UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

የአንሰራላህ ቃል አቀባይ መሀመድ አብዱልሰላም፡ በየመን ሪፐብሊክ ላይ የአሜሪካ እና የእንግሊዝ ወረራ የተካሄደው “እስራኤልን” ለመጠበቅ እና የመን ጋዛን በመደገፍ የምታደርገውን እንቅስቃሴ ለማስቆም ነው። በዚህ ተንኮለኛ ወረራ ቂልነት ፈጽመዋል እና የመን ፍልስጤምን እና ጋዛን ከመደገፍ ያግዳtaል ብለው ካሰቡ ተሳስተዋል።

የመን ሃይማኖታዊ እና ሰብአዊ አቋሟን ትቀጥላለች እና ሁል ጊዜም በቻለችው ሁሉ ከጋዛ ጎን ትቆማለች። ይህ ጥቃት የመንን ይበልጥ ጠንካራ እና ቆራጥ ያደርገዋል።

በቀይ ባህር እና በአረብ ባህር ለአለም አቀፍ ሰላማዊ መርከቦች ስጋት ስላልነበረው ለዚህ በየመን ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ምንም አይነት ምክንያት እንደሌለ እናረጋግጣለን። ኢላማው የተደረገው እና የሚደረገው በ"እስራኤል" መርከቦች ላይ ወይም ወደ ተያዘችው ፍልስጤም ወደቦች በሚያመሩት ላይ ነው።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የአንሰራላህ ቃል አቀባይ መሀመድ አብዱልሰላም፡ በየመን ሪፐብሊክ ላይ የአሜሪካ እና የእንግሊዝ ወረራ የተካሄደው “እስራኤልን” ለመጠበቅ እና የመን ጋዛን በመደገፍ የምታደርገውን እንቅስቃሴ ለማስቆም ነው። በዚህ ተንኮለኛ ወረራ ቂልነት ፈጽመዋል እና የመን ፍልስጤምን እና ጋዛን ከመደገፍ ያግዳtaል ብለው ካሰቡ ተሳስተዋል።

የመን ሃይማኖታዊ እና ሰብአዊ አቋሟን ትቀጥላለች እና ሁል ጊዜም በቻለችው ሁሉ ከጋዛ ጎን ትቆማለች። ይህ ጥቃት የመንን ይበልጥ ጠንካራ እና ቆራጥ ያደርገዋል።

በቀይ ባህር እና በአረብ ባህር ለአለም አቀፍ ሰላማዊ መርከቦች ስጋት ስላልነበረው ለዚህ በየመን ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ምንም አይነት ምክንያት እንደሌለ እናረጋግጣለን። ኢላማው የተደረገው እና የሚደረገው በ"እስራኤል" መርከቦች ላይ ወይም ወደ ተያዘችው ፍልስጤም ወደቦች በሚያመሩት ላይ ነው።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በቆሰለ እጁ በፋሻ በተጠቀለለ ሰውነቱ የኡማውን ሸክም አዝሎ ይራመዳል። ጓደኛው ሲሞት ቦታው ላይ ነበር። ደም እየፈሰሰው ህመሙን ተቋቁሞ ረጅም ኪሎሜትሮችን በእግሩ አቋርጦ አንቡላንስ ከሚገኝበት ስፍራ ደረሰ።

ህሊና በሚሸጥበት ወቅት እርሱ እውነትን ለማስተላለፍ ከሞት ጋር ግብግብ ይዟል። ህመሙ አላገደውም። ቁስሉም አልከለከለውም። በእርግጥም ሰባት አመታትን በወራሪዋ እስር ቤት ማሳለፉ አጠንክሮታል።

ባለቤቱ ከነልጆቹ ተገድለው ተከታታይ መከራዎችን እያስተናገደ ብርቱና ታጋሽ ሆኖ በመንገዱ ቀጠለ።

ዋኢል አድ-ዱህዱህ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንድ ሰው ከአንድ ቤተሰብ የሆነችን ሴት አገባ፤ አንዳንድ የቤተሰቡ አባላት በዘር የሚተላለፍ በሽታ ነበራቸው፤ ይህ ደግሞ በዕድሜ መግፋት የመስማት ችሎታ እያሽቆለቆለ መሄድ ነው!

ባልየው የሚስቱ የመስማት ችሎታ እየደከመ እና እየቀነሰ መምጣቱን ጠረጠረ!!

ይህን የነገረውን የቤተሰብ ሀኪም አማከረ፡- የሚስትህን የመስማት ችሎታ ለማረጋገጥ ቀላል መንገድ አለ እሱም መካከለኛ በሆነ ድምፅ 50 ጫማ ያህል ራቅ ብለክ ትናገራለክ ከዚያም ወደ 40 ጫማ ቀርበህ ትናገራለክ ካልመለሰችልክ ወደ 20 ጫማ ከዚያም ወደ 10 ጫማ ትመጣለህ ካልመለሰች በቃ አጠገቧ ቆመክ ትነግራታለክ በዚህ መልኩ የባለቤትክን የመስማት ችሎታ ጥንካሬ ታረጋግጣለክ።

በእርግጥም ባልየው ወደ ቤት ተመለሰ እናም ሚስቱ ኩሽና ውስጥ ምሳ እያዘጋጀች ነበረ እሱም ከ50 ጫማዋ ርቆ ሄዶ፡- ውዴ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው? አልመለሰችለትም ወደ 40 ጫማ ጠጋ አለና ውዴ ፣ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው?” አልመለሰችለትም ወደ 20 ጫማ ጠጋ ብሎ ጥያቄውን ደገመው እሷ አሁንም አልመለሰችም! ከዚያም ወደ 10 ጫማ ጠጋ ብሎ ጥያቄውን ደገመው አሁንም አልመለሰችለትም!

በመጨረሻም ከኋላዋ ቆሞ፣ ለምሳ ምን እየሰራሽ ነው?” አላት።

ወደ እሱ ዘወር አለችና፡- “ የዶሮ አሩስቶ ” ይህን ስነግርህ ለአምስተኛ ጊዜ ነው!!! አለችው።

ሁልጊዜ አንተ ብቻ ትክክል እንደሆንክ አድርገህ አታስብ ነገሩን በፍትሃዊነት ከተመለከትክ ችግሩ ያንተ እና የአንተ ሊሆን ይችላል❗️❗️❗️

https://t.me/AbuEkrima

https://t.me/AbuEkrima

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሰበር❗️

ሽንፈት ውርደት የበታችነት በኢስላም እና በሙስሊሞች ጠላት ላይ ይሁን👇👇

⭕️ፍልስጢናውያን በእግረኛ ጦር አልተቻሉም❗️

በጋዛ የእግረኛ ጦር ውጊያ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ በጥቂት ቀናት ውስጥ ብቻ ከ110 በላይ የእስራኤል ወታደሮች ተገድለዋል

ጋዛ የገቡት የእስራኤል እግረኛ ወታደሮች ድል እያደረጉ እንዳልሆነ ተገለጸ

ሐማስን ሙሉ ለሙሉ ለመደምሰስ በሚል ወደ ጋዛ የገባው የእስራኤል እግረኛ ጦር ያሰበውን ያህል ድል እያደረገ እንዳልሆነ ተገልጿል፡፡

ሮይተርስ የአይን እማኞችን ፣ የእስራኤል ጦርን እና ወታደራዊ ተመራማሪዎችን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ የሐማስ ታጣቂዎች ከተገመተው በላይ ጠንካራ ሆነው ተገኝተዋል፡፡

የእስራኤል ጦር አካባቢውን በሚገባ አለማወቁ፣ የሐማስ ታጣቂዎች ለዓመታት ሰፊ ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸው እና ለረጅም ጊዜ ሊያዋጋቸው የሚችል የጦር መሳሪያ መያዛቸው ለእስራኤል እግረኛ ጦር ዋነኛ ፈተና እንደሆነበት ተገልጿል፡፡

በዚህም የሐማስ ታጣቂዎች በመሬት ውስጥ ለውስጥ ካዘጋጁት መጠለያ እየወጡ የእስራኤል እግረኛ ወታደሮችን እና የጦር ተሽከርካሪዎችን እየመቱ ነውም ተብሏል፡፡

ደህና ሁኑ🤝

https://t.me/httsibnutemamAbumahi114

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group