Translation is not possible.
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«በጁምዓ ሌሊትና በጁምዓ ቀን በእኔ ላይ ሰለዋት ማውረድ አብዙ ፣ በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል።»
አልባኒ ሀዲሱን "ሐሰን" ብለውታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group