UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

أسد أباة يشترون مماتهم يتلفتون لغزوة وقتال

شدت عزائمهم بدين مليكهم مستمسكون به بخير حبال

https://t.me/alaaabobaker

1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔻 المرصد الأورومتوسطي لحقوق الإنسان:

Euro-mediterranean ዩሮ-ሜዲትራኒያን የሰብአዊ መብት ታዛቢ -

🔻ندعو المجتمع الدولي إلى دعم عمل المحكمة الجنائية الدولية في خطوتها المحتملة بإصدار أوامر إلقاء قبض على قيادات أمنية وسياسية إسرائيلية.

🔻 ለእስራኤል ደህንነት እና የፖለቲካ መሪዎች የእስር ማዘዣ በማውጣት የአለም አቀፉ ማህበረሰብ የአለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ስራ እንዲደግፍ እንጠይቃለን።

🔻أوامر إلقاء القبض المحتمل صدورها من الجنائية الدولية تأتي على خلفية الجرائم التي ترتكبها ضد الشعب الفلسطيني على الأرض الفلسطينية المحتلة منذ عام 1967.

🔻በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊሰጥ የሚችለው የእስር ትዕዛዝ እ.ኤ.አ. ከ1967 ጀምሮ በተያዙት የፍልስጤም ግዛቶች በፍልስጤም ህዝብ ላይ የተፈፀመውን ወንጀል መነሻ በማድረግ ነው።

🔻تهدد أوامر القبض كبار المسؤولين الإسرائيليين بما في ذلك رئيس الوزراء "بنيامين نتنياهو"، ووزير الجيش "يوآف غالانت"، ورئيس الأركان العامة "هرتسي هاليفي".

🔻የእስር ትዕዛዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁን፣ የመከላከያ ሚኒስትሩን ዮአቭ ጋላንትን እና የጄኔራል ኢታማዦር ሹም ሄርዚ ሃሌቪን ጨምሮ ከፍተኛ የእስራኤል ባለስልጣናትን ማካተት እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተዋል።

🔻نحذر من أي محاولات لعرقلة سير العدالة في ظل الحديث المتواتر عن حملات ضغط سياسي أطلقتها "إسرائيل" وحلفاء لها، بهدف منع إصدار المحكمة الجنائية أوامر إلقاء القبض على مسؤولين إسرائيليين.

🔻በእስራኤል እና አጋሮቿ በተደጋጋሚ ስለከፈቱት የፖለቲካ ጫና ዘመቻ የወንጀል ችሎት የእስራኤላውያን ባለስልጣናት የእስር ማዘዣ እንዳይሰጥ በማሰብ የፍትህ ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚደረገውን ጥረት እናስጠነቅቃለን። (ብለዋል።)

🔻ينبغي التصدي لأي محاولات لتقويض عمل المحكمة الجنائية الدولية والمس بنزاهتها واستقلاليتها، وعدم السعي إلى إعلاء المصالح السياسية على اعتبارات تحقيق العدالة الدولية.

🔻የአለም አቀፉን የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ስራ ለማዳከም እና ታማኝነቱን እና ነጻነቱን ለመጉዳት የሚደረጉ ሙከራዎች ፊት ለፊት ሊጋፈጡ ይገባል እንጂ አለም አቀፍ ፍትህን ከማስፈን ይልቅ ፖለቲካዊ ጥቅምን ለማስቀደም መሞከር የለበትም። (ብለዋል።)

🔻نستهجن شن حملات تشويه وتحريض من مسؤولين إسرائيليين ضد المحكمة الدولية لردعها عن اتخاذ إجراءات ضدهم.

🔻የእስራኤል ባለስልጣናት በአለም አቀፉ ፍርድ ቤት ላይ እርምጃ እንዳይወስድባቸው የስም ማጥፋት እና የማነሳሳት ዘመቻ መጀመራቸውን አሳዝኖናል። (ብለዋል።)

🔻 نؤكد أهمية قيام المحكمة الجنائية بتحريك تحقيقاتها في ملف الحالة في فلسطين واتخاذ الإجراءات القضائية التي طال انتظارها وإصدار أوامر إلقاء قبض على المسؤولين الإسرائيليين المتورطين بارتكاب الجرائم ومحاكمتهم.

🔻 የወንጀል ፍርድ ቤቱ በፍልስጤም ያለውን ሁኔታ ለመመርመር፣ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን ሂደት መስራቱ፣ የፍትህ ርምጃ መውሰዱ እና ወንጀሎችን በህግ እንዲጠየቁ የእስራኤላውያን ባለስልጣናት የእስር ማዘዣ ማውጣቱ አስፈላጊ መሆኑን አበክረን እንገልፃለን። (ብለዋል።)

🔻هذا الأمر حال تحقق سيمثل خطوة أولى باتجاه تحقيق العدالة الدولية للشعب الفلسطيني، وتعويضا جزئيا عن الظلم التاريخي الذي ما زال يعانى منه وإنهاء حالة الإفلات من العقاب الفعلية التي طالما تمتعت بها "إسرائيل".

🔻ይህ ጉዳይ ከተሳካ ለፍልስጤም ህዝብ አለም አቀፍ ፍትህን ለማስፈን ፣ ለሚደርስባቸው ታሪካዊ ኢፍትሃዊነት ከፊል ካሳ እና ‹እስራኤል› ለረጅም ጊዜ ስትቆይበት የቆየችበት የፍትህ እጦት እንዲቆም የመጀመሪያ እርምጃን ይወክላል። (ብለዋል።)

🔻ندعو المدعي العام للمحكمة الجنائية "كريم خان" إلى اتخاذ القرارات والإجراءات القانونية وفقا لنظام روما الأساسي والقواعد الإجرائية وقواعد الإثبات الخاصة بالمحكمة على أسرع وجه ممكن لغايات المساءلة من أجل الضحايا وحرصاً على السلام والعدل في المنطقة والعالم.

🔻በአካባቢው እና በዓለም ላይ ሰላም እና ፍትህን ለማስፈን የወንጀለኛው ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ ካሪም ካን በሮም ስምምነት እና በፍርድ ቤቱ የስርአት ህግ እና የማስረጃ ህግ መሰረት ህጋዊ ውሳኔዎችን እና ሂደቶችን በተቻለ ፍጥነት ለተጎጂዎች ተጠያቂነት እንዲሰጥ እንጠይቃለን። (ብለዋል።)

ማሳሰቢያ፦ በቅንፍ ያሉት "ብለዋሎች🤣" የእኔ መሆናቼውን ለመግለፅ እወዳለሁ።

https://t.me/ALAQSA_LIVE/51081

Telegram: Contact @ALAQSA_LIVE

Telegram: Contact @ALAQSA_LIVE

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

https://vm.tiktok.com/ZMMPucGke/

ወይ ዘንድሮ አለ ዘፋኙ🤣🤣🤣

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

الإخوان المسلمين والقضية الفل...طينية من الامام حسن البنا وصولا إلي الرئيس محمد مرسي

6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሲርበንም ስናፈጥርም አንርሳቼው እስኪ። አብረን ያረብ እንባብላቼው። ወደ አላህ ሽሹ አይደል የተባልነው።

لازم ألا ننساهم عندما نجوع وعندما نفطر. ونقول معا يارب. ولا ماقيل لنا إلا ففروا إلى الله.

7 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group