Translation is not possible.

አንድ አባት ሴት ልጁን ውድ በሆነ ሆቴል ራት ጋበዛት....

ከሆቴሉ ባልተቤት ጋር በመነጋገር  ከፊት ለፊታቸው የተለያዩ  ያማሩና ጣፍጭ ምግቦች እንዲያስቀምጥ ነገረው ።

ከትንሽ ደይቃ ብኋላ የሆቴሉ ባልተቤት የተለያዩ ጣፍጭ ምግቦችንና

የተሸፈነ ምግብ ይዞ መጣ..

ልጂቱም ከፊት ለፊቶ የተቀመጡትን ምግቦች

መመልከት ጀመረች  በእቃ የተሸፈነው  ምግብ

ይበልጥ ሳባትና ልትከፍተው ስትል አባቷ ከለከላት ....!

አባቷም ከፊት ለፊትሽ በርካታ ጣፍጭና የሚያማምሩ ምግቦች እያሉ የተሸፈነውን ለምን መክፈት ፈለግሽ ሲል ጠየቃት...?

ልጂቱም የተሸፈነ ስለሆነ በውስጥ ያለው ያማረና የተሻለ ጥፍጥና ይኖረዋል  ብየ ስላሰብኩ ነው ስትል መለሰች ...

አባቷም ፈገግ አለና እንዲህ አላት

በሒጃብ ለምን እንደምሸፍንሽ አወቅሽ!

ልጂቱም ወደ መሬት እየተመለከተች አባቷ ያላት ገባት !

ከዛ ብኋላ ምርጥ የተሸፈነ ምግብ ሆነች!

ሒጃብ ነገራቶች ለማክበድ ሳይሆን በአጭሩ

መደበቅ ያለበት ተደብቆ ማየት ያለበት እንዲያይ ነው ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

♦️መተኛትህ ካልቀረ በሱና ላይ ሁነህ ተኛ

👉ሱና የዱንያም የአሔራ ብርሀን ነው።

✅ህይወት ያለ ሱና ድቅድቅ ጨለማ ነው::

ከሱናዎቹ መካከል...

➡️ፍራሹን ጠረግ ማድረህ፣-

ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል ለመተኛት ወደ ፍራሻችሁ ስትቀርቡ በሽርጣችሁ ውስጠኛውን ክፍል ሶስት ግዜ ጠረግ አድርጉት።

ለመተግበር ወደኋላ እንዳንል አደራ!!! ከረሱል ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ጋር ሚሰበስበን ሱናቸው ነውና

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🛑አልቃሳም ብርጌዶች

የዛሬው ውሏቸው:–

♦️የአሽቀሎን፣ የቤርሳቤህ እና የስዴሮት ከተሞች በበርካታ ሚሳኢሎች እና ሮኬቶች መተናል ብለዋል።

♦️አገዛዙ የጋዛ ጦርነትን እንደገና በቀጠለበት ወቅት የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ በእስራኤሏ ረኢም የጦር ሰፈር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈፀማቸውን ገለፁ።

♦️ኪሱፊም ከተማን በበርካታ ሚሳኤል መደብደባቸውንና በማዕከላዊ ክልል ሰማይ ላይ ሲበር የነበረ የጽዮናዊ ስካይላርክ ሰው አልባ አውሮፕላን መተው መጣላቸውን ገልፀዋል፡፡

♦️ከጋዛ ከተማ በስተሰሜን በኩል በርካታ ወታደሮችን ጭኖ ሲሄድ የነበረ የጦር ተሸከርካሪን በ"ታንዱም" መሳሪያ ኢላማ በማድረግ አጥቅተናል ብለዋል።

♦️በሰሜናዊ ጋዛ የሚገኘውን የጠላት ታንክ በሻዋዝ ቦምብ ኢላማ አድርገን አውድመናል ብለዋል።

♦️በሰሜን ምዕራብ ጋዛ የሚገኝ ጠላት ጦር ላይ በ 114 ሚሜ "ራጁም" ሚሳኤል ስርዓት እና የሞርታር መሳሪያዎች ድብደባ መፈፀሙን አስታወቀ።

♦️በኔትዛሪም አከባቢ ላይ በሰፈሩት የወረራዋ ጦር ወታደሮች እና ተሽከርካሪዎች ላይ በርካታ የሞርታር መሳሪያዎችን በመጠቀም ድብደባ ፈፅመናል ብለዋል፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#አስቂኝ_ቂሷ

አንዱ ነው። የሆነችን ሴት ማጨት ፈልገ። ነገር ግን ዉስጡ ሙሉ በሙሉ አልተቀበላትም። ልጫት ወይስ ትቅርብኝ የሚል ሃሳብ ይመላለስበታል። ይሄን ዉስጣዊ ውዝግቡን ለማስተካከል  ቁርአን ልክፈትና መጀመሪያ ዐይኖቼ ባረፉበት አንቀጽ መልእክት ላይ  በመመስረት ዉሳኔ እወስናለሁ ብሎ ወሰነ። በዚሁ መሰረት ቁርአኑን በእጆቹ ያዘና ከፍተው። ሱረቱል ጣሃ ነበር የተከፈተው። መጀመሪያ አይኖቹ ያረፉባት የጌታችን ቃልም

"خذها ولا تخف"

የሚለው ነበር። "ያዛት። ምንም አትፍራ። የሚል ነው ትርጉሙ። አትፍራ!! ያዛት የሚለውን ቃል በማየቱ ተደስቶ ለማጨት ወሰነ። ግለሰቡ በአንድ ነገር ግን ተሸውዷል። እሱም ይች የምትያዘው ነገር ምንድን ነች የሚለውን አለማስተዋሉ ነው።

#እባብ ነች።

ሸይኽ ሷሊህ አል ዑሶይሚ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

BIOGRAPHY OF PROPHET MUHAMMAD S.A.W

▪Name : Muhammad (SAW)

▪Father : Abdullah

▪Mother : Aminah

▪Time of Birth :

Year of elephants.

▪Date of Death :

08 Jun 632 11 after Hijra

▪Age : 63 yrs

▪Place of Birth : Makkah

▪Place of Death : Madinah

▪Residence :

Makkah then moved to Madina

▪Profession :

Businessman , then a Prophet

▪Age : 63 years

▪Lived in Makkah : 50 years

▪Nabowat Age : 40 years

▪Lived in Madinah ; 13 years

▪Yrs of Preaching : 23 years

▪Merchant : 26 years 583–609 CE

▪Preacher : 23 years 609–632 CE

End of Worldly Life :

08 June 632. (11th after Hijra)

☆ A C T I O N S ☆

1) Virtue

2) Preaching

3) Jihad in Islam

☆ B E H A V I O U R ☆

1) Peace and Justice

2) Loving every body

3) Liking of Muslims

4) Philanthropic

5) Respectful of any organ (animals?)

WIVES & MARRIED PERIOD

1) Khadija bint Khuwaylid 595–619

(2) Sawda bint Zamʿa 619–632

(3) Aisha bint Abi Bakr 619–632

(4) Hafsa bint Umar 624–632

(5) Zaynab bint Khuzayma 625–627

(6) Hind bint Abi Umayya 625–632

(7) Zaynab bint Jahsh 627–632

(8) Juwayriyya bint al-Harith 628–632

(9) Ramla bint Abi Sufyan 628–632

(10) Rayhana bint Zayd 629–631

(11) Safiyya bint Huyayy 629–632

(12) Maymunah bint al-Harith 630–632

(13) Maria al-Qibtiyya 630–632

C H I L D R E N

★ Boys :

(1) Al-Qassem

(2) Abdullah

(3) Ibrahim

★ Girls :

(1) Zaynab

(2) Ruqayyah

(3) Ummu Kalthoom

(4) Fatima

The Man Called

MUHAMMAD (S.A.W)

10 Miracles Everyone Must Know About Prophet MUHAMMAD (S.A.W)

1) Do you know that >

"Flies, insects, ants and mosquitoes" never land on his body let alone of bitting him? (S.A.W)

2) Do you know that >

He did not "yawn" in his life time? (S.A.W)

3) Do you know that >

Both "Domestic and wild Animals" were never for a second angry with him? (S.A.W)

4) Do you know that >

During his "sleep" he heard all "conversations? (S.A.W)

By Mufti Menk

Send as a message
Share on my page
Share in the group