UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

እኔ ፍልስጤማዊያን እጆግ የሚደንቀኝ ጀግንነታቸው አይደለም ! ማንም ጀግና ሊሆን ይችላል!

እኔ ከነርሱ እጅግ ድንቅ የሚለኝ ሶብራቸው ነው ፅናታቸው ! የእነርሱን ፅናት ማንም ህዝብ ላይ አይቼውም አላውቅም !

ቤተሰባቸው አልቀው ፅኑ ናቸው ሶብረኛ ! አካላቸው ጎድሎ እግራቸው እጃቸው ተቆርጦ አይናቸው ጠፍቶ ተስፋ ቆርጠው አይቀመጡም ! ይወጣሉ ይፋለማሉ ይታገላሉ ! ተስፋ አይቆርጡም አይደክሙም አይዝሉም ልባቸው ተሰብሮ አይልፈሰፈሱም ! መላው ምእራባዊ ሀገር ጠላታቸው ሆኖ አያለቃቅሱም ! ታግለው ቢችሉ ጥለው ይወድቃሉ እንጅ ተነፋርቀው ጠላቶቻቼውን አያስደስቱም !

ይሄ ጀግና የአልጀዚራ ጋዜጠኛ ዋኢል አልደህዱህ የፍልስጤማውያን ፅናትና ሶብር አንዱ ማሳያ ነው ።

ትላንት መላ ቤተሰቡን አጣ ልጆቹን የልጅ ልጆቹን ባለቤቱን ተነጠቀ ። ቤተሰቦቹን ራሱ ሶላተል ጀናዛ ኢማም ሁኖ አሰግዶ ቀበረ ። ከዚያስ ከዚያማ ህዝቡ ትግል ላይ ነውና የቤተሰቦቹን ሀዘን ተቀምጦ ከማዘን ይልቅ ወደ ስራ ገበታው ተመለሰ ።

ታድያ ፍልስጤማዊያን የእርሱን ድምፅ በሚፈልጉበት ሰአት እንደት ለሀዘን ይቀመጥ ! በየደቂቃው ቦምብ ከሰማይ በሚወርድባት ጋዛ ከተማ ቁጭ ብሎ ስራውን እየሰራ ይገኛል።

ይሄንን ከፍልስጥኤማውያን ውጭ ማንም ያደርገው አይመስለኝም ! 💔🇵🇸

በመጨረሻም ተንታኞች ጋዜጠኛውን ካዩ በሗላ ያሉትን ልንገራችሁ " እነዚህን ህዝቦች ማሸነፍ አይቻልም።"

ከወንድም ሳዳም

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

😥😥

የተበዳይ እምባ ፈሶ ቀርቶ አያውቅም

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እላሂ‼️‼️‼️‼️‼️

አላህ ሆይ በጋዛ ባሉ ወንድሞቻችን ላይ ሰላምና በረከትን አምጣ

አምላኬ ሆይ አድናቸው ከጭንቀታቸውም አርፎ ጻድቃን ባሮችህን በምትጠብቅበት ጠብቃቸው

አምላኬ ሆይ ድልን ስጣቸው እና ካንተ ድጋፍ ጋር ደግፋቸው

አምላኬ ሆይ ተንከባከባቸው እግራቸውን አፅንተህ ጥይታቸውን ምራ

አቤቱ የቆሰሉትን ፈውሳቸው

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በዩናይትድ ኔሽን የፍልስጤም አምባሳደር የሆኑት ሪያድ ከእንባቸው ጋር እየታገሉ በዩናይትድ ኔሽን እኚህን ታሪኮች አጋሩ

❝አንድ ሰው (የተገደለችበት) እናቱን አቀፋትና እንደ ህፃን ልጅ እየወተወተ ይለምናት ጀመር «ተመለሽ እለምንሻለሁ! ተመለሽና የፈለግሽው ቦታ እወስድሻለሁ።» እቅፍ አደረጋት ሊለቃትም ፈቃደኛ አልሆነም።❞ አሉና ❝ግን❞ አሉ አምባሳደር ሪያድ ❝ግን ለቅሶ መቀመጫ ጊዜ የለም። ተጨማሪ ሞቶች እየመጡ ነው።❞

ቀጠሉ ሌላኛውን ታሪክ

❝አንድ ወጣት «ጋዛን ለቀን አንወጣም። ጋዛን ጥለን ልንወጣ የምንችልበት ብቸኛው ምክንያት ጀነት ለመግባት ከሆነ ነው።» ብሎ ፃፈ! ከጥቂት ቀናት በኋላ ሄደ።❞

ቀጠሉና ❝አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ልድገምላችሁ ... አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ይህ ጦርነት ሊከላከሉለት የሚገባ ነው?❞

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

𝔣𝔯𝔢𝔢 𝔭𝔞𝔩𝔢𝔰𝔱𝔦𝔫𝔢 🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

ያ ኢላሂ አንተው ሁናቸው🤲

‌‎« أَمَّن يُجِيبُ الْمُضْطَرَّ إِذَا دَعَاهُ وَيَكْشِفُ السُّوءَ»

«ያ ችግረኛን በለመነው ጊዜ የሚቀበል፣ መከራንም የሚያስወግድ…»

[አ-ን'ነምል: 62]

قيل: المُضطر هو الذي انقطعت فيه كل السبل ولم يبقَ له ناصر أو مغيث........سوى الله.

«ችግረኛ/የተጨናነቀ» ማለት መንገዱ ሁሉ የተዘጋበት/የተቋረጠበት፣ ለርሱ ከአላህ ውጭ ረዳትም ሆነ የሚጠጋበት አንድም ያላገኘ ማለት ነው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group