UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
Followers
1
Abdu Abdu shared a
Translation is not possible.

በአማራ ክልል ሙስሊሞች ላይ በየዕለቱ እየተፈጸሙ ያሉ ግፎች ብዙ ናቸው። በተለይም እየታገቱ ሚሊዮን ገንዘቦችን የሚጠየቁና ያንን መክፈል ካልቻሉ የሚገደሉ ብዙዎች ናቸው።

በተደጋጋሚ ከበርካታ የክልሉ አካባቢዎች መረጃዎች በስልክም በውስጥም ይደርሱኛል።

ግን ያው ይህን አድራጊዎቹ አካላት ከመንግስት ጋር እየተዋጉ ስለሆነ ከአላህ ውጭ ለማን ይነገራል ብዬ አልፌዋለሁ፤ አንዳንዴም ሚዲያ ላይ ከወጣ የበለጠ ትኩረት እንዳያደርጓቸው ብዬ ነበር። ግን ትኩረት መደረግ አልቀረላቸውም። አይደለም ሌሊት ቀን ላይ እንኳ መስጅድ ወጥቶ ሰግዶ በሰላም ለመመለስ የተቸገሩበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል።

ቢያንስ በዱዓእ እንኳ አንርሳቸው።

አንድ ወንድም አሁን የላከልኝ መልዕክት እንዲህ ይላል፦

«ebakh murad bahirdar leminoru muslimoch demts hunlen You have no idea mn yakl yekefa huneta west endalu muslimochn becha netlew eyafenu b millionoch birrr eytyeku nw lemsale k tenant wediya mesjid zuhur lisegd yehedewn abat bekenu b bajaj afnew wesedut keza 2.5 million birr teyeku ahun muslim kehonk beken enkuan bechahn menkesaks ematchlbet huneta lay dersual»

አላሁ-ል-ሙስተዓን!

የሚያሳዝነው ነገር ውጭ ሃገር (በተለይም ዐረብ ሃገር) ሆነው አጋቾችን የነፃነት ታጋይ አድርገው ብር በመላክ የሚደግፉ በርካታ እህትና ወንድሞች መኖራቸው ነው። ለፍተው ባገኙት ገንዘብ ድጋፍ ቤተሰቦቻቸውንና ወገኖቻቸውን አጋች የሆነን ኃይል ማሳገት መርዳት ያሳዝናል።

© murad tadsse

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abdu Abdu shared a
Translation is not possible.

ሴቶች ሶስት አይነት ናቸው ይላል ዑመር ቢን ኸጧብ رضي الله عنه

አንደኛዋ- ገራገር፣ ምቹ፣ ቁጥብና ጥብቅ የሆነች ሙስሊም ሴት ነኝ። አፍቃሪም፣ ተፈቃሪም፣ ማህጸነ ለምለም የሆነች ሴት።

ባሏ ሲቸገር ከጎኑ የምትቆም፣ አብሽር ያልፋል እያለች የምታጠናክር፣ ይገባሃል፣ የእጂህን ነው ያገኘኸው፣ ደግ ሆነሃል፣ ኧረ ሲያንስህ ነው በማለት በመከራው ላይ ሌላን መከራ የማትደራርብ አይነት ሴት። የዚች አይነት ሴት በጣም ጥቂት ናቸውና ማግኘቱም ከባድ ነው።

2ኛዋ አይነት ሴት:

ቁጥብና ጥብቅ ሙስሊም ሴት ነች። ባይሆን ግን ልጅ ከመውለድ ያለፈ ምንም ሚና የላትም። (ይችም ለክፉ አትሰጥም።)

3ኛዋ ሴት

አመለ ክፉ መከራና ቅማል የሆነች ሴት ነች። ከራስ ላይ የማትወርድ፣ በአንገት ላይ የተጠመጠመች ማነቆ፣ በእጅ ላይ የገባች የመከራ ካቴና፣ ራቂ ቢሏት የማትርቅ፣ አብረሽ ኑሪ ብለው ቢተዋት ሰላም የማትሰጥ፣ አላህ ፈተናን ለፈለገበት ባሪያው የሚሰጣት፣ አላህ ካልሆነ በስተቀር የማያስወግዳት አይነት የፈተና ሸክም የሆነች ሴት።

{ሙሰነፍ ኢብኑ አቢ ሸይባ}

ከማንኛዋ ትሆኑ ይሆን?

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abdu Abdu shared a
Translation is not possible.

ይህንን ምስል በጥልቀት እየው። አይኖችህን ለትንሽ ሰከንድ ጨፍናቸው። ገለጥ አድርገህ መልሰህ በትኩረት ተመልከተው.... የተሰማህን ስሜት በልቦናህ ታቅፈህ እጅህን ወደ ሰማይ ከፍ አድርግ። ያ አላህ እርዳቸው አግዛቸው እያልክ በዱዓ አስታውሳቸው...

የጋዛው ሀምዛ ሙስጠፋ ምኞቱን እንዲህ ሲል ያወጋናል

"ለሰላሳ ደቂቃ ያለማቋረጥ መተኛት፣ አሁን ከምጠጣው ጥቁረቱ የቀነሰ አንድ ብርጭቆ ውሃ መጠጣት፣ ከተገኘ የሻገተ ቁራሽ ዳቦ በወቅቱ መመገብን በእጅጉ ናፍቄያለሁ። ንጹህ አየር መተንፈስ፣ ከምተኛበት መሬት በታች ወለሉ ላይ የሚዘረጋ አንሶላ ጨርቅ፣ ለሁለት ሳምንታት አካሌ ላይ የቆዩ ልብሶቼን መቀየር፣ ሚስትና ልጆቼን አቅፌ የምቀመጥበት ሰላማዊ መሬት ለቀናትም ቢሆን እመኛለሁ"

👇👇👇

ለፈጣን መረጃ ፔጃችንን ፎሎ አድርጋችሁ ተከተሉን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abdu Abdu shared a
Translation is not possible.

አል ቁድስ ብርጌድ፡ በጁህር አል-ዲክ እና የ"ኔትዛሪም" አካባቢ ያለውን የጠላት ወታደራዊ ሃይል ስብስብ ላይ በበርካታ የሞርታር መሳሪያ ደብድበናል፡፡

የሙስሊሙን ዓለም ወቅታዊ መረጃ በተለይም የፍልስጤማዊያንን ትግል እውነተኛ እና ተአማኒ መረጃ ለማግነት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ሼር ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abdu Abdu shared a
Translation is not possible.

እስራኤል ነገሮች ከእጇ እየወጡ ነው ። ባለፉት ሶስት ቀናት የደረሰባት ኪሳራ ደግሞ በንደትና ብስጭት የምታደርገውን አሳጥቷታል ።

የእስራኤልን ጦርነት የሚመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ቤኒ ጋንትዝ እና መከላከያ ሚኒስትሩ ዮአቭ ጋላንት ስብሰባ ላይ መስማማት አቅቷቸው በፀብ ተበትነዋል ።

ባለፉት 10 ቀናት ብቻ ከ 180 በላይ ታንኮችንና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ያጣቺው እስራኤል የጋዛ ምድር ለወታደሮቿ ሲኦል ሆኖባቸዋል ።

ከትላንት ወዲህ ብቻ 40 ወታደሮቿ ተገድለዋል ። ዛሬ ማምሻውን ብቻ ሀማስ ባጠመደው ወጥመድ 15 ወታደሮችን በማጥመድ ወጥመዱ ከገቡ በሗላ ሀማሶች ሂደው ቼክ ሲያደርጉ ሁለቱ ብቻ ተርፈው የነበረ ቢሆንም ሁለቱንም እዚያው ጨርሰዋቸው 15ቱንም ጨርሰዋቸው ወደ ካምፓቸው ተመልሰዋል ።

ሀማስ በሁሉም የጋዛ ክፍል ከፍተኛ ውድመትን በእስራኤል ላይ እያደረሰ ነው ። እስራኤል በሁሉም ግንባር ከፍተኛ ሽንፈትና ኪሳራን እየተከናነበች ነው ።

ሀማስ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ገና ወደ ጦርነቱ ያልገቡና ተራቸውን የሚጠብቁ በሺዎች የሚቆጠሩ ሙጃሂዶች አሉን ሲል ለፍልስጤማውያን አብስሯል !

ህዝቦቻችን ሆይ ሶብሩ ታገሱ ድል ለእኛ ትሆናለችና ! ሲል ሀማስ ዛሬ ገልጿል !

Send as a message
Share on my page
Share in the group