UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

የፍልስጤም ጦር ረፋዱን…

አል-ቃሳም ብርጌድ ከካን ዩኒስ ከተማ በስተሰሜን ባለው አቋራጭ ላይ ሁለት የጽዮናውያን መርክቫህ ታንኮችን “በአል-ያሲን 105” መሳሪያ መምታት ችለናል።

አል-ቁድስ ብርጌድ፡- የጠላትን ጦር ስብስብ “በካራም ሻሎም” ቦታ ላይ በድር 1 ሚሳኤል ተጠቅመን መምታት ችለናል፡፡

የጽዮናዊዩ መንግስት በሲቪሎች ላይ ላደረሰው እልቂት ምላሽ አል-ቃሳም ብርጌድ “ቴል አቪቭን” በሚሳኤል ደብድቧል፡፡

የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ሼር በማድረግ ሙስሊሙ ዓለምን የሚመለከቱ መረጃዎችን ያግኙ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Stop NAZI practiece on gaza!!!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

⭕ الإمام أبوبكر الباقلاني والنصارى ⭕

التقى الإمام أبو بكر الباقلاني صاحب (إعجاز القرآن) -رحمه الله- وكان مشهورًا بالمناظرة وقوة الحجّة؛ التقى راهبًا نصرانيًّا.

አቡ በክር አልባቅላኒይ ይህ ሰው ትልቅ ዓሊም ከመሆኑም ባሻገር ክርክር ላይ ሚስተካከለው የለም የሚባልለት ሰው ነው ።

እናላችሁ የሆነ ቀን ይህ ሰው ከአንድ ቄስ ጋር ይገናኙ'ና

⬅ فقال النصراني: أنتم المسلمون عندكم عنصرية؟!

ቄሱ፦"እናንተ ሙስሊሞች ከባድ የሆነ ወገንተኝነት ይታይባችኋል"

⭕ قال الباقلاني: وما ذاك؟!

አቡ በክር፦"እንዴት?"

⬅ قال النصراني: تبيحون لأنفسكم زواج الكتابية -اليهودية أو النصرانية- ولا تبيحون لغيركم الزواج ببناتكم!!

ቄሱ፦ "ምክንያቱም እናንተ ለራሳችሁ ክርስትያን ሴቶችን እና የአይሁድ ሴቶችን ታገባላችሁ፤ ነገር ግን የናንተን ሴቶች ለማንም አሳልፋችሁ አትሰጡም፤ ሀራም ትላላችሁ።"

⭕ قال له الإمام: نحن نتزوج اليهودية لأننا آمنا بموسى، ونتزوج النصرانية لأننا آمنا بعيسى، وأنتم متى ما آمنتم بمحمد زوجناكم بناتنا.

አቡ በክር፦ "አሃ! እኛ እኮ ክርስቲያን ሴቶችን ምናገባው በዒሳ ስለምናምን ነው።

የአይሁድ ሴቶችን ምናገባው ደግሞ በሙሳ ስለምናምን ነው፤ እናንተም በሙሀመድ ካመናችሁ ሴቶቻችንን እንድርላችኋለን።"

💥 فبهت الذي كفر!!

✹•━━━━━━•✹

كان أبو بكر الباقلاني -رحمه الله تعالى- من كبار علماء عصره، فاختاره ملك العراق وأرسله في عام ٣٧١ للهجرة لمناظرة النصارى في القسطنطينية.

አቡ በክር በሂጅራ አቆጣጠር በ371 ላይ ከነበሩ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑለማኦች ይመደብ ስለነበር የግዜው የነበረው የዒራቅ ገዢ አቡ በክርን ወደ ቆስጠንጢንያ በግዜው የሮም ዋና ከተማ ለክርክር ላከው።

عندما سمع ملك الروم بقدوم أبي بكر الباقلاني أمر حاشيته أن يُقَصّروا من طول الباب بحيث يضطر الباقلاني عند الدخول إلى خفض رأسه وجسده كهيئة الركوع فيذلّ أمام ملك الروم وحاشيته!!

የሮሙ ንጉስ የአቡ በክርን መድረስ በሰማ ግዜ ለወታደሮቹ የቤተመንግስቱን በር እንዲያሳጥሩት'ና፤ አቡ በክር ሲገባ አጎብድዶ እንዲጋባ ሁኔታዎችን እንዲያመቻቹ ባዘዛቸው መሰረት ወደ ቤተ መንግስ እሚገባ ሰው ሁሉ ዝቅ ብሎ እንዲገባ በሩን አሳጠሩት።

💥لما حضر الباقلاني عرف الحيلة، فأدار جسمه إلى الخلف وركع ثم دخل من الباب وهو يمشي للوراء جاعلًا قفاه لملك الروم بدلًا من وجهه!!

አቡ በክርም ቤተ መንግስት ደርሶ ሊገባ ሲል በሩ አጥሮ ተመለከተ'ና የተሸረበውን ሴራ በመረዳት ፊቱን አዞሮ፤ ወደ ኋላ በማጎብደድ ለንጉሱ ፊት ቂጡን ሰጥቶ ገባ።

💥هنا علم الملك أنه إمام داهية!!

ይህን ግዜ ንጉሱ የአቡ በክርን ከባድነት ተገነዘበ።

دخل الباقلاني فحياهم ولم يسلم عليهم (لنهي الرسول -صلى الله عليه وسلم- عن ابتداء أهل الكتاب بالتسليم).

አቡ በክር ከገባ በኋላ ከንጉሱ ዙርያ የተሰለፉትን ቄሶችን ሲያይ እንኳን ደህና ቆያችሁኝ አይነት ነገር አላቸው [ሸሪዓው ሰላምታን ግን አላቀረበም ለምን አህለል ኪታብ ስለነበሩ]።

⭕ ثم التفت إلى الراهب الأكبر وقال له: كيف حالكم وكيف الأهل والأولاد؟

ከዝያም ወደ ዋናው ቄሳቸው ዞር ብሎ፦ "እንዴት ነህ? ቤተሰብ ልጆች እንዴን ናቸው?" አለው።

⬅ غضب ملك الروم وقال: ألم تعلم بأن رهباننا لا يتزوّجون ولا ينجبون الأطفال؟!

ይህን ሲሰማ ንጉሱ እጅግ በመቆጣት "ቄሳችንን እንደማይጋቡ እና እንደማይዋለዱ እያወቅክ እንዴት እንዲህ አይነት ጥያቄ ትጠይቃለህ?" አለው።

⭕ فقال أبو بكر: الله أكبر!! تُنَزّهون رهبانكم عن الزواج والإنجاب، ثم تتهمون ربكم بأنه تزوج مريم وأنجب عيسى؟!

አቡ በክርም፦ "አላሁ አክበር !

ቄሶቻችሁን ልጅ ከመውለድ እና ሚስት ከማግባት እያጥራራችሁ ለአላህ ግን የመርየም ልጅ የሆነውን ዒሳን ልጁ ነው በማለት ትቀጥፋላችሁ" አለው።

⬅ فزاد غضب الملك، ثم قال الملك -بكل وقاحة-: فما قولك فيما فعلت عائشة؟!

የንጉሱ ንዴት እየጨመረ በንቀት ተውጦ፦ "ዓኢሻ ስለፈፀመችው ቅጥፈት ምን ትላለህ" አለው።

⭕ قال أبو بكر: إن كانت عائشة -رضي الله عنها- قد اتهمت (اتهمها المنافقون) فإن مريم قد أتهمت أيضًا (اتهمها اليهود) وكلتاهما طاهرة، ولكن عائشة تزوجت ولم تنجب، أمّا مريم فقد أنجبت بلا زواج!!

አቡ በክርም፦ "ዓኢሻ ባልሰራችው ያወሩባት ሙናፊቆች ናቸው።

መርየምም ባልሰራችው ያወሩባት የሁዶች ናቸው፤ ሁለቱም ግን ንፁሃን ናቸው።

☞ መርየም ደግሞ ትዳር አልያዘችም ፤ ግን ወልዳለች። ታዲያ ማን ናት እስቲ ከሁለቱ ለጭፍን ወቀሳ ቅርብ የሆነችው።

⁉ فأيهما تكون أولى بالتهمة الباطلة وحاشاهما -رضي الله عنهما-؟!

☞ እውነት እናውራ ካልን ዓኢሻ ትዳር ይዛለች ግን በውሸት ቢቀጠፍባትም አልወለደችም።

ሁለቱም ንፁሃን እንስቶች

ናቸው" አለ።

💥 فجن جنون الملك!

⬅ قال الملك: هل كان نبيكم يغزو؟!

ንጉሱ ብስጭቱ ጨመረ እና፦ "ነብያችሁ ለጦርነት ይዘምት ነበር?" አለው።

⭕ قال أبو بكر: نعم.

አቡ በክርም፦ "አዎን" አለ።

⬅ قال الملك: فهل كان يقاتل في المقدمة؟!

ንጉሱም፦ "በጦርነት ሰዐት ፊት ለፊት ገብቶ ይጋፈጥ ነበር?" አለው።

⭕ قال أبو بكر: نعم.

አቡ በክርም፦ "አዎን" አለው።

⬅ قال الملك: فهل كان ينتصر؟!

ንጉሱም፦ "ድልን ይቀዳጅ ነበር?" አለው።

⭕ قال أبو بكر: نعم.

አቡ በክርም፦ "አዎን" አለው።

⬅ قال الملك: فهل كان يُهزَم؟!

ንጉሱም፦ "ይሸነፍስ ነበር?" አለው።

⭕ قال أبو بكر: نعم.

አቡ በክርም፦ "አዎን" አለው።

⬅ قال الملك: عجيب! نبيٌّ ويُهزّم؟!

ንጉሱም፦ "ይገርማል! ነቢይ ይሸነፋል እንዴ?" አለ።

⭕ فقال أبو بكر: أإله ويُصلَب؟!

አቡ በክርም፦ "ይገርማል!

ጌታ ይሰቀላል እንዴ?" ብሎ ክርክሩን አሳመረለት።

💥 فَبُهِتَ الذي كفر!!

📚 المصدر: تاريخ بغداد للخطيب البغدادي (5 / 379)

https://t.me/kesunah

Telegram: Contact @kesunah

Telegram: Contact @kesunah

? በአላህ ፍቃድ ይህ ቻናል ከሰለፎች መንገድ ስላፈነገጡ ፊርቃዎች እና ስለ አንዳንድ ሙለቢስ ስለሆኑ ሰዎች ለሰው ልጆች በመረጃ የሚገለፅበት ቻናል ነው። ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ??? ↪️ https://telegram.me/Kesunah
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንብቡ እንግዲህ ከዛ ግን አስተያየታችሁን አትንፈጉን 🙏🙏

ስለምን ከበደን...

ከእለታት አንድ ቀን...

የ ምእመናን እናት አኢሸቱል ኩብራ,

ነብዬን አይታቸው....

በደስታ ተሞልተው ፊታቸው ሲያበራ...

ደስታዎን አየሁኝ አንቱ ያላህ ወዳጅ,

እስቲ ዱዓ አርጉልኝ ድልን እንድቀዳጅ...

ስኬታማ እንድሆን በሁለቱም ዓለም,

ካንቱ ዱዓ በላይ ደጋፊ ኃይል የለም...

ብላ በትህትና ጥያቄ አቀረበች,

የአይኖቹአን ማረፊያ በስስት እያየች...

ታላቁ ነብይም ዱዓ አደረጉላት,

አላህ ሆይ ጌታዬ ለአኢሻ ማራት,

ወንጀሏን በሞላ...

በሁለቱም ዓለም ሚስቴን ደስ እንዲላት,

በድብቅም በግልፅ የፈፀመችውን,

በወንጀል መዝገቧ ያስቀደመችውን...

ወንጀሏን በሙሉ ማርልኝ ጌታዬ,

በርሷ ውስጥ አለና ሳቅ እና ደስታዬ...

ዱዓውን ስትሰማ የምእመናን እናት,

ደስታዋ ገንፍሎ ጮቤ አስረገጣት...

በደስታ ሰከረች ሳቀች ፈነደቀች,

በደስታዋ ብዛት ጭኗ ላይ ወደቀች...

አንቺ አኢሻ ሆይ እንዲህ ያስደሰተሽ,

ዱዓየ ነው እንዴ ጮቤ ያስረገጠሽ,

ብለው ቢጠይቁአት አኢሻ መለሰች...

እንዴት አልደሰት እንዴትስ አልፈንድቅ,

በአንቱ ዱዓ ጉልበት ከጀሃነም ስርቅ...

እንዴት አይኖር ስኬት...

እንዴት አይኖር ደስታ,

አንቱ ዱዓ አድርገው...

የዱዓው ተቀባይ ሆኖ ያንቱ ጌታ...

እንግዲህ ይግረምሽ ውዷ ባለቤቴ,

ለትልቅ ትንሹ ለሁሉም ኡመቴ,

ይሄ ነው ዱዓየ በአምስቱም ሰላቴ...

ብለው ተናገሩ...

ሀቢቡ ረሱሉ...

ጉድ አትልም? ወንድም...

አትገረሚም ወይ ውዲቷ እህቴ,

ለኚህ ታላቅ ነብይ ይሰዋ ሕይወቴ,

ፊዳ ይሁን ለርሳቸው ደም እና አጥንቴ...

በቀን አምስት ጊዜ...

በየ ሰላታቸው በዱዓ እያወሱን,

በዱዓቸው ብርታት...

በወደቅን ጊዜ ደግፈው እያነሱን...

ሱናቸውን መኖር ያዘዙትን መስራት,

ስለምን ከበደን ስማቸውን ማውሳት...

ሱናቸውን ማክበር እንደዞሩት መዞር,

ስለምን ከበደን እንደርሳቸው መኖር...

ጥዋት ማታ እያነሱን በውዱ ዱዓቸው,

ምን ያህል ጠፍተን ነው,

እኚን ታላቅ ነብይ ዛሬ የረሳናቸው...

አላህ ይመልሰን ወደመንገዳቸው,

በፍቃዱ ይጥቀመን በያኔው ዱዓቸው,

ጠንካራ ያድርገን ያፅናን በሱናቸው...

ሰለላሁ አለይህ ወሰለም ♥️♥️

አሚንን ♥️♥️

Send as a message
Share on my page
Share in the group
keyrudin kedir is feeling In love
5 month Translate
Translation is not possible.

غزة❤❤❤

Send as a message
Share on my page
Share in the group