UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ثوابت على درب الجهاد لفضيلة الشيخ المجاهد ابو محمد يوسف العييري تقبله الله

\\ሶዋቢት ዐላ ደርቢል ጂሃድ//

\\ምዕራፍ አንድ ክፍል 2 //

አቡ ሁረይራ እንዳወጉት አምር ቢን ዑቀይሽ ከኢስላም በፊት ገንዘብ አራጣ አበድሮ ነበር ገንዘቡን እስከሚቀበል ወደኢስላም መግባቱ ደስ አላለውም፡፡ የኡሑድ ጦርነት ቀን መጣና "የታሉ የአጎቶቼ ልጆች?" ሲል ጠየቀ፡፡ "ኡሑድ ናቸው" ተባለ፡፡ "እከሌና እከሌስ የታሉ?" ቀጠለ፡፡ እነሱም ኡሑድ ናቸው" አሉት እንደገናም "እከሌና እከሌስ" ብሎ ሲል እንደዛው መለሱለት፡፡ ከዚህ በኋላ የብረት ጡሩሩን ለበሰና ፈረሱ ጀርባ ላይ ወጣ፡፡ ዘመዶቹ ይገኛሉ ወደተባለበት ወደ ኡሑድ የጦር ግንባር ጋለበ፡፡ ሙስሊሞች ሲያዩት "ተው! ወደዛ ራቅ" አሉት፡፡ "ሠልምያለሁ" አላቸው፡፡ በጽኑ እስከሚቆስል ድረስ ተዋጋ ወደቤተሰቦቹ ቁስለኛ ሆኖ ተወሰደ፡፡ ሠዕድ ቢን ሙዓዝ ወደ እህቱ ዘንድ መጣና "እስኪ ጠይቂው ስለወገኖቹ /ለነሱ ሲል ተቆጥቶ/ ወይስ አላህን ብሎ ተቆጥቶ ነው የተዋጋው?" አላት፡፡ ዑቀይሽ እራሱ ተናገረ፡፡"ለአላህና ለመልዕክተኛው ስል ተናድጄ ነው" አለ፡፡ በዚሁ ሞተና ጀነት ገባ፡፡ ግን አንድም ሶላት ለአላህ ሰግዶ አያውቅም ነበር፡፡ ከጂሃድ በፊት ተርቢያ ያስፈልጋል እንደሚሉት የዘመኑ ምክንያት ፈላጊዎች ቢሆን ኖሮ ዑቀይሽ ሠልምያለሁ ሲል ነቢዩ ተርቢያ አድርገህ ና ‘ወደጂሃድ ከመግባትህ በፊት’ ማለት ነበረባቸው፡፡ ሒድና ቁርኣንና ሐዲስ አጥና አላሉትም፡፡ እኮ እንነጋገር! ሠልምያለሁ ብሎ ሲል ነቢዩ /ሰዐወ/ ሒድና ቁርኣንና ሐዲስ አጥና ብለውት ነበር እንዴ? ዑቀይሽ ሌላ ያደረገው አንዳች ነገር የለም፡፡ ለአላህ ሲል ተዋጋ፡፡ ሸሂድ ሆኖ ሞተ፡፡ ይኸው ነው፡፡ አንድ ሙስሊም በላቀ ተግባሩ ሊያገኝ የተገባውን ከፍተኛ ደረጃ አገኘ፡፡

ተርቢያ ከተባለ ከአይሁድ የባሰ ተርቢያ የተገባውስ ማን ነበር? ሙስሊሞች ከጂሃድ በፊት ብዙ ተርቢያ ያስፈልጋቸዋል የሚሉ ሰዎች አሉ፡፡ ሲሆን ግን የሁዲ ነበር ብዙ ተርቢያ የሚያስፈልገው፡፡ ግን ደሞ ቡኸይሪቅ የተባለ የሁዲ በኡሑድ ጦርነት ላይ ሠልሞ እዛው ተዋግቶ ሸሂድ ሊሆን ችሏል ምክንያቱም ነቢዩ /ሰዐወ/ "ቡኸይሪቅ የአይሁዶች ምርጥ ሰው ነው" ሲሉ መሥክረውለታልና፡፡ የተጠናከረ የመንፈሳዊ ሥልጠና ኮርስ ወስዶ ግን አልነበረም፡፡ ነቢዩ ሰዐወ/ የአይሁድ ምርጡ ሰው ብለው ያሉት በጦር ሜዳ ተፋልሞ የሸሂድ አሟሟት ስለሞተ ብቻ ነበር፡፡ ይሔ ማለት ግን ለተርቢያ ዝቅተኛ ግምት እየተሰጠ እንዳይመስል፡፡ እያልን ያለነው - ተርቢያ ለጂሃድ የግዴታ መሟላት ያለበት ነገር ነው የሚባል ከሆነ በተጨባጭ አስፈላጊነቱ አይታየንም ነው፡፡

እንግዲህ እውነቱ እንደዚህ ከሆነ ለምንድነው ታዲያ ብዙ ሙስሊሞች ከጂሃድ በፊት ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉት? ምክንያቱን ምንም ነገር ከርሱ የማይሰወረው ጌታ አላህ ሲገልጸው "ከሐዲያንን መጋደል የምትጠሉት ነገር ቢሆንም በናንተ ላይ ተፃፈባችሁ" ብሏል፡፡ ይኸው ነው ምክንያቱ፡፡ ሰዎች ጦርነትን ይጠላሉ፡፡ እናም እንደምንም ብለው ከጂሃድ ሠልፍ የሚቀሩበትን ሰበብ ይፈጥራሉ፡፡ ቅድሚያ ተርቢያ ሊኖረን ይገባል ይላሉ፡፡ ውሸታሞች! በሉዋቸው፡፡ የጠላትን ኃይል ከመጠን በላይ አግዝፎ የማየትም ነገር አለ፡፡ ሁሉም ግን ሰው በመሆን ፍጥረታችን ውስጥ ተደብቆ ያለ ፀባይ ነው፡፡ ፊጥራችን ነው፡፡ አላህ ነው ያለው፡፡ የጦርነት እውነታ ለብዙ ሰዎች የሚመች አይደለም፡፡ አላህ ግን ይሔን ፀባይ የሚያክምበት ጥበብ አለው

፡፡1 የትኛዋም ነፍስ ብትኾን ከተፃፈላት ቀነ ቀጠሮ መቅደምም ሆነ መዘግየት እንደማትችል ተናግሯል፡፡ በተረፈ ግን ተርቢያ ከዝግጅትና ከጦር ትምህርት ጋር መምታታት የለበትም፡፡ 1.በአላህና የተርጓሚውበረሡል ጥቆማ፡ በታዘዝነው በዚህ ነጥብ ዙሪያመሠረት "የሕይወትን በውጊያየሞትንመስክ ትርጉምብቁ ሆኖ የለወጠ ጉዳይ" በሚል ርዕስ በአብደላ መንሱር የቀረበውን መጽሐፍ መመልከቱ ይበጃል፡፡ ለመገኘት የጦር መሣሪያ አጠቃቀምና የጦር ትምህርት የግዴታ ነው ይኸውም በግል አልያም በተለያዩ አጋጣሚዎች ይበልጡን ደግሞ በጂሃድ ልዩ ወታደራዊ ማሠልጠኛዎች /ሙዓስከራት ኹሱሲያት/ የሚሰጥ ሲሆን ከጂሃድ በፊት ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉ ወገኖች ግን ለዝግጅቱም ጭምር ነው ቅድሚያ ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉት፡፡ አንዳንድ ዑለሞች በሰላሑዲን ዘመን በዕውቁ ጦር መሪ በሰላሑዲን አልአዩቢ ዘመን ነበር፡፡ ጦር ሠራዊቱን ለማጠናከር ወዶ ዘማቾችን ጠራ የተወሰኑ ሹዩኽና ደረሶቻቸው ለጥሪው ምላሽ ሰጡ፡፡ ጦር ሠፈር ተገኙ፡፡ ወዲያው ግን መስቀላውያን ከመላው አውሮጳ መጠነ ሰፊ ጦር የማሰባሰባቸው ወሬ ተሰማ፡፡ በዛን ጊዜዎቹ ታላላቅ ንጉሶች የተመሩ ሶስት ግዙፍ ክፍለ ጦሮች ተሰልፈዋል ተባለ፡፡ ንጉሶቹ ልበ-አንበሳው ሪቻርድ፣ የፈረንሳዩ ፊሊፕ እና ፍሬድሪክ የጀርመኑ ነበሩ፡፡ ፍሬድሪክ በተለይ በራሱ ብቻ የሚመራው 300,000 ጦር ነበረው፡፡ዑለሞቹ ይሔን ወሬ ሲሰሙ ጦሩን እየጣሉ መጡ… በመሠረቱ ግን እነዚህ ዑለሞች የመጣው ቢመጣ መዋጋት እንደነበረባቸው አላጡትም፡፡ ድንጋጌውንም በተመለከተ ዕውቀቱ ነበራቸው፡፡ ይሁንና ስለድንጋጌው ዕውቀቱ ስላለህ ብቻ ትዋጋለህ ማለት አይደለም፡፡ አላህ እንዲህ ይላል

وَاتْلُ عَلَیْھِمْ نَبَأَ الَّذِي آتَیْنَاهُ آیَاتِنَا فَانْسَلَخَ مِنْھَا فَأَتْبَعَھُ الشَّیْطَانُ فَكَانَ مِنَ الْغَاوِینَ (175:7(

وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَاهُ بِھَا وَلَكِنَّھُ أَخْلَدَ إِلَى الْأَرْضِ وَاتَّبَعَ ھَوَاهُۚ فَمَثَلُھُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِنْ تَحْمِلْ عَلَیْھِ

یَلْھَثْ أَوْ تَتْرُكْھُ یَلْھَثْۚ ذَلِكَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِینَ كَذَّبُوا بِآیَاتِنَاۚ فَاقْصُصِ الْقَصَصَ لَعَلَّھُمْ یَتَفَكَّرُونَ

7:176)

"የዚያንም ታአምራታችንን የላክንበትና ችላ ብሎ ያለፈውን፣ ሰይጣንም ያስከተለውን ከጠማሞቹም የሆነውን ሰው ወሬ በነሱ ላይ አንብብላቸው፡፡ በሻንም ኖሮ በርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፣ እርሱ ግን ወደምድር ተዘነበለ፣ ፍላጎቱንም ተከተለ፣ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ፣ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ውሻ ነው፡፡ ይህ የነዚያ ባንቀጾቻችን ያስተባበሉ ሕዝቦች ምሣሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተረክላቸው"(አዕራፍ፡ 175-76)

ይሔ ታሪክ ዕውቀቱ እያለው ሳይሠራበት ስለቀረው ዐዋቂ ሰው የተነገረ ነው፡፡ ለምን ሳይሠራበት ቀረ አላህ /ሱወ/ "እርሱ ግን ወደምድር ተዘነበለ፣ ፍላጎቱንም ተከተለ" ብሏል፡፡ አላህ ይህን ሰው በውሻ መስሎታል፡፡ እናም ዕውቀት መኖሩ ብቻ ለመዳን ብቁ አያደርግም፡፡ ልትሠራበት ይገባል፡፡ ብዙ ሰዎች ይሄን ወይም ያንን ጉዳይ ለመፈጸም የሚያስችል ፈትዋ /ፈቃደ - ሊቅ አልተሰጠም የሚል አቋም ይይዙና ከድርጊት ይታቀባሉ፡፡ ነገር ግን ይሔን መሰሉ ዝንባሌ ከፍርዱ ቀን ተጠያቂነት አያድንም፡፡ ነገሩ እውነት እስከሆነ ድረስ ሊቃውንቱ ሠሩበትም አልሠሩበትም አንተ ልትሠራበት ነው የታዘዝከው፡፡

ይቀጥላል ኢንሻአላህ____----___

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ثوابت على درب الجهاد لفضيلة الشيخ المجاهد ابو محمد يوسف العييري تقبله الله

\\ሶዋቢት ዐላ ደርቢል ጂሃድ//

\\ምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ//

1. ቋሚ ድንጋጌ አንድ

ጂሃድ እስከ ዕለተ ቂያማ ይቀጥላል

አልጂሃድ ማዲ ኢላ ቂያሚ ሠዐህ

እነሆ መላው ዓለም ከኢስላም የአምልኮ ተግባራት /ሻዒረቲን ሚን ሸኣዒሪል ኢስላም/ አንዱ በሆነው ጂሃድ ላይ ጣቱን ቀስሯል፡፡ ብዙ ሀገራት፣ በተለይም ኃያላኑ ያልከፈቱበት ግንባር የለም፡፡ በሐይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ መስኮች፣ ሚዲያና ብዙኃን ድርጅቶች ሁሉም ጂሃድ ፊ ሠቢሊላን

ለመዋጋት መጠናከሪያ መሬቶች ከሆኑ ሰነበቱ፡፡ ከሐይማኖታዊ መጠናከር አንፃር በዋናነት ባላሰለሠ ጥረት አሜሪካና እስራኤል ኃይማኖታዊ ግቡ የመሲሁ መምጣት ለሆነው ለአይሁድ መንግሥት እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ ከፖለቲካዊ መጠናከር አንፃር ደግሞ መላው የዓለማችን የዲፕሎማሲ ጥረት ትኩረቱን ያሳረፈው "ኢስላማዊ ሽብርተኝነትን" ስለመዋጋት ጉዳይ ሆኗል፡፡ እያንዳንዱ መንግስት ሙስሊም የሆነውም፣ ሙስሊም። ያልሆነውም፣ ሁሉም በጋራ እስልምናን በተለይም ጂሃዱን ለመዋጋት የበኩሉን መወጣት ይዟል፡፡ በሚዲያው ግንባር ሐይማኖትንና ሕይወትን የሚያራክሰው ሌላው ድርጊታቸው ሳያንስ የኢስላምን ገጽታ ሆን ተብሎ በተጠና ስልት ከማጉደፍ አኳያ ብዙኃኑን ሕዝብ እስከማደናገር የደረሰ ውጤታማ ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ በዚህ ወይም በዚያኛው ሀገር የኢስላምን መልካም ሥም ለማጉደፍ ከመሬት እያነሱ የማይለጥፉበት ጉድፍ የለም፡፡

እስልምና ከላይ በተወረደ መጽሐፉና በነቢዩ አስተምህሮ። ጽኑ ምሽግ ውስጥ ተጠብቆ ያለ ቢሆንም ፈርጀ ብዙ የሆነው የአጥፊዎች ድርጊት ተከታዩን ሙስሊም ሰለባ ማድረጉ ግን አልቀረም፡፡ ሐቁ እንዲህ ሆኖ ሳለ አማኙን ሕብረተሰብ ከጂሃድ አቅቦ የያዘው ነገር ምንድነው ታዲያ ተብሎ ሲጠየቅ ቅድሚያ የሚነሳው የተርቢያ ጥያቄ ነው፡፡ ይሁንና ከጂሃድ በፊት ተርቢያ የመኖር አለመኖሩ ጉዳይ ዋጋ እንዳለው ምክንያት ሊቀርብ ይችላል ወይ ነው ጥያቄው? ያን ያህል ሊካበድና አላፈናፍን እስከሚል ድረስ መነሳትስ አለበት ወይ? እውን ከጂሃድ በፊት ተርቢያ አሳማኝነት አለውን? አሏህ እንዲህ ይላል

كُتِبَ عَلَیْكُمُ الْقِتَالُ وَھُوَ كُرْهٌ لَكُمْۖ وَعَسَى أَنْ تَكْرَھُوا شَیْئًا وَھُوَ خَیْرٌ لَكُمْۖ وَعَسَى أَنْ تُحِبُّوا شَیْئًا وَھُوَ شَرٌّ لَكُمْۗ وَاللَّھُ یَعْلَمُ وَأَنْتُمْ لَا تَعْلَمُونَ (216:2

"ከሐዲያንን መጋደል የምትጠሉት ነገር ቢሆንም በናንተ ላይ ተፃፈባችሁ፣ አንድን ነገር ምናልባት ትወዱት ይሆናል፣ እሱ ግን ለናንተ መጥፎ ነው፡፡ አላህም /ይበጃችሁ የቱ እንደሁ/ ያውቃል፣ እናንተ ግን አታውቁም"(በቀራህ፡ 216)

ይሔ አንቀጽ የውጊያ ግዳጅ ነው ያዘለው፡፡ ሙስሊሞች እንዲዋጉ ትዕዛዝ እየሰጠ ነው ይሁንና ብዙ ሙስሊሞች እንዲሁም ኢስላማዊ ጀማኣዎች ወደጂሃድ ከመግባታችን በፊት ተርቢያ ሊኖረን ይገባል ይላሉ ሐሣባቸውን አውጥተውሲያንሸራሽሩ የሚያቀርቡት ምክንያት ተርቢያ ለጂሃድ ቅድሚያ መሟላት ያለበት ነገር ነው የሚል ሲሆን ያለተርቢያ ጂሃድ ማድረግ አትችልም ነው የሚሉ፡፡ በሌላ አነጋገር ተርቢያ ከጂሃድ በፊት ዋጂብ ነው እያሉ ናቸው፡፡ ሌሎች በተራቸው ይነሡና "የምንገኘው በመካ ወቅት ውስጥ ስለሆነ ምንም ዓይነት ውጊያ አያስፈልግም" ሲሉ ይደመጣሉ፡፡ ነገር ግን ይሔ ሁሉ አባባል የቱን ያህል ተቀባይነት አለው? እውን ጂሃድ ፊ ሠቢሊላን

ማዘግየት ቅቡል የሆነ ምክንያትስ ይኖራል እኮ እንዴት ….?

ለአረዳድ እንዲቀል የጥያቄውን አቀራረብ እንቀይረው፡፡ አንድ ሰው አላህ ወፍቆት በረመዳን ሰለመ እንበል፡፡ ፆሙን ከመጀመሩ በፊት ተርቢያ አድርገህ መምጣት አለብህ ሊሰኝ ነው ይህ ሰው? ወይስ ደሞ እኛ በመካ ወቅት ውስጥ ነውና የምንገኘው ጨርሶ ልትፆም አይገባህም ትሉታላችሁ? የፆም ድንጋጌ የተሰጠው ከኑቡዋ አስራ አምስት በኋላ መሆኑን ታሳቢ በማድረግ፡፡ ከዛ በፊት በረመዳን ትበላለህ ትጠጣለህ፡፡ ምንም አትፆምም፡፡ ግና አስራ አምስቱ ዓመታት ሲጠናቀቁ ሲያም ለመጀመር በቂ ተርቢያ አድርገሐልና ጀምር ዓይነት አባባል ማነው የሚል? ሹፈት ካልሆነ በስተቀር፡፡ እና ታዲያ ለምንድነው ይሔንኑ አባባል ለጂሃድ ፊ ሠቢሊላህ ሲሆን የምንጠቀመው? ምኑ ላይ ነው ልዩነቱ? ለጂሃድና ለሲያም የተሰጠው ትዕዛዝ በተመሳሳይ ይዘት የቀረበ መሆኑ ግልጽ እየታየ፡፡

ኩቲበ ዐለይኩም ሲያሙ2

ፆም በናንተ ላይ ተፃፈ

ኩቲበ ዐለይኩም ቂታሉ3

መጋደል በናንተ ላይ ተፃፈ

ሁለቱም አንቀጾች የሡራ አልበቀራህ አካል ናቸው፡፡ “ፆም በናንተ ላይ ተፃፈ ‘መጋደል በናንተ ላይ ተፃፈ’ " እና ግን እንዴት ብለን ነው ሁለቱን ለየቅል የምናያቸው? በመሠረቱ ሲያም ከጂሃድ ፊ ሠቢሊላህ በኋላ ነበር የታዘዘው፡፡ የሲያም ትዕዛዝ ከኑቡዋ 15 ዓመት በኋላ ሲመጣ የጂሃድ ትዕዛዝ ግን ከኑቡዋ 13 ዓመት በኋላ ነበር የመጣው የሁለት ዓመት ልዩነት ነበራቸው፡፡ እና ግን እየተባለ ካለው አንፃር ካየነው ሰዎች ፆምን ከመጀመራቸው በፊት ተርቢያ እንዲያደርጉ መንገር ይኖርብናል ማለት ነው፡፡ ሐቁ ግን ይሔ አይደለም፡፡ እንግዲያውስ እንዴት ብለን ነው እኛ ከጂሃድ በፊት ተርቢያ የምናዘው ነቢዩ /ﷺ/ ጨርሶ ያላደረጉትን ነገር? አንድ ሰው እስልምናን ሲቀበል በል ወደ ሹይኽ ዘንድ ሂድና ተማር ትምህርት፡፡ ከዛ በኋላ ጂሃድ ታደርጋለህ ለማን አሉና ነው? ወይስ ደሞ ዐረብኛ መማር አልያም ባህር ማዶ ሔደህ እስልምናን ተምረህ ትመጣለህ ጂሃድ ከማድረግህ በፊት ብለውስ ነበር እንዴ? ታሪኩ የሚያሳየው በተቃራኒው ነው፡፡

ይቀጥላል ኢንሻአላህ__---_

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

[[[ የትኛው ስራ ነው በላጩ ]]]

{ በባህር ዳርቻ አንድ ለሊትን(በአላህ መንገድ ላይ) መጠበቅ አንድ ሰው በቤተሰቡ ውስጥ ለአንድሺ ቀናቶች ከሚሰራው(ኢባዳ) በላጭ ነው} በሚለው ሀዲስ ላይ ኢብን ተይሚያህ ረሂመሁላህ እንዲህ ተብሎ ተጠይቀው መልሰዋል

ጠያቂ፦ በመካ በበይተል መቅዲስ እና በመዲነተ ነበዊያ በኢባዳ ኒያ እና ከአላህ ጋር ለመገናኘት በዛ ከመሆን እና በደሚይጣ(በግብፅ የሚገኝ ከተማ) ፣ በእክንድሪያ(ግብፅ የሚገኝ ከተማ) እና በጠራቡለስ(ትሪፓሊ) በሪባጥ ኒያ ከመቀመጥ ከሁለቱ የትኛው በላጭ ነው?

መልስ፦ በሙስሊም ጦር ቦታዎች እንደ ሻም እና ግብፅ ጦር ቦታዎች (በሪባጥ) መቆም ሶስቱን መስጂዶች ከመጎብኘት ይበልጣል።

በዚህም ላይ በእውቀት ባለቤቶች መካከል ልዩነት ስለመኖሩ አላቅም። ይህንን ያስቀመጠ አንድም አኢማ የለም።

በዚህም ሪባጥ ከጅሀድ ክፍል ውስጥ አንዱ ሲሆን ጉብኝቱ ደግሞ ዋና አላማው በሀጅ ጉዳይ ላይ ነው። አላህ እንዳለው

[ ካእባ ጎብኚዎችን ማጠጣት እና የተከበረውን መስጂድ መስራትን በአላህና በመጨረሻው ቀን እንዳመነና በአላህ መንገድ እንደታገለ ሰው(እምነትና ትግል) አደረጋችሁን? አላህ ዘንድ አይስተካከሉም]

በሰሂህ እንደመጣው የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም የትኛው ስራ ነው በላጩ ተብለው ተጠይቀው እሳቸውም "በአላህና በመልእክተኛው ማመን" አሉ ከዛስ ሲባሉ "ጅሀድ ፊሰቢሊላህ" አሉ ከዛስ ሲባሉ"ሀጅ መብሩር" አሉ።

በሌላ ዘገባ [ በአላህ መንገድ ላይ ዘመቻ መውጣት ከሰባት ሀጆች የበለጠ ነው] ብለዋል።

ሙስሊም በሰሂሀቸው ላይ ባስቀመጡት ከሰልማን አልፋሪሲ በተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፦

[ በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ የአንድ ቀንና የአንድ ለሊት ጥበቃ ከአንድ ወር ፃምና ለይል መቆም የተሻለ ነው። ቢሞት(ሙራቢጥ ሆኖ እያለ ሪባጥ ላይ ቢገደል) ሲሰራ በነበረው መልካም ነገር ሁሉ ምንዳ ማግኘቱን ይቀጥላል። ለቤተሰቡ ሲመጣለት የነበረው ሪዝቅም አይቋረጥበትም። ከቀብር ውስጥ ፈታኞችም ይጠበቃል ]

ከኡስማን በተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል [ በአላህ መንገድ ላይ አንድ ቀን ሪባጥ ማድረግ በሌላ ቦታ ከሚደረግ አንድ ሺ ቀን በላጭ ነው ]

ይህንንም ንግግር ኡስማን ረዲየላሁ አንሁ ሱናውን ለማድረስ ሲለ በአላህ መልእክተኛ ሚንበር ላይ ተናግረውታል

አቡ ሁረይራም እንዲህ ብለዋል፦[ በአላህ መንገድ ላይ አንድ ለሊትን ሪባጥ ማድረግ ሀጀረል አስወድ ጋር ለይለተል ቀድርን ከመቆም እኔ ዘንድ የበለጠ ነው]

የሪባጥ እና በአላህ መንገድ ላይ ጥበቃ የማድረግ ፈድሎች ብዙ ናቸው ይህ ወረቀት አይበቃውም። አላሁ አእለም

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🌴ኢማሙ ኢብኑል ቀይም ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-

አንድ ሙእሚን አማኝ ወንድሙ ላይ በደረሰው መሰናከል የተነሳ ልክ እራሱ ላይ እንደደረሰው ሊሰማውና ሊያመው ይገባል  ሷሊሆች በወንድማቸው መሰናክል ልክ በራሳቸው ላይ እንደደረሰው ያህል ይሰማቸውና ያዝኑ ነበረ በአማኝ ወንድሙ ላይ በሚደርሰው መሰናክል መሳቅ የአማኝ ባህሪ አይደለምና።

        📚مدارج السالكين

═════ ❁✿ ═

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንድ የሙናፊቅ ባህሪ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن ماتَ ولَمْ يَغْزُ، ولَمْ يُحَدِّثْ به نَفْسَهُ، ماتَ على شُعْبَةٍ مِن نِفاقٍ﴾

“በአላህ መንገድ ሳይታገል ወይም ይህን ለማድረግ ሳያስብ የሞተ ሰው። በውስጡ አንድ የሙናፊቅ ባህሪ ይዞ ይሞታል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1910

Send as a message
Share on my page
Share in the group