Табасаранан алхьа кха дац.

ثوابت على درب الجهاد لفضيلة الشيخ المجاهد ابو محمد يوسف العييري تقبله الله

\\ሶዋቢት ዐላ ደርቢል ጂሃድ//

\\ምዕራፍ አንድ ክፍል 2 //

አቡ ሁረይራ እንዳወጉት አምር ቢን ዑቀይሽ ከኢስላም በፊት ገንዘብ አራጣ አበድሮ ነበር ገንዘቡን እስከሚቀበል ወደኢስላም መግባቱ ደስ አላለውም፡፡ የኡሑድ ጦርነት ቀን መጣና "የታሉ የአጎቶቼ ልጆች?" ሲል ጠየቀ፡፡ "ኡሑድ ናቸው" ተባለ፡፡ "እከሌና እከሌስ የታሉ?" ቀጠለ፡፡ እነሱም ኡሑድ ናቸው" አሉት እንደገናም "እከሌና እከሌስ" ብሎ ሲል እንደዛው መለሱለት፡፡ ከዚህ በኋላ የብረት ጡሩሩን ለበሰና ፈረሱ ጀርባ ላይ ወጣ፡፡ ዘመዶቹ ይገኛሉ ወደተባለበት ወደ ኡሑድ የጦር ግንባር ጋለበ፡፡ ሙስሊሞች ሲያዩት "ተው! ወደዛ ራቅ" አሉት፡፡ "ሠልምያለሁ" አላቸው፡፡ በጽኑ እስከሚቆስል ድረስ ተዋጋ ወደቤተሰቦቹ ቁስለኛ ሆኖ ተወሰደ፡፡ ሠዕድ ቢን ሙዓዝ ወደ እህቱ ዘንድ መጣና "እስኪ ጠይቂው ስለወገኖቹ /ለነሱ ሲል ተቆጥቶ/ ወይስ አላህን ብሎ ተቆጥቶ ነው የተዋጋው?" አላት፡፡ ዑቀይሽ እራሱ ተናገረ፡፡"ለአላህና ለመልዕክተኛው ስል ተናድጄ ነው" አለ፡፡ በዚሁ ሞተና ጀነት ገባ፡፡ ግን አንድም ሶላት ለአላህ ሰግዶ አያውቅም ነበር፡፡ ከጂሃድ በፊት ተርቢያ ያስፈልጋል እንደሚሉት የዘመኑ ምክንያት ፈላጊዎች ቢሆን ኖሮ ዑቀይሽ ሠልምያለሁ ሲል ነቢዩ ተርቢያ አድርገህ ና ‘ወደጂሃድ ከመግባትህ በፊት’ ማለት ነበረባቸው፡፡ ሒድና ቁርኣንና ሐዲስ አጥና አላሉትም፡፡ እኮ እንነጋገር! ሠልምያለሁ ብሎ ሲል ነቢዩ /ሰዐወ/ ሒድና ቁርኣንና ሐዲስ አጥና ብለውት ነበር እንዴ? ዑቀይሽ ሌላ ያደረገው አንዳች ነገር የለም፡፡ ለአላህ ሲል ተዋጋ፡፡ ሸሂድ ሆኖ ሞተ፡፡ ይኸው ነው፡፡ አንድ ሙስሊም በላቀ ተግባሩ ሊያገኝ የተገባውን ከፍተኛ ደረጃ አገኘ፡፡

ተርቢያ ከተባለ ከአይሁድ የባሰ ተርቢያ የተገባውስ ማን ነበር? ሙስሊሞች ከጂሃድ በፊት ብዙ ተርቢያ ያስፈልጋቸዋል የሚሉ ሰዎች አሉ፡፡ ሲሆን ግን የሁዲ ነበር ብዙ ተርቢያ የሚያስፈልገው፡፡ ግን ደሞ ቡኸይሪቅ የተባለ የሁዲ በኡሑድ ጦርነት ላይ ሠልሞ እዛው ተዋግቶ ሸሂድ ሊሆን ችሏል ምክንያቱም ነቢዩ /ሰዐወ/ "ቡኸይሪቅ የአይሁዶች ምርጥ ሰው ነው" ሲሉ መሥክረውለታልና፡፡ የተጠናከረ የመንፈሳዊ ሥልጠና ኮርስ ወስዶ ግን አልነበረም፡፡ ነቢዩ ሰዐወ/ የአይሁድ ምርጡ ሰው ብለው ያሉት በጦር ሜዳ ተፋልሞ የሸሂድ አሟሟት ስለሞተ ብቻ ነበር፡፡ ይሔ ማለት ግን ለተርቢያ ዝቅተኛ ግምት እየተሰጠ እንዳይመስል፡፡ እያልን ያለነው - ተርቢያ ለጂሃድ የግዴታ መሟላት ያለበት ነገር ነው የሚባል ከሆነ በተጨባጭ አስፈላጊነቱ አይታየንም ነው፡፡

እንግዲህ እውነቱ እንደዚህ ከሆነ ለምንድነው ታዲያ ብዙ ሙስሊሞች ከጂሃድ በፊት ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉት? ምክንያቱን ምንም ነገር ከርሱ የማይሰወረው ጌታ አላህ ሲገልጸው "ከሐዲያንን መጋደል የምትጠሉት ነገር ቢሆንም በናንተ ላይ ተፃፈባችሁ" ብሏል፡፡ ይኸው ነው ምክንያቱ፡፡ ሰዎች ጦርነትን ይጠላሉ፡፡ እናም እንደምንም ብለው ከጂሃድ ሠልፍ የሚቀሩበትን ሰበብ ይፈጥራሉ፡፡ ቅድሚያ ተርቢያ ሊኖረን ይገባል ይላሉ፡፡ ውሸታሞች! በሉዋቸው፡፡ የጠላትን ኃይል ከመጠን በላይ አግዝፎ የማየትም ነገር አለ፡፡ ሁሉም ግን ሰው በመሆን ፍጥረታችን ውስጥ ተደብቆ ያለ ፀባይ ነው፡፡ ፊጥራችን ነው፡፡ አላህ ነው ያለው፡፡ የጦርነት እውነታ ለብዙ ሰዎች የሚመች አይደለም፡፡ አላህ ግን ይሔን ፀባይ የሚያክምበት ጥበብ አለው

፡፡1 የትኛዋም ነፍስ ብትኾን ከተፃፈላት ቀነ ቀጠሮ መቅደምም ሆነ መዘግየት እንደማትችል ተናግሯል፡፡ በተረፈ ግን ተርቢያ ከዝግጅትና ከጦር ትምህርት ጋር መምታታት የለበትም፡፡ 1.በአላህና የተርጓሚውበረሡል ጥቆማ፡ በታዘዝነው በዚህ ነጥብ ዙሪያመሠረት "የሕይወትን በውጊያየሞትንመስክ ትርጉምብቁ ሆኖ የለወጠ ጉዳይ" በሚል ርዕስ በአብደላ መንሱር የቀረበውን መጽሐፍ መመልከቱ ይበጃል፡፡ ለመገኘት የጦር መሣሪያ አጠቃቀምና የጦር ትምህርት የግዴታ ነው ይኸውም በግል አልያም በተለያዩ አጋጣሚዎች ይበልጡን ደግሞ በጂሃድ ልዩ ወታደራዊ ማሠልጠኛዎች /ሙዓስከራት ኹሱሲያት/ የሚሰጥ ሲሆን ከጂሃድ በፊት ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉ ወገኖች ግን ለዝግጅቱም ጭምር ነው ቅድሚያ ተርቢያ መኖር አለበት የሚሉት፡፡ አንዳንድ ዑለሞች በሰላሑዲን ዘመን በዕውቁ ጦር መሪ በሰላሑዲን አልአዩቢ ዘመን ነበር፡፡ ጦር ሠራዊቱን ለማጠናከር ወዶ ዘማቾችን ጠራ የተወሰኑ ሹዩኽና ደረሶቻቸው ለጥሪው ምላሽ ሰጡ፡፡ ጦር ሠፈር ተገኙ፡፡ ወዲያው ግን መስቀላውያን ከመላው አውሮጳ መጠነ ሰፊ ጦር የማሰባሰባቸው ወሬ ተሰማ፡፡ በዛን ጊዜዎቹ ታላላቅ ንጉሶች የተመሩ ሶስት ግዙፍ ክፍለ ጦሮች ተሰልፈዋል ተባለ፡፡ ንጉሶቹ ልበ-አንበሳው ሪቻርድ፣ የፈረንሳዩ ፊሊፕ እና ፍሬድሪክ የጀርመኑ ነበሩ፡፡ ፍሬድሪክ በተለይ በራሱ ብቻ የሚመራው 300,000 ጦር ነበረው፡፡ዑለሞቹ ይሔን ወሬ ሲሰሙ ጦሩን እየጣሉ መጡ… በመሠረቱ ግን እነዚህ ዑለሞች የመጣው ቢመጣ መዋጋት እንደነበረባቸው አላጡትም፡፡ ድንጋጌውንም በተመለከተ ዕውቀቱ ነበራቸው፡፡ ይሁንና ስለድንጋጌው ዕውቀቱ ስላለህ ብቻ ትዋጋለህ ማለት አይደለም፡፡ አላህ እንዲህ ይላል

وَاتْلُ عَلَیْھِمْ نَبَأَ الَّذِي آتَیْنَاهُ آیَاتِنَا فَانْسَلَخَ مِنْھَا فَأَتْبَعَھُ الشَّیْطَانُ فَكَانَ مِنَ الْغَاوِینَ (175:7(

وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَاهُ بِھَا وَلَكِنَّھُ أَخْلَدَ إِلَى الْأَرْضِ وَاتَّبَعَ ھَوَاهُۚ فَمَثَلُھُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِنْ تَحْمِلْ عَلَیْھِ

یَلْھَثْ أَوْ تَتْرُكْھُ یَلْھَثْۚ ذَلِكَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِینَ كَذَّبُوا بِآیَاتِنَاۚ فَاقْصُصِ الْقَصَصَ لَعَلَّھُمْ یَتَفَكَّرُونَ

7:176)

"የዚያንም ታአምራታችንን የላክንበትና ችላ ብሎ ያለፈውን፣ ሰይጣንም ያስከተለውን ከጠማሞቹም የሆነውን ሰው ወሬ በነሱ ላይ አንብብላቸው፡፡ በሻንም ኖሮ በርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፣ እርሱ ግን ወደምድር ተዘነበለ፣ ፍላጎቱንም ተከተለ፣ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ፣ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ውሻ ነው፡፡ ይህ የነዚያ ባንቀጾቻችን ያስተባበሉ ሕዝቦች ምሣሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተረክላቸው"(አዕራፍ፡ 175-76)

ይሔ ታሪክ ዕውቀቱ እያለው ሳይሠራበት ስለቀረው ዐዋቂ ሰው የተነገረ ነው፡፡ ለምን ሳይሠራበት ቀረ አላህ /ሱወ/ "እርሱ ግን ወደምድር ተዘነበለ፣ ፍላጎቱንም ተከተለ" ብሏል፡፡ አላህ ይህን ሰው በውሻ መስሎታል፡፡ እናም ዕውቀት መኖሩ ብቻ ለመዳን ብቁ አያደርግም፡፡ ልትሠራበት ይገባል፡፡ ብዙ ሰዎች ይሄን ወይም ያንን ጉዳይ ለመፈጸም የሚያስችል ፈትዋ /ፈቃደ - ሊቅ አልተሰጠም የሚል አቋም ይይዙና ከድርጊት ይታቀባሉ፡፡ ነገር ግን ይሔን መሰሉ ዝንባሌ ከፍርዱ ቀን ተጠያቂነት አያድንም፡፡ ነገሩ እውነት እስከሆነ ድረስ ሊቃውንቱ ሠሩበትም አልሠሩበትም አንተ ልትሠራበት ነው የታዘዝከው፡፡

ይቀጥላል ኢንሻአላህ____----___

Send as a message
Share on my page
Share in the group