UMMA TOKEN INVESTOR

About me

አቢ-ዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት ከፌድራል ሲቪል ማህበራት ኤጀንሲ ቁጥር 1113/2011  ፍቃድ የተሰጠው ወላጆቻቸው በሞት ያጡ ህፃናት ላይ የሚሰራ ድርጅት ነው።

Translation is not possible.

አቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት በዛሬው ቀን ቅዳሜ ጥቅምት 24/2016 ላቀፋቸው 153 ወላጆቻቸውን በሞት ላጡ ህፃናት የ4ኛ ዓመት የ5ኛ ዙር የምግብ እና የንፅህና ቁሳቁስ የአስቤዛ ድጋፍ አድርገናል።

በዚህ ድጋፍ ላይ የባቲ ከተማ ክቡር አስተዳደር የባቲ ከንቲባችን አቶ ሰይድ መሐመድ በአማራ ክልል የኦሮሞ ዞንመ/ ትራ/ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮሱፍ የሀይማኖት አባታቸው የከተማው ወጣቶች የየቲም እናቶች በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል።

ይህ የቲሞችን የመንከባከብ ታላቅ ተግባር ያገራልን አላህ የተመሰገነ ይሁን ።

ይህ ድጋፍ ሙሉ ለሙሉ የተገኘው ከ100 ብር ጀምሮ ለአቢዘር በሚለግሱ በመላው ዓለም ከሚገኙ የአቢዘር ቤተሰቦች ነው።

አላህ ይቀበላችሁ አላህ ይጨምርላችሁ።

ሁላችንም ስለየቲም ይመለከተናል።

ውድ ቤተሰቦቻችን ድርጋፍ ስትልኩ በድርጅቱ ስም ባለ አካውንት ብቻ ተጠቀሙ።

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ» =1000313689275

ሂጅራ ባንክ =1003026690001

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ኦሮሚያ ኢንተ=1385082500001

ኦሮሚያ ህብ/ባንክ1041700010823

«ዳሸን ባንክ » 7927722324611

ዘምዘም ባንክ =0021691010301

ንብ ባንክ= 7000027246775

«ወጋገን ባንክ= 0885411010101

አባይ ባንክ 234 2117404495010

«አንበሳ ባንክ»=00111681209-06

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

አቢ-ዘር Non-Governmental Organisation- ያቀፋቸውን 150 የቲሞች ለመንከባከብ እንኳን ደህና መጡ ተጨማሪ መረጃ +251911393123 ወይም +251939003838

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት በዛሬው ቀን ቅዳሜ ጥቅምት 24/2016 ላቀፋቸው 153 ወላጆቻቸውን በሞት ላጡ ህፃናት የ4ኛ ዓመት የ5ኛ ዙር የምግብ እና የንፅህና ቁሳቁስ የአስቤዛ ድጋፍ አድርገናል።

በዚህ ድጋፍ ላይ የባቲ ከተማ ክቡር አስተዳደር የባቲ ከንቲባችን አቶ ሰይድ መሐመድ በአማራ ክልል የኦሮሞ ዞንመ/ ትራ/ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮሱፍ የሀይማኖት አባታቸው የከተማው ወጣቶች የየቲም እናቶች በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል።

ይህ የቲሞችን የመንከባከብ ታላቅ ተግባር ያገራልን አላህ የተመሰገነ ይሁን ።

ይህ ድጋፍ ሙሉ ለሙሉ የተገኘው ከ100 ብር ጀምሮ ለአቢዘር በሚለግሱ በመላው ዓለም ከሚገኙ የአቢዘር ቤተሰቦች ነው።

አላህ ይቀበላችሁ አላህ ይጨምርላችሁ።

ሁላችንም ስለየቲም ይመለከተናል።

ውድ ቤተሰቦቻችን ድርጋፍ ስትልኩ በድርጅቱ ስም ባለ አካውንት ብቻ ተጠቀሙ።

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ» =1000313689275

ሂጅራ ባንክ =1003026690001

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ኦሮሚያ ኢንተ=1385082500001

ኦሮሚያ ህብ/ባንክ1041700010823

«ዳሸን ባንክ » 7927722324611

ዘምዘም ባንክ =0021691010301

ንብ ባንክ= 7000027246775

«ወጋገን ባንክ= 0885411010101

አባይ ባንክ 234 2117404495010

«አንበሳ ባንክ»=00111681209-06

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
image
image
image
image
image
+14
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጀት ቤተሰቡን በማደራጀት አንዱ የጀመረው ኸይር ሌላው እያስቀጠለ የ4ኛ ዓመቱን ጉዞ 153 የቲም አቅፎ በአላህ ፍቃድ ብቁ ዜጋ እስኪሆኑ ድጋፉን ይቀጥላል።

አቢዘር የተባለ የከይር ተቋምም ለትውልድ እየገነባ ይገኛል።

እነዚህ የቲም ልጆቻችን እዚህ ለማድረስ ብዙ ዋጋ ከፍለናል ቁምነገር ሳናደርስ የጀመርነው ጉዞ እንዳይገታ በአላህ ፍቃድ እንተጋለን ሁሉም የአቢዘር ቤተሰብ ባለበት ሰው ወደ አቢዘር በማምጣት መስራት አለበት።

ይች ልጃችን ድጋፏ ተቋርጧል ቀጣይ የዓመት ወጭዋን 36 ሺህ ብር የሚችል አህለል ኸይር ትፈልጋለች የዛሬ የቲም የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ዛሬ ስንረዳ የኢኮኖሚ ድጋፍ እያደረግን ብቻ ሳይሆን የእኛ ልጆችም እንዳይረሱ አደራ እያሳቀፍን ነው። ገንዘባችንለዛሬ የቲሞች ኢንቨስት ስናደርግ ለነገው ልጃችን ሀገር እየሰራን ነው። በአኬራም ዘላላማዊ ጀነትን የሚያቀዳጅ ተግባር ነው አላህ ይወፍቀን ።

ይህ ከይር በገንዘብ እንድትሸምቱት አቢዘር ካመቻቸላችሁ ፎቶ ሳናወጣ አቢዘር ጋር መጥታችሁ መሻማት ነበረባችሁ። ወደፊት ይህ እንደሚሆንም እናምናለን ኢንሻ አላህ

ሁላችንም ስለ የቲም ያገባናል ሁላችንም አቅም አለን እንችላለን።

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

የአቢዘር የባንክ አካውንቶች

ኢትዮንግድባንክ»=1000313689275

ሂጅራ ባንክ =1003026690001

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ኦሮሚያ ኢንተ=1385082500001

ኦሮሚያ ህብ/ባንክ1041700010823

«ዳሸን ባንክ » 7927722324611

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይህ የቲም ልጃችን መናገር እና መስማት የተሳነው ነው።

ይህ ልጅ ከሶስት ዓመት በፊት ስናገኘው አካሉ ሰውነቱ በጣም የተጎዳ ነበር።

በቀን ስራ የምታሳድገው እናቱ የኩላሊት ታማሚ በመሆኑዋ የዛሬ 3 ዓመት ጋሽ ኑሩ የተባለ ጎረቤቱ ሰው ወደ አቢዘር አምጥቶ አስመዘገበው። የልጆቼ ጓደኛ በመሆኑ ልጆቼን ሳለብስ በየዓመቱ ይጨንቀኝ ነበር ሰዎች እያወጡ እሱን ሳላለብስ ልጆቼን አላለብስም እሳቀቅ ነበር የእኔንም መሳቀቅ ነው የቀነሳችሁልኝ አቢዘር ይህ ብቻ ይበቀዋል ይላል።

የቶፊቅን ጣዕመንም እናት ደሴ ድረስ ወሰድን አሳክመን በአላህ ፍቃድ ጤነኛ ሁናለች።

ያለፈውን ዓመት የቶፊቅ ስፖንስር በውጭ ሀገር የምትገኝ ቤተሰባችን ነበረች ። በምንገናኝበት ስልክ በተደጋጋሚ ላገኛት ብሞክርም እሷን ማግኘት እንደማልችል ነገሩኝ አላህ ደህና ያድርጋት አዲሰ ስፖንሰር ለመፈለግ ተገደናል።ባለችበት አላህ ደህና ያድርጋት

የሰው ልጅ ከይርን ሁሌ ይጀምራል እንጂ አይጨርስም የአቢዘር ቤተሰቦች የቲም መያዝ ሲከብዳችሁ አብሸሩ አቢዘር ሌላ ሰው ይፈልጋል ። ምንም አትሸማቀቁ በሁሉም ነገር ዘላላማዊ አቅም ያለው አላህ ብቻ እና ብቻ ነው።

አቢዘርም ብመደራጀትን የመረጠነው የጀመርነውን ከይር ለሌላ እያቀበልን ለመቀጠል ነው። ዓመት የያዘ አይደለም 100 ብር ለአቢዘር የሰጠ ትልቅ ሰው ነው።

ለዚህ አሳዛኝ ልጅ ሌላ እህት ወንድም ከዚህ ቡሀላ ያለውን አንድ ዓመት ወጩን የሚሸፍን ስፖንሰር እንፈልጋለን ለ1 የቲም 10 አይነት ድጋፎችን የምናደርግበት የ1 ዓመት ወጭ 36 ሺህ ብር ነው።

ይህ የአመት ወጭ ለ4 ጊዜም ከፋፍሎ መላክ ይቻላል።

የቲሞችን በቻልነው አቅም ከልጆቻችን ጋር እያስተማርን ለትውልድ እያቀበለን ጠንክረን ከአቢዘር ጋር እንቁም ።አላህ ይወፍቀን።

ሁላችንም ስለ የቲም ያገባናል ሁላችንም አቅም አለን እንችላለን።

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

የአቢዘር የባንክ አካውንቶች

ኢትዮንግድባንክ»=1000313689275

ሂጅራ ባንክ =1003026690001

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ኦሮሚያ ኢንተ=1385082500001

ኦሮሚያ ህብ/ባንክ1041700010823

«ዳሸን ባንክ » 7927722324611

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የአቢዘር ቤተሰብ የሆነች በአሜሪካ የምትኖር ዑሙ የቲም ዛሬ በአቢዘር ስር የሟች እናቷን ሰደቃ እጅግ ባማረ መልኩ አድርጋለች።

በዚህ ሰደቃ የየቲም እናቶች ( ሞግዚቶች) እና ቤተሰቦች እጅግ ተደስተዋል። ለእህታችን እናት አላህ እንዲምራቸው ዱዓ ከማድረግ ባለፈ ለመላው የአቢዘር ቤተሰቦች ዱዓ ሲያደርጉ ውለዋል።

በአቢዘር የሚደረግ ሰደቃ ለየት የሚያደርገው ሰደቃችሁ በትክክል ለሚገባቸው የ153 የቲሞች ቤተሰብ ለሆኑ ለ571 በላይ የየቲም ቤተሰቦች መድረሱ ነው።

ይህ የመሰለ የየቲሞች ቤተሰቦች ብቻ የተገኙበት ሰደቃ የሰደቃችን ዋጋ ከፍ የሚያደርግ ነው። እህቴ አላህ የሚደሰትበት ሰደቃ ያድርግልሽ።

ማህበረሰቡ ደሃዎችን እንዲረዳ ማነሳሳት የቁርአን ትእዛዝ ነው ላይክ ሸር በማድረግ የየቲሞች ድምፅ ይሁኑ ።

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

የአቢዘር የባንክ አካውንቶች

ኢትዮንግድባንክ»=1000313689275

ሂጅራ ባንክ =1003026690001

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ኦሮሚያ ኢንተ=1385082500001

ኦሮሚያ ህብ/ባንክ1041700010823

«ዳሸን ባንክ » 7927722324611

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
image
image
image
image
image
+14
Send as a message
Share on my page
Share in the group