Hussein Mahdi Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

በህይወታቹ ላይ የብቸኝነት ጊዜ አያስፈልጋቹም?

የብቸኝነት ጊዜ ማለት እራስን የማግኛው መንገድ ነው።አለምን የመረጃው ጥበብ ነው።አቅምን የማወቂያ በትር ነው ።

ወደ አላህ ለመቅረብ ምቹ መንገድ ነው ከሪዓ አብዝቶ የሸሸ መስመር ነው። ስለምን ብቸኝነትን ትፈራላቹ ? በሰው ላይ ጥገኛ ትሆናላቹ?

አመጣጣቹ ብቸኝነትን ያዘለ ነው የአካሄዳቹም በብቸኝነት የተከበበ ነው ታዳ መኖር ላይ ስለምን ትሰጋላቹ ?

አመጣጣቹ ከአላህ አካሄዳቹ ወደ አላህ ስለምን ስለ ሰው ትጨነቃላቹ ? አብሽሩ ፈስቢሩ አላህ ከኛ ጋር ነው

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Hussein Mahdi shared a
Translation is not possible.

መጥፎ ነኝ ወይስ ጥሩ ?

ሰው አልተረዳኝም እንጂ መጥፎ ነኝ ። ስያሜ አጥሮኝ እንጂ ከዚም በላይ ነኝ የሆዳቸው ዋሻ ጩኸቱ ቢጠናም ጆሮዬን ደፍኜ እጠግባለው ውርጩ የጠናባቸው የጥርሳቸው ግጭት ቢሰማኝም ደራርቤ እለብሳለው። ጎናቸው ከአስፋልቱ ዳር ደገፍ ያረጉትን ባይም በምናቤ በመስታወት ዙፋን ላይ ተቀምጬ አልማለው አንዳንዴ ግን አዝናለው ...

ድፍን ብሮችን ተሸክሜ ኪሴ ተነፍቶ ሆዱ የታጠፈ ቢለምነኝ መስጠት እየፈለኩ ዝርዝር ስለሌለኝ አላህ ይስጥልኝ ብዮ ዱዓ አረጋለው ጥሩ አይደለሁ? ዝርዝር ቢኖረኝ እኮ እሰጣለው

አንዳንዴም ከተረፈኝ አልያ የሚጠቅመኝ መስሎ ካልታየኝ እሰጣለው ፃዲቅ አይደለው?

ወደፊት ድሆችን አበላለሁ ትልቅ ምኞት አይደል አሁን ያለው ቢራብ ግድ አይሰጠኝም መሠለኝ! የድሀዎች መብዛት አጥብቆ ፈላጊ ሳልሆን አልቀርም እነሱ ባይኖሩ ባለፀጋነቴ ትዝ አይለኝም ህልም አልሜ በህልሜ ተመዝኜ ጥሩ አልባልም ነበር።

ሆኖም ግን ጥሩ ነኝ የተራበ ባይ ስሜቴ ይጎዳል ግን ቢጎዳም እራሴን በመረቅ እጠግናለው ለነሱ ብጨነቅም ጭንቀቴን በመዝናናት ለመርሳት እሞክራለው ያለኝን ከማካፈል ይልቅ ይህን ያጣ አለ በሚል ተረት አመስግኜ እተኛለው ። ጥሩ አይደለው 🌚

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Hussein Mahdi shared a
Translation is not possible.

ሩሕህ ወጥታ በድን ሁነህ ቤተሰቦችሁ ሲጯጯሁ ሙስሊም ወንድሞችህ

አልያም እድርተኛህ ከፍኖህ ከምድር ታች ማንም የማያይህ ቦታ ሊቀብሩህ

ይወስዱኃል።

ጀናዛህን ለመሸኘት ከቦታው የተገኙ ሰዎች እንደ እቃ በተጠቀለልክበት

እየተቀባበሉ በር እንጂ መስኮት ከሌለው የቀብር ቤት ውስጥ አስገብተውህ

መውጫ ቀዳዳ እንዳይኖር አድርገው ከከረቻቸሙብህ በኋለ አፈሩን እየተረባረቡ

ይደፉብኃል።

አንተን እሚያህል ክቡር ሰው ከጉድጓድ ወርውረው መቆፈርያ እና አካፋዎቻቸውን

ይዘው በጥድፍያ ከቦታው ይሄዳሉ።

ለዘመናት ይፎክርብህ የነበረው ቀብርም ዛሬ ለብቻህ አግኝቶህ ፉከራውን

በተግባር ሊያስቃኝህ አንድ ግዜ በሀይል ከሁለት በኩል ያላትምኃል።(ሙእሚን

መሆንህ ግድ አይሰጠውም)

ትነቃለህም።

በከፈን ተጠቅልለህ ቀብር ውስጥ መክተምህን፣ ዘመድ አዝማድህን ዳግም

ላትገናኝ መለያየትህንም ትረዳለህ። ፅልመቱ ያርድኃል፣ ጭርታው ያደነዝዝኃል፣

ብቸኝነቱ መላ አንተነትህን በፍርሀት ይቆጣጠርኃል።

ማዕዘናቱን በማትመለከትበት በፀሊሙ ጉድጓድህ ተጋድመህ በፍርሀት

ስትብሰለሰል ድንገት አንዳች ዱብዳ የወረደ ይመስል ያለህበት ጉድጓድ

በመብረቅ ነጎድጓድ መሰል ድምፅ ይጠለቀለቃል።

ትበረግጋለህ፣ ትውረገረጋለህ፣ ትንዘፈዘፋለህ...ግና መሸሻ የለህም። ዘመድ

አዝማዶችህ በከፈን ከፍነው እጅ እግርህን ጠፍረው ማምለጥ እንዳትችል

ከጉድጓድ ከተው በሩን ዘግተውብኃላ! ወዴት ትሸሻለህ!?

ያን አስፈሪ ድምፅ ሲያወጡ የነበሩት ፍጥረታቱም ድንገት ከፊትህ ተከስተው

ከተጋደምክበት አንስተው ያስቀምጡኃል።

ልታያቸው ስትሞክር የእሳት ፍም ይመስል ቀልቶ እሚፍነገነግ አይናቸው ላይ

አይንህ ያርፋል፣ ፈርተህ ብታጎነብስ የጥፍራቸው ርዝመት በፍርሀት

ያንቀጠቅጥኃል።

ገና ሳይናገሩ ከአፋቸው የሚወጣው የጭስ ነበልባል ንግግራቸው ምን ያህል

እንደሚከብድ ከወዲሁ ያሳብቃል።

የመብረቅ ነጎድጓድ በሚመስለው ድምፃቸው ድንገት ባለሰብክበት፦‹‹ጌታህ

ማን ነው?›› ብለው ያስበረግጉኃል። ምላሹን እያወቅክ ንግግር ይጠፋኃል።

አንተነትህ አንደበትህን መቆጣጠር ተስኖት ታለከልካለህ።

ጠያቂዎችህ ከፀሊሙ ክፍልህ ሁነህ ምላሽህን እያፈጠጡ በመጠባበቅ ላይ

ሳሉ ድንገት የጌታህ የእዝነት ፅናት ያገኝህ ና፦‹‹ጌታዬ አላህ ነው›› ብለህ

ትመልሳልህ።

ጥያቄውን የሳትክ ይመስል እያዋከቡህ ዳግም በጩኸት ያንኑ ጥያቄ

ይጠይቁኃል። እማትቋቋመውን ትዕይንት በረበል አለሚን ፅናት ታግዘህ፦‹‹ጌታዬ

አላህ ነው›› በማለት ዳግም ትመልስላቸዋለህ።

ሀሳብ በሚበትነው ድምፃቸው እየጩኹ፦‹‹ሀይማኖትህ ምንድነው›› ብለው

ያጓሩብኻል።

መለኮታዊ ፅናቱ አካብቦኃል፣ ፍርሀቱን መቋቋም ባትችል እንኳ ለምላሾችህ ፅናት

አለህ። ለጩኸታዊው ጥያቄም በሰከነ ልሳን፦‹‹ሀይማኖቴ ኢስላም ነው››

ትላለህ።

ያምታቱብኃል፣ እርግጠኛ መሆንህን ለማረጋገጥ ናላህ እስኪናወዝ ጥያቄውን

በመደጋገም ይጠይቁኃል። ፅናቱ አልተለየህም ና በምላሽህ ትፀናለህ።

የምላሾችህን ትክክለኛነት እና ስህተት ሳያረጋግጡልህ ቀጣዩን ጥያቄ በጩኸት

ይጠይቁኃል፦‹‹ያ ወደ እናንተ የተላከው ሰውዬ ማን ነው?››

ነፍስህ በዘመናት ናፍቆት ስትዋልልበት የነበረው ያ ሰው ይታወስኃል፣ የሰው ልጅ

አይነታ፣ የነብያቱ ጌጥ፣ የፍጡር ምክንያት፣ የፍቅር ተምሳሌት፣ ሳይታይ

ሚናፈቅ...ያ ሙሐመድ ትዝ ይልኃል።

‹‹ያ ሰው ሙሐመድ ነው›› ትላለህ።

በዱንያ ህይወትህ በናፍቆት እንዳላነባህ ሁላ ዛሬ ላይ እንደ ወዛ ‹‹የት

ታውቀዋለህ?›› ተብለህ ትጠየቃለህ።

‹‹መፅሀፉን አነበብኩ አመንኩበትም›› ስትል ትመልላቸዋለህ። የምላሽህን

ሰሌዳ ጠቅለለው ሳይጨርሱ፦‹‹ባርያዬ ዕውነት ተናገረ! ገጀነት የሆነን ፍራሽ

ፈርሹለት፣ ከጀነት የሆነን ልብስም አልብሱት፣ የጀነትንም በሮች ክፈቱለት››

የሚል ድምፅ ከጌታህ አውራጃ ይደመጣል። ትዕዛዛቱም ላንተ ክብር ተፈፃሚ

ይሆናሉ።

አንተም ከቀብርህ ውስጥ ከተዘጋጀልህ የጀነት ጨፌ እየተዝናናህ ቂያማን

እንድትጠብቅ ይደረጋል። የጌታህም ፀጋ ያን ቀን አንተ ላይ ሙሉ ይሆናል።

ያም እሚሆነው አንተ ሙስሊም ስትሆን ብቻ ነው!!!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Hussein Mahdi shared a
Translation is not possible.

በተውሂድና በሱና ብርሃን ፈክተን የምንውልበት ቀን አሏህ ያድርግልን 🤲

https://t.me/abufurat

https://ummalife.com/YunusHassen

3 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አይሁዶች #ሙጅሪምነት ትገረማላችሁ?

ነብያቶችን የገዱሉት አይሆዶች፡ ታዲያ በሌላው ምን ያድርጉ?

ኢማሙ ኢብነል ቀዩም አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል 🌴

አይሁዶች ነብዩ ዘከርያና ልጁ የህያን ጨምሮ ብዙ ነብያቶችን ገድለዋል።

ሀታ በአንድ ቀን ሰባ ነብያቶችን ገድለው፡ በዛው ቀን ከሰአት በኋላ ልክ ምንም ነገር እንዳልፈፀሙና እንዳልተፈጠረ ሱቃቸውን/ንግዳቸውን ከፍተው ሰሩ፡፡ ይላል ኢብነል ቀዩም ።

አሏህ ባልጠበቁትና ባላሰቡት መንገድ ይጨርሳቸው 🤲

🍃أتتعجب من جرائم اليهوووود

🍃اليهووود قتلت الأنبياء..فماذا تفعل بغيرهم

🍃قال  ابن القيم رحمه الله:

🍃اﻟﻴﻬﻮﺩ ﻗﺘﻠﻮا ﺯﻛﺮﻳﺎ ﻭاﺑﻨﻪ ﻳﺤﻴﻰ، ﻭﺧﻠﻘﺎً ﻛﺜﻴﺮاً ﻣﻦ اﻷﻧﺒﻴﺎء،

🍃ﺣﺘﻰ ﻗﺘﻠﻮا ﻓﻲ ﻳﻮﻡ ﺳﺒﻌﻴﻦ ﻧﺒﻴﺎً، ﻭﺃﻗﺎﻣﻮا اﻟﺴﻮﻕ ﻓﻲ ﺁﺧﺮ اﻟﻨﻬﺎﺭ ﻛﺄﻧﻬﻢ ﻟﻢ ﻳﺼﻨﻌﻮا ﺷﻴﺌﺎ.

🍃هداية الحيارى (٢٥١/١)

Send as a message
Share on my page
Share in the group