂ ከሰው ብዙ ተስፋ አታድርጉ፡፡

አላህ ከሰውም ከሀብትም ብዙ ብዙ አለው፡፡ ስለዚህ ከሱ ተስፋ አትቁረጡ፡፡ ሀሳባችሁ መስመር በሳተ ቁጥር ተመለሱ፣ በደከማችሁ ቁጥር ትጉ፣ በወደቃችሁ ቁጥር ተነሱ፡፡ ምኞታችሁ አልሰምር ብሎ እየራቀ በሄደ ልክ አንሰራሩ፡፡ በተስፋ መቁረጥ መቃብር ላይ ነፍስ ዝሩ፡፡ የሞተ የሚባለው ተስፋው የሞተ ነውና አትሙቱ፡፡ አታስቡ አትጨነቁ…

ከአላህ ጋር ከሆናችሁ የሚከብዳችሁ ነገር አይኖርም። የትኛውንም መሰናክል ታልፋላችሁ፣ ከጌታችሁ ጋር ሆናችሁ የማታልፉት መከራ አይኖርም፤ የትኛውንም መሰናከል ትሻገራላችሁ፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሞት ስካር አለው። ጭንቅና ፍርሀቱም የተለየ ነው። አንድ ቀን ከመለከል መውት ጋር ፊት ለፍት መተያየታችን አይቀርም። ምን ይውጠን ይሆን? የዛን ቀን። እንዴት ይሆን? በዛን ሰአት ሁኔታችን። ሞት የሚጀምረው ከታች ከእግር ነው። የሚጠናቀቀው እላይ አይን ላይ ነው። ህመሙ ከታች ከእግር ጫፍ ጀምሮ ሁሉ የሰውነት አካል ወደላይ ያዳርሳል። የዚያ ቀን የመጥፎ ሰሪዎች ስቃይ ደሞ እጅግ የከፋ ነው። ነፍሱ መለከል መውትን ስታይ በድንጋጤ በሁሉ የሰውነት አካል ውስጥ ትበተናለች። ነገር ግን ወዳ ሳይሆን በግዷ እየተፈለቀቀች እንድትወጣ ትደረጋለች።አሏህ ኻቲማችንን ያሳምርልን።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ዛሬ አልያም ነገ ላንመለስ የምንጓዝ

ከንቱ አላሚ ለከንቱ አለም የምንፈዝ

የዘነጋን የነገውን

የምናልም የዱንያውን

ኪስ ላይኖረው ከፈናችን

ይዘን ላንሄድ ይህ ሀብታችን

ለምን ይሆን ዲንን ሽጠን ማደራችን

ለዚች አለም ለጠፊ አገር መልፍታችን

እያወቅነው እንደምኔድ ሁሉን ጥለን

ምንድን ይሆን ያዘናጋን ?

ምንስ ይሆን ያታለለን ?

✍Eku

#ሞት

Send as a message
Share on my page
Share in the group