UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሰሞኑን ብዙ ጊዜ የእኛዎቹ ሰፋሪዎች በቃ እንዲሁ 🇵🇸 ሞት አይፈሩም ሲባል የዚህ አይነት ኮሜንት

አትግደሏቸው የሚል ሀሳብ ሲነሳ በገድላቸው ገነት ይገባሉ የሚል ሀሳብ ይዘው ይሰየማሉ!!ሰራቸው ሁሉ ፍልስጤማውያን ተቃራኒ ነው!!

ብዙዎቻችን  በእስልምና በኩል ያለው ሀገራችንን  ያላት ክብር መጠቀም ላይ ምን ግድ የለንም። መጠቀሙ ይቅር አሁን ላይ ግን ገፅታቸንን ለማበላሸት እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል።

አረቡ አለም ላይ "ሀበሻ" የሚል ስም ሲጠራ ቀድሞ ወደ አዕምሯቸው የሚመጣው " ነጃሺ፣ቢላል፣በረካ" እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን!!

ነገር ግን ነገ "ሀበሻ" ሲባል 🇵🇸 ተፈናቅለው እና ተገድለው የተመሰረተች የሰፋሪዎች መንደር ቀድሞ ይመጣል!! ( በቅርብ ሀበሻ የሚል የሰፋሪዎቹ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተመልክተናል)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔴ሰበር :

የየመን ጦር ኃይሎች መግለጫ

==================

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው:–

♦️ዛሬ ማለዳ የየመን ጦር ሃይሎች የባህር ሃይል በሁሉን ቻይ አላህ እርዳታ በባብ አል-ማንዳብ በሚገኙ ሁለት የእስራኤል መርከቦች ማለትም “ዩኒቲ ኤክስፕሎረር” መርከብ እና “ቁጥር ዘጠኝ” መርከብ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፈጽሟል።

♦️የመጀመሪያው መርከብ በባህር ሃይል ሚሳኤል እና ሁለተኛው መርከብ በባህር ሃይል ድሮን ኢላማ የተደረገ ነው።

♦️ኢላማ የተደረጉት ሁለቱ መርከቦች የየመን የባህር ኃይል ሃይሎችን የማስጠንቀቂያ መልእክት ውድቅ ካደረጉ በኋላ ነው።

♦️የየመን ታጣቂ ሃይሎች የእስራኤል መርከቦች በጋዛ ሰርጥ በሚገኙ ፅኑ ወንድሞቻችን ላይ እያደረሱት ያለው ጥቃት እስኪቆም ድረስ የእስራኤል መርከቦች በቀይ እና በአረብ ባህር እንዳይጓዙ መከልከላቸውን እናሳውቃለን።

♦️የየመን ጦር ሃይሎች ይህን መግለጫ እና ከዚህ ቀደም የየመን ጦር ሃይሎች ያወጣቸውን መግለጫዎች የሚጥሱ ከሆነ ህጋዊ ኢላማ እንደሚሆኑ ለመላው የእስራኤል መርከቦች ወይም ከእስራኤላውያን ጋር ግንኙነት ላላቸው መርከቦች ማስጠንቀቂያችንን ድጋሚ እናቀረባለን።

ሰነዓ፣ 20 ጁማዳ አል-አወል 1445 ሂጅራ

ዲሴምበር 3 ቀን 2023 ዓ.ም

በየመን ጦር ሃይሎች የተሰጠ

መረጃው ለሌሎችም እንድደርስ ሸር ያድርጉት🙏

📢ሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እንድደርስዎ ቻናላችንን ይቀላቀሉ

👇👇👇

ቴሌግራም: ► https://t.me/Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

እስልምና ብቸኛውና ትክክለኛው መለኮታዊ እምነት ነው፤ እንደ ሌሎች ሰው ሠራሽ ኃይማኖቶች edit, create, update, delete… የሚደረግ መሠረታዊ አስተምህሮ የለውም። ሃሳብ አስተያየት ካለዎት @Nejashimedia_Bot ያገኙናል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔴ሰበር መረጃ!!

📢አል ቁድስ ብርጌድ:– «በአላህ ችሮታ ሙጃሂዶቻችን በአል ሙግራቃ አካባቢ በሚገኘው ሀጃጅ መስጂድ አካባቢ ከፍተኛ ፈንጂ መሳሪያ በመጠቀም የፅዮናዊያንን ታንክማፈንዳት ችለዋል።🔥

📢እስራኤል በሰላማዊ ሰዎች ላይ ለደረሰችው እልቂት ምላሽ ለመስጠት “አሽኬሎን” ከተማን በሚሳኤል ቦምብ ደብድበናል።

📢የኛ ሙጃሂዲኖች በይተ ሀኖን በሚገኝ ህንጻ ውስጥ የመሸገ ልዩ የእስራኤል ጦርን በ-TBG ፀረ ምሽግ መሳሪያ እና ሞርታር በመጠቀም ኢላማ አድርገው በርካታ የጠላት ወታደሮችን ገድለዋል።

📢“ቢርሸባ”፣ “ሱፋ” እና “ሁሊት” ከተሞችን በበርካታ የሚሳኤል ወጀብ መተናቸዋል።

📢5 የወራሪዋ ጦር መኪኖች ከዲር አል ባላህ በስተምስራቅ በሽምቅ ተዋጊ ቦምቦች እና በ"አል-ያሲን 105" መሳሪያ ኢላማ የተደረጉ ሲሆን 3 የጦር ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።

📢 “ራኢም” የተባለውን የጠላት ወታደራዊ ጣቢያ በሚሳኤል ቦምብ ደብድበናል።

 

📢የሙጃሂዲን ብርጌዶች ከዘይቱን ሰፈር በስተምስራቅ የሚገኙ ወታደራዊ ሃይሎችን በከባድ የሞርታር መሳሪያ ኢላማ ማድረጉን አስታውቋል።

📢ከጃበሊያ በስተ ምዕራብ ዘልቆ የሚገባውን የጠላት ታንክ በ"አል-ያሲን 105" መሳሪያ ኢላማ አድርገናል» ብለዋል።

መረጃው ለሌሎችም እንድደርስ ሸር ያድርጉት🙏

📢ሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እንድደርስዎ ቻናላችንን ይቀላቀሉ

👇👇👇

ቴሌግራም: ► https://t.me/Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

እስልምና ብቸኛውና ትክክለኛው መለኮታዊ እምነት ነው፤ እንደ ሌሎች ሰው ሠራሽ ኃይማኖቶች edit, create, update, delete… የሚደረግ መሠረታዊ አስተምህሮ የለውም። ሃሳብ አስተያየት ካለዎት @Nejashimedia_Bot ያገኙናል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔴 የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ዳንኤል ሃጋሪ ጦርነቱ እንዳሰቡት አለመሆኑ አምነዋል።

🔻 ሀማሴን ከኛ ይሻላል ምክንያቱም ክልሉን ጠንቅቀው ያውቃሉ ነገርግን አሰራራችንን ለማሻሻል እየሰራን ነው።

🔻 ይህ ጦርነት ረጅም ይሆናል እንጂ በተወሰነ ጊዜ ብቻ የተገደበ አይደለም።

🔻 ሃማስ አሁንም ውስብስብ የመሬት ውስጥ አቅም አለው እና እስካሁን ያልደረስንባቸው ቦታዎች አሉ።

Israeli Army Spokesperson Daniel Hagari admitted that the war did not go as they had planned:

Hamas is better than us because they know the region well, but we are working to improve our operations.

This war will be long, it is not limited to a specific time.

Hamas still has complex underground capabilities and there are places we have not yet reached.

መረጃው ለሌሎችም እንድደርስ ሸር ያድርጉት🙏

📢ሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እንድደርስዎ ቻናላችንን ይቀላቀሉ

👇👇👇

ቴሌግራም: ► https://t.me/Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

Telegram: Contact @Nejashimedia888

እስልምና ብቸኛውና ትክክለኛው መለኮታዊ እምነት ነው፤ እንደ ሌሎች ሰው ሠራሽ ኃይማኖቶች edit, create, update, delete… የሚደረግ መሠረታዊ አስተምህሮ የለውም። ሃሳብ አስተያየት ካለዎት @Nejashimedia_Bot ያገኙናል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🔴ሰበር ሂዝቦላ፡-

✔️“በተያዘው የሊባኖስ ሸባ እርሻ ላይ የሚገኘውን የእስራኤል ሩዋሳት አል-አላም ቦታ ላይ ኢላማ አድርገን ቀጥተኛ ጥቃት ማድረስ ችለናል። 

 

✔️አሁንም በወራሪዋ ስዴሮት ከተማ የአደጋ መስጠንቀቂያ ሳይረን እየተሰማ ነው:: 

 

✔️የእስራኤል ጦር የ91ኛው ክፍለ ጦር ዋና መሥሪያ ቤት ኢላማ አድርገን ጥቃት አድርሰንበታል፤

✔️አልማርጅ የተባለው ቦታ ላይ ኢላማ አድርገን በፈፀምነው ጥቃት በወራሪዋ ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰናል፤

✔️በጃል አል-አላም አካባቢ ተከማችተው የነበሩ የወራሪ ወታደሮች ስብስብ ላይ ኢላማ አድርገን የተረጋገጠ ጉዳት አድርሰናል” ብሏል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group