UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Ali Hasan Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Ali Hasan shared a
Translation is not possible.

ሰበካ ሳይሆን የሰዎችን መብትና ነፃነት መጋፋት ነው‼

==============================

✍ ባለፈ ጦር ኃይሎች አካባቢ የተወሰኑ ወጣቶች የማንንም መብት ሳይጋፉ የመንገድ ላይ ዳዕዋ ጀምረው ነበር። ግን ወዲያው ለእስር ተዳረጉና በዛውም ማሸማቀቂያና ማስፈራሪያ ተደረገባቸው።

በየታክሲው ሰልፍና በመስጂዶች ዙሪያና በሙስሊሞች ሰፈር ሳይቀር እየዞሩ ከባድ የድምፅ ማጉያና ሞንታሪቦ ተጠቅመው ሰዎችን ማደንቆራቸው አንሷቸው፤

ይሄው እንደ ሐድያ ሆሳና ባሉ አካባቢዎች በህብረት የተደራጁ ሰባኪ ተብዬ ወንበደዎች እኚህን በእድሚያቸው የገፉ ሙስሊም አባታችንን ከበው በግድ እስልምናን ለቀህ የእኛን እምነት ካልተከተልክ እያሏቸው ነው።

ነውር ነው! እጅግ ሲበዛ ዓይን ያወጣ ስግጥና!

እነዚያ ሰላማዊ ሙስሊምን ከመንገድ ላይ አፍሰው የሚያስሩ የጸጥታ አካል ተብዬዎች እንዲህ አይነቶቹን ወንበዴዎች ተጠያቂ ያደርጉ ይሆን?

በተለይም ደቡብ አካባቢ እንደዛ የሚያደርጉ አይመስለኝም። እንዳውም አብረው ሲያጅቡና አዳራሽ ገብተው ሲደንሱ ነው የምናውቀው። ይሄ ነገር ገደብ ካልተበጀለትና ከወዲሁ በቃ ካልተባለ ቀስ በቀስ ከዚህ በከፋ ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል።

የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተብዬው የአንድ እምነት ተቋም፤ ሙስሊሞች ዳዕዋ ሲጀምሩ እንደሚንጨረጨረው ሁሉ እንዲህ አይነት ጋጠ ወጦችን ያወግዝ ይሆን?

የምናየው ይሆናል! ይህንን እምነትን በአደባባይ አስገድዶ የማስለቀቅ ተግባር ሁሉም ሰው ሊኮንነው ይገባል።

የሚመለከተው አካል በነዚህና መሰል አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ ሊወስድ ይገባል። የዚያ አካባቢ እስልምና ጉዳዮችም ተነጋግራችሁ ጉዳዩን ወደ ፍርድ አቅርቡትና ፍትሕ ካለ መቀጣጫና ለሌሎችም ማረሚያ እንዲሆኑ ይደረግ።

||

t.me/MuradTadesse

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Ali Hasan shared a
Translation is not possible.

Turkish media: "We call on the Islamic Ummah to provide weapons to the Palestinian resistance."

Турецкие СМИ: "Мы призываем исламскую умму предоставить оружие палестинскому сопротивлению."

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Ali Hasan shared a
Translation is not possible.

ሰኞ ማለዳ በእስራኤል እና ሃማስ መካከል የተፈጠረው ግጭት ከተጀመረ ወዲህ በርካታ ኃይለኛ እና ገዳይ የሆኑ የእስራኤል የቦምብ ጥቃቶች ተፈፅመዋል።

እስካሁን ድረስ ባለፉት 24 ሰዓታት ቢያንስ 400 ፍልስጤማውያን የተገደሉ ሲሆን ይህ ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የህክምና ቡድኖች እና የነፍስ አድን ሰራተኞች ትናንት ማምሻውን የአየር ጥቃቱን ሙሉ ጉዳት ሲገመግሙ መታዘብ ችለዋል።

ባለፉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ምን ምን ተፈጠረ፡-

- እስራኤል በጀባሊያ የስደተኞች ካምፕ ላይ በፈፀመችው አንድ የአየር ጥቃት 30 የሚጠጉ ፍልስጤማውያን ተገድለዋል።

- የእስራኤል ወታደሮች በራማላ፣ ኬብሮን እና ኢያሪኮ አቅራቢያ በርካታ ጥቃቶችን ሲጀምሩ በደርዘን የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን በቁጥጥር ስር አዉለዋል፡፡

- የዩኤስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ጨምሮ የምዕራባውያን መሪዎች እስራኤል ለሲቪሎች ከለላ እንድትሰጥ ከማሳሰባቸው በፊት ራሷን የመከላከል መብት እንዳላት አረጋግጠዋል።

- የጋዛ ሆስፒታሎች ከነዳጅ እና ሌሎች አስፈላጊ አቅርቦት እጥረት በተጨማሪ በርካታ አዳስ ቁስለኞች በየደቂቃዋ ስለሚመጡ ከቁጥጥራቸው ዉጪ ሊሆን እንደሚችል ዕየገለፁ ነው።

- የእስራኤል የአየር ጥቃት በሁለት ሆስፒታሎች አቅራቢያም አል-ሺፋ እና አል-ቁድስ ላይ ደርሷል::

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group