UMMA TOKEN INVESTOR

mohamed amen shared a
Translation is not possible.

🚨 ፍርድ ቤቱ በሁለተኛ ቀን ውሎው 2/3 !

ሳዑዲ አረቢያ እጂግ ጠንካራ ክሶችን ያቀረበች ሲሆን፡ በኔዘርላንድ የሳውዲ አረቢያ አምባሳደር ዚያድ አል-አቲያህ "እስራኤል ፍልስጤማውያንን እንደ ‘የሚጣሉ ዕቃዎች’ ይዛለች" የሚል ከስ በማቅረብ ጀምረው እስራኤል ዓለም አቀፍ ህግጋትን ችላ በማለቷ ተጠያቂ መሆን አለባት ብለዋል።

የሳዑዲ መንግሥት በጋዛ በሲቪሎች ላይ በተፈፀመው ግድያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ እስራኤል በጋዛ በመቆየቷ እና በጊዜ ባለመከሰሷ የመጣ ነው ሲል የተሰማውን ጥልቅ ቅሬታ ገልጿል።

ሳዑዲ በመጠቀል "እራስን የመከላከል መብት አለኝ የሚለው የእስራኤል ክርክር ከእውነታው የራቀ ነው" ብላለች።

የፍልስጤም ህዝብን ከየትኛውም መሰረታዊ ፍላጎት መከልከል በምንም አይነት ሁኔታ ተገቢ አይደለም የጦር ወንጀል ነው ብላለች ሳዑዲ።

እስራኤል የፍልስጤማውያንን ሰብአዊነት በማዋረድ እንደ ተጣሉ ነገሮች እየወሰደቻቸው ነው በፍልስጤም ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመ ነው የሚል ክስ ሳዑዲ በማስረጃ አቅርባለች።

ፍርድ ቤቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ስልጣን አለው እና አስተያየት የመስጠት ግዴታ አለበት ግን በፍርድ ቤቱ ስልጣን ልክ ተገቢ እርምጃ አልተወሰደም ብላለች ሳዑዲ::

ሳዑዲ አረቢያ እስራኤል የተኩስ አቁም ጥሪዎችን እና የፍርድ ቤቱን ጊዜያዊ እርምጃዎች ችላ ማለቷን ቀጥላለች እንዲሁም በፀጥታው ምክር ቤት ተደጋጋሚ ውግዘት ቢሰነዘርባትም በርካታ የተባበሩት መንግስታትን ውሳኔዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ እየጣሰች ህገ-ወጥ ሰፈራዎችን በማስፋፋት እና ፍልስጤማውያንን ከቤታቸው በማፈናቀል የፍልስጤም ሀገረ መንግስት መመስረት እንዳይቻል እያደረገች ነው የሚል ክስ አቅርባለች።

የሳውዲው ዲፕሎማት ዚያድ አል-አቲያህ ቀጥለውም እስራኤል በፍልስጤማውያን ላይ የምታደርገውን አያያዝ በተመለከተ መሰረታዊ አለማቀፋዊ ግዴታዎቿ ላይ እጅግ አስከፊ የሆነ ጥሰት ፈጽማለች ብለዋል።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት እና ጠቅላላ ጉባኤ ድርጊቱን የሚኮንኑ ውሳኔዎችን ቢያሳልፉም እስራኤል ያንንም ችላ ብላለች ስትል ከሳለች።

እነዚህ ጥሰቶች የፍልስጤም ህዝብ እራሱን የመከላከል መብቱን በተለያዩ ፖሊሲዎች እና አሰራሮች እንዳይጠቀም የሚከለክሉ እርምጃዎችን አስከትሏል

እነዚህም ህገወጥ ሰፈራ፣ ፍልስጤማውያንን ከቤታቸው ማፈናቀል እና የፍልስጤም ንብረት መስረቅን የመሳሰሉ ህገ ወጥ ድርጊቶች ታይተውበታል ብላለች ሳዑዲ።

እስራኤል አሁንም ሕገ-ወጥ ሰፈራዎችን ለመጠበቅ እና ለማስፋት እንዳሰበች አልደበቀችም ስትል ከሳለች ሳዑዲ።

የእስራኤል 2018 ባወጣችው መሰረታዊ ህግ ቅድስት ከተማ እየሩሳሌም ሙሉ በሙሉ የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን በማወጅ ለፍልስጤም ህዝብ የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት ያላትን ንቀት አሳይታለች ብላለች ሳዑዲ።

አልጄሪያዊ የህግ ሊቅ አህመድ ላራባ ሲቀጥል 1948 የተፈጠረው እና የቀጠለው ሁኔታ በእስራኤል በተያዙ የፍልስጤም ግዛቶች ውስጥ የወረራ ጽንሰ-ሀሳብን አላግባብ መጠቀምን ያሳያል ብለዋል።

በዌስት ባንክ የእስራኤል ህጎች እና የታቀዱ ወታደራዊ ወረራዎች ተከታታይ ደረጃዎች የቅኝ ግዛት መጀመሪያን ያመለክታሉም ተብሏል።

በ 2012 እና 2022 መካከል ያለው የሰፈራ እቅድ በአስደናቂ ሁኔታ የዌስት ባንክ ገፅታ ቀይሯል ሰፋሪዎችም ከ 520,000 ወደ 700,000 አድጓል ይህ ወረራ ነው ብላለች አልጀሪያ።

ኔዘርላንድስ ቀጣዩን ክርክር ያቀረበች ሲሆን የህግ ምሁሩ ሬን ለፍበ ክርክራቸውን በፍርድ ቤት ፊት አቅርበዋል.

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተር መሰረት ሁሉም ሰዎች የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት አላቸው። እስራኤል ይህንን መብት ከሚጻረር ተግባር የመታቀብ ግዴታ አለባት ብላለች ኔዘርላንድስ::

የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት በወረራ እና በቅኝ ግዛት ስር ያሉ ህዝቦች እንዲሁም በገለልተኛ መንግስታት ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ተፈፃሚነት ይኖረዋል ብላለችም::

ረጅም ጊዜ የሚቆይ ወረራ ራስን በራስ የመወሰን መርህን ያደናቅፋል እስራኤልም ለአስርተ አመታት በመቆየቷ ይህ ሆኗል ብላለች ኔዘርላንድስ።

የሃይል ተመጣጣኝነት መርህ ከተከበህ ለጦርነት ምላሽ ለመስጠት የውጭ ግዛትን መያዝ ህጋዊ ሊሆን ይችላል ግን አሁን ተመጣጣኝ ሃይል የለም ብላለች ኔዘርላንድ።

እነዚህን መስፈርቶች የማያሟላ ወረራ መሰረቱን ሊያጣ ስለሚችል የኃይል አጠቃቀምን ክልከላ ይጥሳል ተብሏል።

የኔዘርላንድስ ተወካይ ሌፍበር በተሰጡት አስተያየት ስልጣን የያዘው አካል በያዘው ግዛት ውስጥ ያለውን የህዝብ ክፍል ማፈናቀል ወይም ማስተላለፍ የለበትም ይህም በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የሮም ስምምነት መሰረት የጦር ወንጀል ነው ብለዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
mohamed amen shared a
Translation is not possible.

እንዲህ አይነት ቆራጥ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ቢበዙ ኖሮ፤ በረካውም ይበዛ ነበር።

አሁን ላይ ግን በሚያሳዝን ሁኔታ እንኳን ሌላውን በሶላት ወቅት እንዳይገለገል ሊከለክሉ፤ ለራሳቸውም ለሥራ ብለው ከሶላት የሚቀሩ በዝተዋል።

ሳዑዲ ላይ አንድ ደስ የሚለው ነገር፤ አዛን ከተባለ በኋላ ከመስጂድ በሮች ውጭ ያሉ የዱንያዊ ነገሮች በር ይዘጋጋሉ።

*

ሙስሊም ተቋማት በሶላት ወቅት ዘግታችሁ ወደ መስጅድ ሂዱ፤ ለሠራተኞቻችሁም ፍቀዱላቸው። የቂኑ ካለ አላህ በረካውን ያዘንብባችኋል → ኢንሻ አላህ።

||

t.me/MuradTadesse

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
mohamed amen shared a
Translation is not possible.

🌺{ያላገባ ያግባ ያገባም ይጨምር }🔦

🌸 🔦

[አሰከ 4 መብቱ ነው የለውም ክርክር]

[እህቶች ይልመዱ የነብዩን ሱና}

{4 ሴት ላንድ ወንድ ሙሰተሀብ ነው እና}

{የኔ ብቻ እያልሸ ስስት አይግደልሸ}

{አግባ ጨምር በይው አሏህም ይውደድሸ}

{ባሌ ብቻ ሳይሆን ይባላል ባላችን}

{ይህን ነው ያስተማረን ቁርአን ሀድሳችን}

ይድረስ ለሴቶች kkkk

Send as a message
Share on my page
Share in the group
mohamed amen shared a
Translation is not possible.

የሶሻሊስቷ ሀገር ድንቅ ሰው ንግግር

የቬንዙዌላው ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማዱሮ፡ ታላላቅ የጦር መሳሪያ ኩባንያዎች በተለይም የአሜሪካ ኩባንያዎች ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ 32 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ለ"እስራኤል" ሸጠዋል። , "ይህ አረመኔያዊነት ነው."

ማዱሮ፡ “በጋዛ ሰርጥ ላይ ያለው ጦርነት ታሪክ ከዚህ በፊት አይቶት የማያውቅ የአጋንንት ደም መጣጮች የንግድ ጦርነት ነው” ሂትለርን ያስታወሰን ክፋት ነው፡፡

ማዱሮ፡ “ስለ እስራኤል ወንጀሎች መናራችንን እንቀጥላለን፤ በፍፁም ዝም አንልም፣ እና እንደዚህ አይነት አሰቃቂ ወንጀሎች እየተፈፀመብን ዝም ማለት አንችልም።

©Al Mayadeen

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
mohamed amen shared a
Translation is not possible.

#ሰበር

የቱርኩ መሪ ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን፡ "የጋዛ አራጁ ኔታንያሁ፣ የመስፋፋት ሀሳቡ በራማላህ እና ጋዛ ላይ ብቻ የተገደበ እንዳልሆነ በካሜራ ፊት አምኗል።"

"ስለዚህ ዛሬ ጋዛን እና ፍልስጤምን መከላከል ማለት እየሩሳሌም ፣ መካ ፣ መዲና ፣ ደማስቆ ፣ ኢስታንቡል እና ሌሎች እስላማዊ ከተሞችን መከላከል ማለት ነው ።"

#hamas #gaza #qassam #mujahidin #quds #palestine #oic #arableague #resistance #yemen #iran #turkye

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group