UMMA TOKEN INVESTOR

medina dari قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

የእሰራኤል የሞሳድ ዋና ሃላፊ የነበረው ዳኒ ያቶም ከእሰራኤል

ጋዜጣ ያድዖት አህረኖት ጋር ባደረገው ቀለ ምልልሰ እንዲህ

ይላል ፦፦ ምንድን ነው እየተፈጠረ ያለው ? የሙሴ እና የሃሮን

ፈጣሪ ረሳን ተወን ማለት ነው ? እንዴት ሊሆን ቻለ, የእሰራኤል ምርት እሰራኤል የሰራቻት እያልን በአለም ፊት ሰንመካባት የነበረች ሜርካፋ የምትባል ታንክ ዋጋዋ 170 ሚሊዮን

የአሜሪካ ዶላር የሃማሰ ተዋጊዎች በቀላል መሳሪያ በአርበጂ

እንዳልነበረች አመድ ሲያደርጓት ማየት ለማመን ያሰቸግራል

ከነሱ ጋር ሁኖ የሚዋጋ የሆነ ነገርማ አለ አለዚያ በፍፁም

እነዚህ ታንኮቻችን በዚሁ ሁኔታ ማቃጠል አይቻልም እነዚህ

ሰዎች,ጦርነቱ ከጀመሩ ጀምሮ ከ7 ኦክቶበር እሰከ አሁን

ድረሰ አነፃፅረው የተኮሱት ሁሉ መሬት ላይ አይወድቅም

ያለ የሙሴ እና የሃሮን ፈጣሪ ከድቶናል አበቃ ሌላ የምለው

የለኝም ። ወዘተ ብሏል አላህ አክበር 🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸✌🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

image
image
image
image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

,,,,,, ሁለንተናዊ ወንድማማችነት!

“ወንድምህን በዳይም ተበዳይም በሆነ ግዜ እርዳው። የዚህን ግዜ አንድ ሰው እንዲህ አለ፦ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! የተበደለ ግዜ እረዳዋለሁ እሱ በዳይ የሆነ ግዜ እንዴት ነው የምረዳው? ከበደል ትይዘዋለህ ወይም ትከለክለዋለህ። ይሄኔ ረዳህው ማለት ነው አሉት።”

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". فَقَالَ رَجُلٌ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَنْصُرُهُ إِذَا كَانَ مَظْلُومًا، أَفَرَأَيْتَ إِذَا كَانَ ظَالِمًا كَيْفَ أَنْصُرُهُ ؟ قَالَ : " تَحْجُزُهُ - أَوْ تَمْنَعُهُ - مِنَ الظُّلْمِ ؛ فَإِنَّ ذَلِكَ نَصْرُهُ﴾

ቡኻሪ ዘግበውታል: 6952

أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
medina dari قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

እንደ #እስራኢል ዓይነት አደገኛ ጠላት ሲኖርህ ልክ እንደ #ሃማስ የዳይመንድ ብረት ትሆናለህ !

በዛ ሁሉ አጥር ውስጥ ሁኖ ነገር ግን ከበባው ተስፋ ሳያስቆርጠው ጠላቱን ለመከላከል አገር አቋራጭ የምድር ለምድር ዋሻዎችን በመስራት የዓለማችንን ሪከርድ የሰበረው የምዳራችን ጀግኖች ቁንጮ #ሃማስ ብቻ ነው።

ማንም በማያውቃቸውና ሚስጥራዊ በሆኑት በነዛ ዋሻዎቹ ውስጥ ለውስጥ ተጉዞ ጠላቱን ይመክታል! ያነክታልም! ልክ እንደ ሻርክ የውቅያኖሱን ሆድ እንዳሻቸው የሚያማስሉ የባህር ኃይሎችንም ገንብቷል ! ኮማንዶዎቹማ አለማችን ካዬቻቼው ኮማንዶች ሁሉ በብቃታቸው እና ፍጥነታቸው እጅግ የላቁትና የተለዩ ናቸው።

ሃማሶች ቢኢዝኒላህ የእስራኢል ጦር አራት መቶ ሺ እንኳን ሁኖ ቢመጣ መሰልቀጥ የሚችል ጥራት ያለው 40,000 ሰራዊት ገንብተዋል። ቁጭት! ያለበትና በእንደዛ ዓይነት መከራ ውስጥ ያለፈ 40,000 ሰራዊት ! ቀላል እንዳይመስላችሁ!

በዛ ላይ ግዙፉ የሂዝቡሏህ ጦር በሊባኖስ በኩል አሰፍስፎ እዬጠበቀ ነው!

በኸምርና በሴት ፍቅር የናወዘን የእስራኢል ሰራዊት አደለም አራት መቶሺውን ከዛም በላይ ሁኖ ቢመጣ አርባ ሺ የሃማስ ጦር ያጭደዋል !

አሏህ ደሞ ምን ጊዜም ከጭቁኖች ጋር ነው።

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦

«በጁምዓ ሌሊትና በጁምዓ ቀን በእኔ ላይ ሰለዋት ማውረድ አብዙ ፣ በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል።»

አልባኒ ሀዲሱን "ሐሰን" ብለውታል።

أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
medina dari غيرت صورتها الشخصية
7 شهر
لا يمكن الترجمة

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة