UMMA TOKEN INVESTOR

Tagay Sumeya shared a
Translation is not possible.

የኔ ጀግኖች

27 views
1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

عَنْ  ثَوْبَانَ مَوْلَی رَسُولُ الله ﷺ : قَالَ 

قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ : " يُوشِكُ الْأُمَمُ أَنْ  تَدَاعَى  عَلَيْكُمْ 

كَمَا تَدَاعَى الْأَكَلَةُ إِلَى قَصْعَتِهَا "

فَقَالَ قَائِلٌ : وَمِنْ قِلَّةٍ نَحْنُ يَوْمَئِذٍ ؟ 

قَالَ : بَلْ أَنْتُمْ يَوْمَئِذٍ كَثِيرٌ، 

وَلَكِنَّكُمْ  غُثَاءٌ  كَغُثَاءِ السَّيْلِ، وَلَيَنْزِعَنَّ اللَّهُ مِنْ صُدُورِ عَدُوِّكُمُ الْمَهَابَةَ مِنْكُمْ، 

وَلَيَقْذِفَنَّ اللَّهُ فِي قُلُوبِكُمُ الْوَهْنَ "

فَقَالَ قَائِلٌ : يَا رَسُولَ اللَّهِ ﷺ ، وَمَا الْوَهْنُ ؟ 

قَالَ : حُبُّ الدُّنْيَا 

وَكَرَاهِيَةُ الْمَوْتِ ". 

حكم الحديث صحيح 

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

۝ وَٱلَّذِينَ كَفَرُواْ بَعۡضُهُمۡ أَوۡلِيَآءُ بَعۡضٍۚ إِلَّا تَفۡعَلُوهُ تَكُن فِتۡنَةٞ فِي ٱلۡأَرۡضِ وَفَسَادٞ كَبِيرٞ۝

«እነዚያም የካዱት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ (ከምእምናን መረዳዳትን ከከሓዲያን መቆራረጥን) ባትሠሩት በምድር ላይ ሁከትና ታላቅ ጥፋት ይኾናል፡፡»

(አል አንፋል 73)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ራስን ማጥፋት፦

«ከሙሃጅሮች አንድ ሰው በቁስጠንጠኒያ ጦርነት ላይ በጠላቶች ሰልፍ መሀል ብቻውን ሰንጥቆ ተዘፈቀ። ከኛም ጋር አቡ አዩበል አንሷሪይ (ረዐ) ነበር።ሰዎችም «(ነፍሱን) በእጁ ጥፋት ላይ ጣለ» አሉ።

አቡ አዩብም እንዲህ አለ፦ «እኛ ስለዚች አንቀፅ ይበልጥ እናውቃለን።የወረደችውም በኛ ላይ ነበር።የአላህ መልእክተኛንﷺ ጓደኛ ሆነን ከርሳቸውም ጋር ብዙ ጦርነት ተካፍለናል። ረድተናቸውም ነበር።

ኢስላም ይፋ ሲሆንና የበላይ ሲሆን የአንሷር ሰዎች ለብቻችን ተሰብስበን ተመካከርን፦

«እኛ (አንሷሮች) አላህ የነብዩ ባልደረቦች በማድረግ አልቆናል። እርሳቸውንም ኢስላም የበላይ እስኪሆንና ባለቤቶቹ እስኪበዙ ድረስ ረድተናል።እርሳቸውንም ከቤተሰቦቻችን፣ ከገንዘቦቻችንና ከልጆቻችን በላይ አስበልጠናል፤ አሁን ደግሞ ጦርነት መሳሪያዋን ጥላለች።ስለዚህ ከቤተሰቦቻችንና ከልጆቻችን ጋር ተመልሰን እንቀመጥ (እንኑር)» ተባባልን።

በዚህ ጊዜ «በአላህም መንገድ ለግሱ። በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡» (አልበቀራህ 195) የሚለው አንቀፅ በኛ ላይ ወረደ። ጥፋት ማለት ጂሃድን ትተን በልጅ ንብረቶቻችን መሀል መኖር ሆነ።»

(ዑምደቱ ተፍሲር 1/236)

አንተ «ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች አረዳድ» እያልክ የምታደነቁረን ወንድሜ ሆይ! ያንተና የሰለፎች አረዳድ አራምባና ቆቦ መሆኑን ዛሬም አላረጋገጥክም?!

አንተ ጂሃድን ፊትናና የሰፈር ወጠጤዎች በስሜት የሚነዱበት አጀንዳ እንደሆነ ታምናለህ! ረሱልﷺ ሂጅራ አድርገው ቤቱ ያሳረፋቸው ሰሃባው አቡ አዩበል አንሷሪይ (ረዐ) ግን ራስን ማጥፋት ማለት ጂሃድን መተው ነው ይላል።

አቡ አዩብ (ረዐ) እውነትን ተናገረ።ሰሃቦች በየትኛውም ጊዜ ጂሃድን ፊትና ብለውት አያውቁም።በነርሱ ዘመን ፊትና ያልነበረ ነገር ደግሞ ዛሬ ፊትና ሊሆን አይችልም።

ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች አረዳድ የምትረዳ ከሆነ ቁርኣን ራስን ወደ ጥፋት መወርወር ማለት ጂሃድን ትቶ ቤት መቀመጥ ነው እያለ ነው።ይህን ደግሞ የተረጎመው የሰለፎች መጀመሪያ የሆኑት ሰሃቦች አባል የሆነው አቡ አዩብ አልአንሷሪይ (ረዐ) ነው።

ይህን ደግሞ አላህ በአይናችንም ጭምር እያሳየን ለመሆኑ ማስረጃ የሚሻ ጉዳይ አይደለም።ካሀዲያን ቤታችን ድረስ መጥተው እየገደሉን ያሉት ጂሃድን እንደተውን ስላረጋገጡ ነው።

አንድ ሰው እንደምትገድለው ካወቀ አጠገብህ ሊደርስ አይችልም። መግደሉ ይቅርና እንደምትከላከለው ካወቀ አይቀርብህም።ምንም ማድረግ እንደማትችል ካረጋገጠ ግን መጫወቻ ያደርግሃል። ጂሃድን መተው ራስን ማጥፋት የሆነውም «ምንም የለኝም ኑ ግደሉኝ» የማለት ያህል ስለሆነ ነው።

ይህን ጠንቅቀው ስላወቁ 80% ሰሃባዎች ህይወታቸውን የገበሩት ለጂሃድ ነው።አቡ አዩብም ሽምግልናና እድሜ ሳይገድበው የቁስጢንጢኒያ (ያሁኗ ኢስታንቡል) ጦርነት ላይ ሸሂድ ሆኖ በዚያው ተቀበረ። አላህ ስራውን ይውደድለት።የኔ ሰለፎች እኒህ ናቸው! አረዳዴም የነርሱ ነው ስልህ!

ቴሌግራም ቻናል፦ t.me/ismaiilnuru

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሱመያ ...  ያሲር ... ሙስዐብ ... አነስ ኢብኑ ነድር...  ሐምዛ...  ሰዕድ ኢብኑ ረቢዕ...  ዐምር ኢብኑል ጀሙሕ  ሁላቸውም የኢስላምን የበላይነትና መደላደሉን ሳያዩ ነበር የተሰውት... 

የሀገራትን በዑመር መከፈትና የኻሊድን ድል አላዩም ነበር ....

ረቢዕ ኢብኑ ዓሚር የፋርሶች የጦር አዛዥ ሩስቱም ፊት በዲኑ ኩራት እየተሰማው ሲቆም አላዩም ነበር ...

ሀሩነ ረሺድ ደመናን እያናገረ «የትም ዝነቢ ምርትሽ ይደርሰኛል» ሲል አላዩም .....

እነርሱ ያደረጉት ነገር ቢኖር መንገዱን መጀመር ብቻ ነበር ..

መንገዱን ጀመሩት...  በመጀመሪያው ጅማሮ ሞቱ። መጨረሻውን አልደረሱትም ነበር።የጀመሩትን መንገድ ፍሬ አላዩትም ነበር። ረዲየላሁ ዐንሁም! 

ደከሙ፣ ታገሉ፣ ተሰቃዩ፣ በፈተናውና በደካማነቱ ጊዜ ታገሱ ...

ስለዚህ ስለ መንገዱ  መጨረሻ አትጠይቅ ! ...

ትልቁ ነገር አንተ በመንገዱ ላይ መሆንህ ነው ፣ አሳሳቢው ነገር አንተ በመንገዱ ላይ ፀንተህ እስልምናህን አጥብቀህ መያዝህ ነው።

በመንገዱ ላይ እስካለህ ድረስ መጀመሪያው ላይ መካከሉ ላይ ወይም መጨረሻው ላይ መሞትህ አይጎዳህም! 

ትልቁ ጉዳይ አላህ እንዲህ ካላቸው ሰዎች መሆንህ ነው፦  

«ከአማኞቹ በእርሱ ላይ ለአላህ ቃል ኪዳን የገቡበትን በእውነት የፈጸሙ ወንዶች አልሉ፡፡ ከነርሱም ስለቱን የፈጸመ (ለሃይማኖቱ የተገደለ) አልለ፤ ከነርሱም ገና የሚጠባበቅ አልለ፡፡ (የገቡበትን ቃል) መለወጥንም አልለወጡም፡፡» (አል አሕዛብ 23)  

እኛ በመንገዱ ላይ እንጓዛለን፣ አላህም እንዲቀበለን ተስፋ እናደርግበታለን፤ አላማችን የመንገዱ ጫፍ መድረስ አይደለም።አላማችን በመንገዱ ላይ መሞት ብቻ ነው። ዲኑን ጠባቂው አላህ ነው።

በሁሉም ጉዳይ ላይ በሁሉም ጊዜና ሰአት ውስጥ  ኒያችንን እናድስ!  መጓዥያችን መች እንደሆነ አናውቅም! 

አላህ እንዲጠቀመን እንጅ እንዳይቀይረን እንለምነዋለን! ኢስላም የበላይ ሆኖ አይናችንን እንዲያረካም እንማፀነዋለን!

አላህ ሆይ! ምራን፣ በኛም ሌሎችን ምራ ! ለፍጡራኖችህም መመራት ሰበብ አድርገን! 

(ከፌስቡክ የዐረብኛ ፖስት በድሮን በረር የተተረጎመ)

ቴሌግራም ፦ t.me/ismaiilnuru

Send as a message
Share on my page
Share in the group